input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋቾቹ ከባቢ አየርን ጠብቁ የድንጋይ ከሰል ቊፋሮን አቊሙ የሚለውን ዘመቻቸውን በዘፈን እና ከበሮዎችን በመምታት አሰምተዋል፡፡ |
እየጨመረ በመጣው የባሕር ወለል ምክንያት በደሴት ላይ ያሉ ሃገራት የመጥፋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል ሲሉም በመግለጫቸው ጠቁመዋል፡፡ |
የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ከባህር የሚገኝ ነዳጅ እና የድንይ ከሰልን በፍጥነት መጠቀም ማስቀረት ይኖርብናል ሲሉ አሳስበዋል፡፡ |
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት አማካኝነት የሚካሄደው ሃገራት የሚሳተፉበት ስብሰባ እና ድርድር ከሰኞ ጥቅምት ጀምሮ ለ ቀናት ይካሄዳል፡፡ |
በሰልፉ ላይ ኦክስፋም ግሪን ፒስ ዳቦ ለዓለም የቤተክርስትያን ተራድኦ ድርጅት ሚዜሮርም እንዲሁም አረንጓዴ ፓርቲ እና ግራዎቹ ፓርቲ ተካፋይ ሆነዋል። |
የከባቢ አየር ጉባዔው የፊታችን ሰኞ ተከፍቶ እስከ ኅዳር ድረስ ይዘልቃል። |
የንዑሷ ደሴት ፊጂ ጠቅላይ ሚንሥትር ፍራንክ ባይኒማራማ በሚመራው ጉባዔ እስከ ታዳሚያን ተብሎ ይጠበቃል። |
ጠቅላይ ሚንሥትሩን ጨምሮ የከፍተኛ አስፈጻሚ አካላት ደኅንነትን በአስተማማኝ መልኩ ይጠብቃሉ የተባለላቸው ልዩ ኃይላት ወታደራዊ ትርኢት ማሳየታቸው የበርካቶችን ትኩረት ስቧል። |
በእድሜ የገፉ ሙስሊም አዛውንቶች በወጣቶች ሲደበደቡ የሚታይበት ተንቀሳቃሽ ምስል በተለያዩ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ እጅግ አነጋግሯል። |
ይኽ አጭር ተንቀሳቃሽ ምስል በይነ መረብ አውዶች ላይ በተለቀቀበት ቅጽበት በርካቶች ጋር ለመድረስ አፍታም አልቆየበትም። |
ዋናው ምክንያት የነበረው በወቅቱ የተወሰኑ የመጅሊስ ተወካይ ነን የሚሉ እና አይ አትወክሉንም የሚሉ ሰዎች ስብሰባ መጥራታቸው መኾኑን አያይዘው ለ ተናግረዋል። |
አቤል አሥራት በትዊተር ገጹ፦ ሽማግሌ መደብደብ እንደ ወይን መጥመቅ በጊዜ የሚሻሻል አይደለም እኮ። |
አይ ከሁለት ወር በፊት ነው ምናምን ይላሉ ሲል ጽፏል። |
ማዳም ደመቂያ በበኩሏ፦ ምን ይፈይድልኛል ፀቡ በምን እንደተነሳ ወይም መቼ እንደተከሰተ ማወቅ |
አዛውንቶችን ጧሪ ሳይሆን ደብዳቢ ወጣቶችን ኢትዮጵያ ማፍራቷ ነው ልብ የሚሰብረው የሚል መልእክት ትዊተር ገጿ ላይ አስፍራለች። |
እዮብ ዘውዴ፦ ድብደባው ዛሬም የዛሬ አመትም የዛሬ ሁለት ወርም ይፈጸም ኢ ሰብአዊ እና አሳፋሪ ነው። |
ዳናይት በበኩሏ ትዊተር ገጿ ላይ፦ በጣም የሚገርመው ደግሞ ተመልከቱ ቆይቷል ብሎ ያስተባባዩ ብዛት ስትል ጽፋለች። |
አባ ቦራ በትዊተር ጽሑፉ፦ ሽማግሌዎችን የማያከብር ትውልድ ለሀገር እዳ ነው። |
የሻሸመኔ ጥቃት አድራሾች በሙሉ ዛሬውኑ ተሰብስበው ለፍርድ ሊቀርቡ ይገባል |
ይህንን ጥቃት ተገን አድርጎ በጅምላ መፈረጅና ጥላቻን መስበክም ትክክል አይደለም ብሏል። |
እሙዬ ፎኒክስ በሚል የትዊተር ገጽ የቀረበ ጽሑፍ ደግሞ እንዲህ ይነበባል። |
ይኽንኑ የሻሸመኔው አጭር ተንቀሳቃሽ ምስል በተመለከተ አሌክስ አብርሃም፦ ክፉዎች ስለሆንን ከፉ ነገር ቶሎ ይስበናል |
ሻሸመኔ ወጣቶች አዛውንቶችን ሲደበደቡና ሲገፈታተሩ የሚያሳይ ቪዲዮ እዚህ ፌስቡክ ላይ ተለቆ ነበር ነገሩ አሳዛኝ ነው |
አንድ ሰዓት በማይሞላ ጊዜ ሸር ያደረገው ህዝብ ብዛት ሲል መደነቁን ገልጧል። |
በዛው መጠን ግን ሰዉ ለበጎ ነገር እምብዛም ቁብ አለመስጠቱትን በመግለጥ አዛውንቶችን ለመርዳት ሜቄዶንያ ከዚህ ቀደም ለቆት የነበረውን ቪዲዮ ያጣቅሳል። |
ሞት ይሻላል በዘመኔ ይሄን ዝቅጠት ከማይ የኤሊያስ ከበደ ጣፋ የፌስቡክ መልእክት ነው። |
በ የፌስቡክ ገጽ ላይ ከተሰጡ አስተያየቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል። |
ላቭድ ሙን በሚል የፌስቡክ ስም የቀረበው ጽሑፍ ቀጣዩን መልእክት ይዟል። |
ደርበው ታደሰ፦ ድርጊቱ የተፈመበት ጊዜ መርዘም ድርጊቱ እንዳልተፈመ አያስቆጥርም። |
አይደለም አባትን ያክል ይቅርና ታላቅ ወንድም በሚከበርበት ሀገር ይሄ አስነዋሪ ተግባር ነው። |
የዛሬ ሁለት ወርም ሆነ የዛሬ ሺ አመት ልዩነት የለውም ነውር ሁሌም ነውር ነው በዳልቄሮ ዳልቄሮ የተሰጠ አስተያየት። |
ይኽንኑ ጉዳይ በተመለከተ ተስፋይ ኃይለማርያም ፌስቡክ ላይ በሰጠው አስተያየት፦ የሪፐብሊኩ የጥበቃ ኃይል የሚባል ነገር ተቋቁሟል። |
ይህ ኃይል ዓላማው የመንግሥት ባለሥልጣናትንና ቤተሰቦቻቸውን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል የተቋቋመ የደህንነት ኃይል ነው። |
ነገር ግን እስከዛሬ ይሠራበት የነበረው የልዩ ኃይል ችግር ምን ሆነና ነው ይህ የተቋቋመው። |
የሪፐብሊኩ ጥበቃ ኃይል ትርኢት ባቀረቡበት ወቅት ጀበናዎችን መሰባበራቸው ለበርካታ ትችት እና ስላቅ ሰበብ ኾኗል። |
ኤሊያስ ትዊተር ላይ፦ የአገሬን ቡና ከሽና የምትጠምቅልኝን ጀበናን እንዲህ ማሰቃየት ለእኔ ምቾት አልሰጠኝም። |
የጀበናዉን ጥንካሬ ያዩ ደንበኞች ከሀገርም ከዉጭም ብዛት ያለቸዉ ትዕዛዞች እየሰጡ ነዉ። |
ጸጉሯን በጀበና ቅርጽ የተቆነደለች ወጣት ፎቶግራፍን ያያዘው ጆማኔክስ፦ ይህቺ ወ ሮ ወሪት ጉብል ሴት የሪፐብሊኩ ጋርድ በማይደርስበት ትቀመጥ ሲል ጽፏል። |
ይሁን እንጅ በጋምቤላ ከተማ የስደተኞቹን ርምጃ በመቃወም ለተቃውሞ አደባባይ የወጡት ከፀጥታ ኃይሎች ጋር መጋጨታቸዉ አለመረጋጋቱን እንዳባባሰ ይሰማል። |
ዶቼቬለ ስለ ግጭቱ ከአካባቢው ነዋሪዎች መረጃዎችን ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም ። |
የዚህ ሁሉ መንስኤ ያሁኑ መንግስት ስልጣን ከያዘ አንስቶ ያለዉ የመልካም አስተዳደር ብልሹነት ነዉ ሲሉ አቶ ኝካዉ ኦቻላ ያስረዳሉ ። |
በጋምቤላ ክልል የአኙዋክ የኑዌር እና የሌሎች ብሄረሰቦችን እሮሮዎች መንግስት ማዳመጥ አልቻለምም ይላሉ። |
የኢትዮጵያ መከለከያ ሰራዊት እነዚህን ታጣቂዎች ለመያዝና እና የታገቱትን ለማስመለስ ርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑንም አቶ አበበ አብራርተዋል። |
ያገኟቸውን መልካም ዕድሎች ያመከኑት የመቐለ እንደርታዎች ገና በቅድመ ማጣሪያ ከውድድር ውጭ ለመሆን ተገድደዋል። |
ለአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታ ወደ ታንዛንያ ያመራው ፋሲል ከነማም ወደ ቀጣይ ዙር ማለፍ አልቻለም። |
ከአዲሱ አሰልጣኙ ስዩም ከበደ ጋር ወደ ስፍራው ያቀናው ቡድኑ ከትላንት በስቲያ ነሐሴ ከአዛም ስፖርት ጋር ባደረው ግጥሚያ የሶስት ለአንድ ተሸንፏል። |
አትሌቲክስ ቅዳሜ ምሽት በተካሄደው የፓሪስ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተሳታፊዎች ነበሩ። |
በሴቶቹ በ ሜትር ርቀት ጉዳፍ ጸጋይ ሰባተኛ ሆኗ ውድድሯን ብታጠናቅቅም የገባችበት አንድ ደቂቃ ከ ሰከንድ የግሏ ምርጥ ሰዓት ሆኖ ተመዝግቧል። |
በወንዶቹ የ ሜትር የመሰናክል ውድድርም ኢትዮጵያውያኑ ለሜቻ ግርማ እና ጫላ በዮ ጥሩ ፉክክር በማሳየት ሶስተኛ እና አራተኛ በመሆን ተከታትለው ገብተዋል። |
በ ሜትር ርቀት ጥሩ ውጤት እንደሚያስመዘገብ ተጠብቆ የነበረው ወጣቱ አትሌት ሳሙኤል ተፈራ ድል ሳይቀናው ቀርቷል። |
ሳሙኤል ከውድድሩ በኋላ ለዶይቼ ቬለ እንደተናገረው የስልጠና ጫና በውድድሩ ውጤት ላይ ተጽዕኖ አሳድሮበታል። |
አፍሪቃ ድንገቴ የስደት ሙግት በቻድ በርካታ ቻዳውያን በአንድ ጉዳይ ተገርመዋል። |
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኤማኑዌል ማክሮ በቻድ የተገን ፈላጊዎች ማዕከል ለማቋቋም ማቀዳቸው ከተሰማ ጀምሮ የስደት ጉዳይ በአገሪቱ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል። |
ፈረንሳይ በቻድ የስደተኞች መጠለያ መገንባት ትሻለች ማሪ ላርለም በቻድ ዋና ከተማ ንጃሜና ከአሜሪካ ኤምባሲ አጠገብ ከሚገኘው ቢሯዋ ተቀምጣለች። |
የቻድ የመሰረታዊ መብቶች ማስፋፊ ማኅበር ኃላፊ ስትሆን ከ የሥራ ባልደረቦቿ ጋር ትምህርት እና ድህነት በመሳሰሉ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ ትሰራለች። |
ሚሊዮን ዜጎች ያሏት ቻድ በስደት ላይ በሚደረገው ዓለም አቀፍ ዉይይት ዋነኛ መነጋገሪያ የሆነችው ድንገት ነበር። |
ምክንያቱ ደግሞ የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኤማኑዌል ማክሮ የጥገኝነት ማዕከል በአገሪቱ ለማቋቋም ባደረጉት ሙከራ ሳቢያ ነው። |
ማክሮ የሚመሯት ፈረንሳይ ሰዎች ከሁለቱ አገሮች የመውሰድ ውጥን አላት። |
በጎርጎሮሳዊው ዓ ም አሜሪካ በተመሳሳይ መንገድ የተመረጡ ሰዎችን ወስዳለች። |
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻድ ላይ የጉዞ ማዕቀብ ከጣሉ በኋላ ግን ከጥር እስከ መስከረም ባለው ጊዜ አሜሪካ የወሰደችው ብቻ ነበር። |
ይሕ ማለት ስደተኞቹ የተሻለ የደኅንነት ጥበቃ ያገኛሉ ማለት ነው። |
የፈረንሳይ እቅድ በአገሪቱ የስደተኞች እና አገር አልባ ሰዎች የደኅንነት ጥበቃ ቢሮ ተግባራዊ እየተደረገ ነው። |
በዚህ ደረጃ የተገን ጠያቂዎች ማዕከሉ ምን ሊመስል እንደሚችል በግልፅ የሚታወቅ ነገር የለም። |
ባለፈው ጥቅምት ወር የፈረንሳይ ባለስልጣናት ከ በላይ ተገን ጠያቂዎችን አነጋግረዋል። |
ቁጥሩ ግን በቻድ ከሚኖሩ ስደተኞች አኳያ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። |
ከ በላይ የሚሆኑት ከቀያቸው ተፈናቅለው በቻድ ለመጠለል የተገደዱት በዳርፉር የርስ በርስ ጦርነት ተገፍተው ነው። |
በማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ ናይጄሪያ እና በቻድ ሐይቅ ቀጣና ያለውን ሁኔታ መመልከት እንችላለን። |
በቻድ የተቃውሞ ፖለቲከኛው ቤራል ምባይኮቦ ግን ተገን ፈላጊዎችን በአንድ ቦታ የሚያሰባስብ ማዕከል የመገንባቱን ሐሳብ ይቃወማሉ። |
የተገን ማመልከቻ ማቅረብ የፈለገ ሰው ሁሉ ወደ ቻድ ሊመጣ ይችላል። |
ባለፈው ዓመት የቻዱ ፕሬዛዳንት ኢድሪስ ዴቤ ጀርመንን ሲጎበኙ ከኒጀር የተሰደዱ በመቶ ሰዎች ሊቢያ የደረሱት አገራቸውን አቋርጠው መሆኑን ተናግረው ነበር። |
በፍራይቡርግ የአርኖልድ ቤርግሽትራሰር ማዕከል ተመራማሪው ሔልጋ ዲኮው ግን ሌላ ሐሳብ አላቸው። |
ብዙዎቹ ቻዳውያን እጅግ ደሐ በመሆናቸው ወደ አውሮጳ ለመጓዝ የሚያስፈልገውን ገንዘብ መክፈል አይችሉም። |
ምባይኮቦ እንደሚሉት ሰዎች የዕለት ተለት የኑሮ ትግል እና ፈታኙ ማኅበራዊ ሕይወት ይበልጥ ያሳስባቸዋል። |
ይህ ደግሞ የመናገር ነፃነትን በመሳሰሉ መሰረታዊ መብቶች ላይ በየጊዜው እየከፋ የሚሔደውን ገደብ ይጨምራል። |
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል በመጥፋት እና በመጭቆና መካከል ይመድበዋል። |
ማሪ እንደምትለዉ የስደት ጉዳይ በአገሯ መነጋገሪያ ያልሆነበት ሌላ ምክንያት አለ። |
ይሁንና በንጃሜና ስደት እና ቻድ የድንገቴ ትኩረት ማዕከል የሆኑበት ፖለቲካዊ ስልት አለ የሚል ጉምጉምታ ይደመጣል። |
በጎርጎሮሳዊው ኅዳር ዓ ም ከተካሔደው የቫሌታ ጉባኤ ጀምሮ ሰዎች ከአገሮቻቸው የሚሰደዱባቸውን ምክንያቶች ለመግታት በሚል ለታቀዱ ፕሮጀክቶች በርካታ ገንዘብ ይሰጣል። |
ባለፈው መስከረም በፓሪስ ከተካሔደ ስብሰባ በኋላ እስከ ቢሊዮን ዩሮ የሚደርስ ገንዘብ ቃል እንደተገባላቸው ተናግረው ነበር። |
ለማነፃጸር ያክል ግን የቻድ አጠቃላይ አገራዊ የምርት መጠን በዓመት ከ ቢሊዮን ዩሮ በታች ነው። |
ውይይት፦ መልስ የሚሹ የሲዳማ ክልልነት ጥያቄዎች መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
በዓለም ላይ በየዓመቱ ሺህ ሴቶች በዚህ ካንሰር ይያዛሉ አውዲዮውን ያዳምጡ። |
የአዉሽቪትስ ታሪክ ከማንኛዉም የአዉሮጳ ሃገሮች በላይ ወደኃላ ሄደዉ የራሳቸዉን ታሪክ የፈተሹ እና በናዚ ዘመነ መንግሥት የተደረገዉን ነገር ያወገዙ ጀርመኖች ናቸዉ። |
ከማንኛዉም የአዉሮጳ ሃገሮች በላይ ወደኃላ ሄደዉ የራሳቸዉን ታሪክ የፈተሹ እና በናዚ ዘመነ መንግሥት የተደረገዉን ነገር ያወገዙ ጀርመኖች ናቸዉ። |
ለዚህም ነው የጋራው ጦር ጓድ አመራር ከስድስት ወራት በላይ የሚቀጥልበት አሰራር በጣም በጣም አስፈላጊ የሚሆነው። |
ከነዚህም አንዱ የናይጀሪያን ጦር እዝ ከመዲናይቱ አቡጃ የቦኮ ሀራም ጠንካራ ሠፈር ወደሚገኝባት ማይዱግሪ ከተማ ማዛወራቸው ይጠቀሳል። |
ስፖርት ጥቅምት ቀን ዓ ም ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
ቀጠር የቀረቡላት ጥያቄዎች ሳውዲ አረብያ እና አጋሮቿ በአልጀዚራ ዘገባዎች ላይ የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር ተወካዮች በየጊዜው መቅረረባቸውን አይደግፉም። |
ስለ አረቡ ዓለም አብዮት የሚቀርቡ ዝግጅቶችም የአብዮቱን ጥሩነት የሚያጎሉ እና በግልጽ ድጋፍ የሚሰጡ ናቸው ሲሉ ይቃወማሉ። |
ይሁን እና ዩናይትድ ስቴትስ ወደ መፍትሄ የሚያመራ ውይይት ለማካሄድ መሠረት የሆኑ ጉዳዮች መነሳታቸውን በበጎ ተመልክታዋለች። |
በርግጥ ለቀጠር የቀረበው ዝርዝር ጥያቄ ለመሪዎቿ ራስ ምታት መሆኑ አይቀርም። |
ትንሽትዋ ቀጠር ከጎረቤቶችዋ ጋር ሰለማዊ ግንኙነት እንዲኖራት የቀረቡላትን ባለ ነጥብ ጥያቄዎች ማሟላት ይኖርባታል። |
ከዚህ ሌላ ዶሀ ለብዙዎቹ የዓረብ ሀገራት የዓይን እሾህ የሆነባቸውን ዓለም አቀፉን የቴሌቪዥን ጣቢያ አልጀዚራን እንድትዘጋም ጥያቄ ቀርቦላታል። |
ሳውዲ አረብያ እና አጋሮቿ በአልጀዚራ ዘገባዎች ላይ የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር ተወካዮች በየጊዜው መቅረረባቸውን አይደግፉም። |
በስም የተዘረዘሩ አሸባሪ የተባሉ ሰዎችን አሳልፋ እንድትሰጥ እና ከአራቱ አረብ ሀገራት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ያላትን ግንኑነቶች እንድታቋርጥም ተጠይቃለች። |
በጀርመን የውጭ ጉዳዮች ማህበር የመካከለኛው ምሥራቅ የፖለቲካ ጉዳዮች አጭኚ ሴባሳትያን ዞንስ እንደሚሉት የቀጠር የፖለቲካ አካሄድ ከሳውዲ አረብያ የተለየ ነው። |
ቀጠር በአካባቢው ከሚገኙ የአረብ ሀገራት በተለየ ራስዋን ከሁሉም ጋር መነጋገር የምትችል ተዋናይ አድርጋ ነው ለማቅረብ የምትሞክረው። |
ከሳውዲ አረብያ በተለየ ለምሳሌ በጣም ግልጽ ናት ሰላም ማምጣት ውይይት ማካሄድ ትፈልጋለች። |
ኢራን ለሳውዲ አረብያ በአካባቢው ዋነኛ የፖለቲካ እና የሃይማኖት ተጻጻሪ ናት። |
ከምንም በላይ ሳውዲ አረብያ እና አጋሮቿ ዶሀ ከኢራን ጋር ያላት የቅርብ ግንኙነት ያበሳጫቸዋል። |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.