input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
በአንፃሩ ሁሉ ሰላም እንደነበር የሌንዱ ጎሳ ቃል አቀባይ ፍራንስዋ ዳዳ ገልጾዋል። |
ጊዜ ራሱ በጎሳዎቹ መካከል ያለው ልዩነት እንዲቆም ድርሻ አበርክቶዋል። |
ጦርነት እስከሌለ ድረስ ሕዝቡ ባለፉት ዓመታት የደረሰበትን በደል ረስቶዋል። |
ይህንን ብንልም ግን በደስታ እንፈነድቃለን ማለት አይደለም ምክንያቱም ከሳሾች እኛ አልነበርንምና። |
ምንም እንኳን የትኛውም ከባድ ቅጣት የግዳጁ ምልመላ ሰለባ የሆኑት ሕፃናት የደረሰባቸውን የዕድሜ ልክ ሥቃይ ባይቀንስም። |
ጥያቄው የብዙ ሕፃናትን ሕይወት ላበላሸ ግለሰብ ትክክለኛው ቅጣት የቱ ነው የሚለው ነው። |
በመግቢያው መግለጫችን እንዳስታወቅነው፡ ከፍተኛው የእሥራት ቅጣት እንዲበየንባቸው ነው የምንጥረው። |
የኢሬቻ በዓል አከባበር በአዲስ አበባ ኢሬቻ በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ለግምት የሚያስቸግር በርካታ ህዝብ በተገኘበት ተከብሯል። |
የኢሬቻ በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ለግምት የሚያስቸግር በርካታ ህዝብ በተገኘበት ተከብሯል። |
የመስከረም ቀን ዓ ም የዜና መጽሔት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
የሰመርጃም ሬጌ የሙዚቃ ትርኢት ኛ ዓመት መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
በፌደራል ማረሚያ ቤቶች ከ በላይ እንዲሁም በቀጠሮ ታራሚዎች መኖራቸውን ከፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል። |
በዚህ ሳምንት በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች መነጋገሪያ ከኾኑ ነጥቦች መካከል አራት ጉዳዮች ጎልተው ወጥተዋል። |
የአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ ሥላሴ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኾኖ መመረጥ አንደኛው ርእስ ነው። |
የአትሌት ምሩጽ ይፍጠር የጤንነት ኹኔታን በተመለከተ የቀረቡ ዘገባዎችም አነጋጋሪ ኾነዋል። |
የዶናልድ ትራምፕ ባልተጠበቀ መልኩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ኾነው መመረጥ በስፋት አነጋጋግሯል። |
አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በመኾን መመረጡ በማኅበራዊ የመገናኛ ዘዴዎች መነጋገሪያ ኾነው ከቆዩ ጉዳዮች አንዱ ነበር። |
ዘካርያስ ዘላለም በትዊተር ማኅበራዊ መገናኛ ገጹ ባሰፈረው ጽሑፉ፦ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በርካት ጉዳዮች ተቆልለው ይጠብቁታል። |
ከእነዚያም መካከል በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የተንሰራፋው ሙስና እና አትሌቶችን ስልታዊ በኾነ መልኩ መበደል ይገኝበታል። |
ሰማኸኝ ጋሹ አበበ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ምርጫን በፌስቡክ ገጹ እንደሚከተለው ተችቷል። |
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴን የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንትነት አድርጎ መርጦታል። |
ግለሰቡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሕዝባዊ ትግሉ ላይ የሚሰጣቸዉ አስተያየቶች እንደሚጠቁሙት ከስርአቱ ጋር የጠበቀ ቁርኝት አንዳለዉ ነዉ። |
እንዲመረጥ ያስደረገዉም ይህ ለስርአቱ ያለዉ ድጋፍ ነዉ ሲል ጽፏል። |
ሰማኸኝ በመቀጠል ጽሑፉን ሲያብራራ፦ ስርአቱ ከደረሰበት የፖለቲካ ኪሳራ ለመዉጣት እንዲህ አይነት ቁማር መጫወቱ የሚጠበቅ ነዉ። |
ገብረ እግዚአብሔር ገብረ ማርያም የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አዲሱ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ነው። |
ፌዴሬሽኑ በቀድሞ ታላቅ አትሌቶች በመመራት የባየር ሙይንሽንን ሞዴል እየተከተለ ነው ብሏል። |
ናታሊ አሚዮት በትዊተር ቀጣዩን ባስነበበችው መልእክቷ፦ ንጉሡ እርቃኑን ነው። |
ዶ ር ቴድሮስ በግልጽ የሕወሃት ተጨማሪ ማጭበርበር እና ሐፍረት ነው ብላለች። |
እንዳልካቸው ኃይለሚካኤል ግሎባል ቮይስ በተባለ ድረ ገጽ ላይ ያሰፈረውን ዘለግ ያለ ጽሑፍ ትዊተር ገጹ ላይ አካፍሏል። |
የሚለውን የዶ ር ቴድሮስ አድሃኖም ጥያቄ እና አወያዩ ጥያቄውን በድጋሚ ለማብራራት መሞከራቸው የሚያሳፍር መኾኑን አካቷል። |
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን ድረ ገጽ አድራሻ የያዘ ዜና ረቡዕ ጥቅምት ቀን ዓም ኢንተርኔት ላይ ሰፍሮ ይገኛል። |
ዜናው በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተጻፈ ሲኾን፦ ዕውቁ የኢትዮጵያ አትሌት ምሩጽ ይፍጠር አርፏል ይላል። |
በቅድሚያም ዜና ረፍት ሲል የሚንደረደረው የስፖርት ዜና ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን ድረ ገጽ እንደተሰረዘ የሚያመለክተው የተፈለገው መረጃ አልተገኘም የሚል መልእክትም ይነበባል። |
አጥናፍ ብርሐኔ በትዊተር ገጹ የመንግሥት መገናኛ አውታሮች በረዥም ርቀት ታዋቂው አትሌት ምሩጽ ይፍጠር አርፏል በማለት ሰዉን አሳስተዋል ሲል ጽፏል። |
የአብይ አጠር ያለው ስላቃዊ ጽሑፉ፦ የፖለቲካ ትንታኔ ነፍስሽን በሠላም ያሳርፈው የሚል ነው። |
ዘላለም ክብረት በትዊተር ገጹ የሪፐብሊካኖች ፓርቲ መለያ የኾነውን ቀይ ቀለም ከኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በማነጻጸር አጠር ያለ መልእክት አስተላልፏል። |
የምርጫ መዘርዝር ውጤቱን ለማሳየት የቀረበው የዩናይትድ ስቴትስ ካርታን በስፋት አልብሶ የሚታየው ቀይ ቀለም ሪፐብሊካኖች በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በስፋት ማሸነፋቸውን ያመለክታል። |
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቀይ ዞን ከሚል ጽሑፍ ጋር በቀይ ቀለም የተዋጠ የኢትዮጵያ ካርታም ከጎኑ ሰፍሯል። |
ዘላለም፦ ከዩናይትድ ስቴትስ እና ከኢትዮጵያ ካርታ ጋር ያያዘው አጭር ጽሑፍ ቀይ በቀይ የሆነ ጊዜ ይላል። |
የብዥታው ምንጭ የመንግሥት መገናኛ አውታሮች ዘገባ እንደኾነ ብዙዎች ጽፈዋል። |
በሳምንቱ ውስጥ የተከናወነ ወይም የሚከናወን አንድ ዓቢይ ፖለቲካዊ ጉዳይን ያስተነትናል። |
ከኤኮኖሚው ዓለም ለዓለም በተለይ ለኢትዮጵያ ኤኮኖሚያዊ ሂደቶች ትኩረት የሚሰጥ ዝግጅት ነው። |
የባህል መድረክ በተለይ የኢትዮጵያውያን የኪነ ጥበብ ስራዎችን እንዲሁም በጀርመን አውሮጳ እና በሌሎች ባህሎች መካከል የሚደረገውን ግንኙነት የሚያስቃኝ ሳምንታዊ ዝግጅት ነው። |
የወጣቶች ዓለም ወጣት ኢትዮጵያውያንን የሚመለከቱ እና የሚያዝናኑ አርዕስትን እያነሳ ከሚመለከታቸው ጋር በሚደረግ ውይይት የሚጠናቀር ሳምንታዊ ዝግጅት ነው። |
ኢንክሪፕሽን በመረጃ እና ግንኙነት ዘርፍ ማንኛውም መልእክት ከላኪው ወደ ተቀባዩ ከመድረሱ አስቀድሞ የሚያልፍበት መንገድ አለው። |
መልእክቱ ካልተቆለፈ በስተቀር ከላኪ እና ከተቀባይ ውጪ መሀል መንገድ ላይ በሦስተኛ ወገን ሊበረበር ይችላል። |
በእርግጥ አንድ መልእክት ከላኪ እና ከተቀባዩ ውጪ በሦስተኛ ወገን ተለይቶ እንዳይታወቅ ማድረጊያ የመቆለፊያ ሒደት አለ በእንግሊዝኛው ይሰኛል። |
ኢንክሪፕሽን ከመደበኛው የመስመር ስልክ ውጪ የኢንተርኔት የመገናኛ መግባቢያን በመጠቀም የኢንተርኔት መረብ ውስጥ የስልክ ጥሪ የማከናወን እና ሰነዶችን የመላክ ስልትን ይጠቀማል። |
አቶ ሰለሞን ሙሉጌታ ካሳ የስነ ቴክኒክ ከፍተኛ አማካሪ እና የሶፍትዌር አበልጻጊ ናቸው። |
ቴክ ቶክ የተሰኘውን የኢቢ ኤስ ቴሌቪዥን ፕሮግራም በማዘጋጀትም ያቀርባሉ። |
ኢንክሪፕሽን በጥቅሉ ምንነቱ ሳይታወቅ በሆነ መንገድ ተቆልፎ የተላከ መልእክት ተቀባዩ ጋር ብቻ ሲደርስ ግልጽ ሆኖ እንዲፈታ የማድረግ ሒደት ነው። |
የዲጂታሉ ዘመን የጀመረበት የመጀመሪያ ዓመታት አካባቢ ተቆልፈው ይላኩ የነበሩ መልእክቶች በቀላሉ ሊፈቱ የሚችሉ ነበሩ። |
የኮምፒውተሮች መስፋፋት እና መርቀቅ ግን የተቆለፈው መልእክት እጅግ ውስብስብ እንዲሆን እና በቀላሉ እንዳይፈታ ለማድረግ አግዘዋል። |
በተለይ የኢንተርኔት የመገናኛ መግባቢያን በመጠቀም የኢንተርኔት ጥሪ አገልግሎት መጀመሩ መልእክቶች የበለጠ እንዲቆለፉ አስችሏል። |
በዓለማችን መልእክቶችን ቆልፎ የመላክ ጥበብ የዲጂታሉ ዘመን ብቻ ያመጣው አዲስ ነገር አይደለም። |
መልእክት ቊለፋ በሮማን ኢምፓየር ዘምን ጭምር ጥቅም ላይ የነበረ ጥበብ ስለመሆኑ የታሪክ ድርሳናት ይጠቅሳሉ። |
ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ትልቁ እና አንደኛው ነገር ምሥጢራዊነትን መጠበቅ መሆኑን አቶ ሰለሞን ተናግረዋል። |
የጥረቱ ምንጭ በእርግጥ ዘርፈ ብዙ እና ሰፊ ነው ከማጭበርበር አንስቶ የፖለቲካ ተልዕኮ እስከ ማስፈጸም ሊደርስ ይችላል። |
ለመሆኑ የመልእክት ቊለፋ እንደ ቫይበር ዋትስአፕ ስካይፕ መሴንጀር እና በመሳሰሉት የመልእክት መቀበያ ወይም መላኪያ ማስተናበሪያዎች የሚሠራው እንዴት ነው |
ያን የሚያደርገውም መልእክት ላኪው እና ተቀባዩ ጋር የሚገኘው አፕሊኬሽን ነው። |
የጋራ ቊልፍ ኖሮ ቊልፉን የሚያውቁ አካላት ብቻ ሊፈቱት የሚችሉት የቊለፋ አይነት ወይንም አንደኛው ነው። |
በዚህ ዘዴ የተቆለፈውን መልእክት ለመፍታት ላኪው እና ተቀባዩ ተመሳሳይ መቆለፊያ እና መፍቻ ዘዴን ነው የሚጠቀሙት። |
ሆኖም ቊልፉ ከላኪ እና ተቀባይ ከወጣ የመልእክቱ ምሥጢር በሦስተኛ ወገን በቀላሉ ሊፈታ ይችላል። |
ሌላኛው ዘመናዊ የቊለፋ አይነት በመልእክት ላኪው እና ተቀባዩ መካከል ብቻ የሚመሰጠር ነው። |
መልእክቱን የሚቀበለው ሰው ላኪውም የራሳቸው የግል ቊልፍ ይኖራቸዋል መፍቻ ቊልፍ መቀባበል አያስፈልግም። |
ይህ ዘዴ ይፋ የሆነው እንደ ጎርጎሪዮሳስ አቆጣጠር በ ነው። |
በኢንተርኔቱ ዓለም ሙሉ ዲጂታል መረጃ አገልግሎት የሚሰጡ ማስተናበሪያዎች በርካታ ናቸው። |
የቊለፋ ስልት በመጠቀም የኢንተርኔት ጥሪን የሚያስተናግዱ ማስተናበሪያዎች ግን አይነታቸው በሁለት ይከፈላል። |
አንደኛው ከላኪው እና ተቀባዩ ውጪ አገልግሎት ሰጪው እንኳን መልእክቱን ማየት የማይችልበት ነው። |
የዚህ ተጠቃሚዎች ለአብነት ያኽል ዋትስአፕ እና የአፕል አይ ሜሴጅ ይጠቀሳሉ። |
ሌሎቹ እንደነ ትዊተር ሀንግ አውት የፌስቡክ መሴንጀር ስካይፕ የመሳሰሉት ሲሆኑ እነሱም እንደነዋትስአፕ የቁለፋ ስልትን ይጠቀማሉ። |
ሆኖም ለየት የሚያደርጋቸው የአፕሊኬሽኖቹ ባለቤቶች ያልተቆለፈው መልእክት የሰነድ ማከማቻ ቋታቸ ውስጥ መገኘቱ ነው። |
ደም መታየቱ በራሱ በሽታ ሳይሆን ምልክት ነዉ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
አፍሪቃ በግድያ የተጠረጠረዉ ኤርትራዊ ኤርትራዊዉ ፍራንክፈርት ባቡር ጣቢያ የነበሩ እናት ልጅን በፍጥነት በሚጓዝ ባቡር ፊት ገፍትሮ ጥሏቸዋል። |
እናትየዋ ከባቡሩ ሐዲድ ተንከባላ ስታመልጥ የስምት ዓመቱ ሕፃን ግን እዚያዉ ሞቷል። |
የጀርመን የፌደራል ፖሊስ አዛዥ ዲተር ሮማን ዛሬ እንዳስታወቁት ሰዉዬዉ ሲዊዘርላንድ ዉስጥ አንዲት ጎረቤቱን በጩቤ ለመዉጋት በማስፈራራት ወንጀል ሲታደን ነበር። |
አቃቤ ሕግ የግድያና ድርብ የግድያ ሙከራ ክስ ለመመስረት እየተዘጋጀ ነዉ። |
ከ ጀምሮ ሲዊትዘርላንድ ዉስጥ እንደኖረ ባለትዳርና የ ልጆች አባት እንደሆነም ተነግሯል። |
ኤርትራዊዉ ፍራንክፈርት ባቡር ጣቢያ የነበሩ እናት ልጅን በፍጥነት በሚጓዝ ባቡር ፊት ገፍትሮ ጥሏቸዋል። |
ፖሊስ እንዳስታወቀዉ ኤርትራዊዉ ሌላ ሴትዮ ወደ ሐዲዱ ለመገፍተር ሞክሮ አልተሳከለትም። |
አደጋዉን ካደረሰ በኋላ ለማምለጥ ሲሮጥ ባካባቢዉ በነበረዉ ሕዝብና እርፍት ላይ በነበረ ፖሊስ ርብርብ ተይዟል። |
ኦነግ በሰጠው መግለጫመንግስት እየወሰደ ነው ባለው መብቶችን የሚጥሱ እርምጃዎች ሃገሪቱን ወዳልተፈለገ ችግር ሊያመራት ይችላል ሲል አስጠንቅቋል። |
መንግሥት የዜጎችን የመደራጀት የመሰብሰብ እና በነጻነት የመንቀሳቀስ መብት ሊያከብር ይገባል ሲል የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ አሳሰበ። |
መንግሥት የዜጎችን መሰረታዊ የዴሞክራሲ መብቶች መጣሱን የሚቀጥል ከሆነ ግን ነገሮች ወደማይፈልጉት አስቸጋሪ ሁኔታ ሊያስገባ ይችላል ብለዋል። |
መንግስት የሰብዓዊ መብትን ጨምሮ የመደራጀት በነጻነት የመንቀሳቀስ እና የመስበሰብ መብቶችን ነጻ እንዲያደርግ እና እነዚህኑ ከሚያደናቅፉ ተግባራት እንዲቆጠብ እንጠይቃለን። |
ይህ ካልሆነ ግን ሀገሪቷ ወደማይፈለግ የጥፋት መንገድ እየሄደች መሆኗን ለማስታወስ እና መንግስት አካሄዱንም ሆነ መዋቅሩን እንዲያስተካክል እናሳስባለን። |
አቶ ዳውድ አያይዘውም የመንግስት መዋቅርም ሆነ ባለስልጣናቱ የሕግ የበላይነትን አክብረው መንቀሳቀስ ይኖርባቸዋል ብለዋል። |
አንዳንድ የገዢው ፓርቲ አባላት የቀደመውን መንግስት ለመመለስ እያደረጉ ካለው እንቅስቃሴያቸው ይቆጠቡ ሲሉም ጠይቀዋል። |
በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቀሰቀሰውን የኮረና ወረርሽን ለመግታት ሁሉም ርብርብ እንዲያደርግም አቶ ዳውድ በዚሁ ወቅት ጠይቀዋል። |
በጉራጌ ዞን በተቀሰቀሰ ግጭት ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ አውዲዮውን ያዳምጡ። |
ሪቻርድ ፎን ቫይሴከር ተኛው የጀርመን ፕሬዝዳንት መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
ኢትዮጵያ ካለፉት ጥቂት ሳምንታት ወዲህ በፍጥነት የሚለዋወጡ ክስተቶችን እያስተናገደች ነው። |
በነዚህ ጊዜያት የኢትዮጵያ መንግሥት የሚወስዳቸው እርምጃዎችም የዜጎችን ልብ እያንጠለጠሉ እና ብዙ ጥያቄዎችን እያስነሱ ነው። |
ማን ይተካቸዋል የሚለውም ከመላ ምት በስተቀር እስካሁን ቁርጥ ያለ መልስ አላገኘም። |
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዳይ አነጋግሮ ሳያበቃ በማግሥቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገጉ ሌላው ካለፈው ሳምንት አንስቶ የሚያጠያይቅ ዐብይ ክስተት ሆኖ ዘልቋል። |
አዋጁ ከተደነገገ በኋላም ህብረተሰቡ ሌሎች ጥያቄዎቹ እንዲመለሱ በመጠየቅ አድማ ማካሄዱን ቀጥሎ ነበር የሰነበተው። |
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥልጣን እለቃለሁ ካሉ በኋላ የሰው ሳይሆን የስርዓት ለውጥ ነው የምንፈልገው የሚሉ የሽግግር መንግሥት ጥያቄዎች እየቀረቡ ነው። |
የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋቾቹ ከባቢ አየርን ጠብቁ የድንጋይ ከሰል ቊፋሮን አቊሙ ሲሉም መፈክር አስተጋብተዋል። |
በሺህዎች የሚቆጠሩ የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋቾች መንግሥታት የዓለም ሙቀት መጨመርን ለመግታት ርምጃዎችን መውሰድ እንዲጀምሩ በጀርመን ቦን ከተማ ባካሄዱት ሰልፍ ጠየቁ፡፡ |
ሰልፈኞቹ መንግስታት በድንጋይ ከሰል የሚሠሩ የኃይል ማመንጫዎችን በፍጥነት ከአገልግሎት ውጭ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል፡፡ |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.