input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ፕሬዝደንቷ ከእንግዲሕ የሚከራከሩትም ከሥልጣን እንዲታገዱ በወሰነባቸዉ ምክር ቤት ላይ ነዉ። |
በዚሕም ምክንያት እስከ መጨረሻዉ የሚያደርጉት ሙግት ለድል መብቃቱ አጠራጣሪ ነዉ። |
የያኔዉ የብራዚል ፕሬዝደንት ሉላ ደ ሲልቫ ግን ለአሜሪካኖች ላደሩት ለነ ቴሜር ግፊት ሴራና ዘመቻ የሚበገሩ አልሆኑም። |
የዚያኑ ያክል እነ ቴሜርም ሮዉሴፍን የመሠሉ ደካማ መሪን ሾኬ መትተዉ የሠራተኛዉን ፓርቲ ከሥልጣን እስኪያስወግዱ ድረስ አድበዉ አልተቀመጡም ነበር። |
ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ለመወዳደር የሪፐብሊካን ፓርቲን ዉክልና ያገኛሉ የሚባሉት ዶናልድ ትራምፕ ግን የቴሜር ትግል ለድል በመብቃቱ የሚደሰቱበት አመክንዮ የለም። |
የሚመጡት ከመላዉ የደቡብ እና የላቲክ አሜሪካ ምናልባትም ከመካከለኛዉ ምሥራቅ ጭምር ነዉ። |
ወደ ሰሜናዊ ሊባኖሳዊቱ ከተማ ቤታአቦዉራ በሚወስደዉ ጎዳና ላይ የተፃፈዉ የመንግድ ሥም እስካለፈዉ ሐሙስ ድረስ ምክትል ፕሬዝደንት ቴሜር የሚል ነበር። |
የደስታ ኩራት ምክንያታቸዉ ፖለቲካዊ ምጣኔ ሐብታዊ ዲፕሎማሲያዊ ሐይማኖታዊም አይደለም። |
ቴሜር በ እና በ የወላጆቻቸዉን የትዉልድ መንደር ጎብኝተዉ ዘመዶቻቸዉን አነጋረዉ ነበር። |
ያኔ ያስተናገዷቸዉ የቅርብ ዘመዳቸዉ ኒዛር ቴሜር አሁን እደገና ሊባኖስን ቢጎበኝ ማን ያስተናግደዋል አሉ በቀደም። |
ሊባኖሶች እንደ ቴሜር ተጠባባቂ እንደ ትራምፕ እጩም እንደ ኦባማ ፕሬዝደንትም የላቸዉም። |
ያም ሆኖ ቴሜር ሥለ ሊባኖስ ለማሰብ አሁን ጊዜ የላቸዉም። |
የመጀመሪያ ሥራቸዉ ተጠባባቂ የሚለዉን ቅፅል አዉልቀዉ ለመጣል የብራዚል ፖለቲከኞችን በዙሪያቸዉ መኮልኮል ነዉ። |
እስካሁን ድረስ ከወግ አጥባቂዎቹ በተጨማሪ አቺዮ ኔቬስን የመሳሰሉ የሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሴናተሮች ቴሜርን ባይደግፉ እንኳን ሮዉሴፍን ስለሚጠሉ ከቴሜር የሚርቁ አይመስሉም። |
ሰዉዬዉ በ በተደረገዉ የመለያ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በፕሬዝደንት ሮዉሴፍ የተሸነፉ ናቸዉ። |
ብቻ ዲልማቫና ሮዉሴፍ በቅርቡ በልዩ ክብር ተቀብለዉ ካነጋገሩት መሪ አንዱ የቡልጋሪያዉፕሬዝደንት ሮሰን አሴቭፕሌቭኔሊቭን ናቸዉ። |
ሮዉሴፍ ለደሆችና ለዝቅተኛዉ መደብ የቆመዉን ግራ ዘመሙን የሠራተኛ ፓርቲ ይመራሉ። |
ቴሜር ባንፃሩ ወደ መሐል ቀኝ የሚያዳላዉ ፓርቲ መሪ ናቸዉ። |
ሁለቱ ፖለቲከኞች እንደ ስደተኛ ልጆችም እንደ ብራዚላዊም ፕሬዝደንትና ምክትል ሆነዉ ትልቂቱን ሐገር መምራት አልተሳናቸዉም ነበር። |
በሮዉሴፍ ካቢኔ ዉስጥ አንዲት ጥቁርን ጨምሮ ስድስት ሴቶች ነበሩ። |
ከሮሴፍ ጋር ብራዚልን ለ ዓመት የመራዉ የሠራተኞች ፓርቲ ከሥልጣን ተወግዷል። |
እዚሕ እኛ ሐገር የተረጋጉና ጠንካራ ተቋማት አሉ እያሉ የሚናገሩ የሚሉ ሰዎች አሉ። |
እኔ ለሁሉም የምናገረዉ ግን እዚሕ ሐገር የተቋማት ሥርዓተ አልበኝነት ነዉ የሰፈነዉ ብዬ ነዉ። |
የጥቁር ኬንያዊዉ ተማሪ ልጅ ሥልጣን በያዙ በሰባተኛዉ ዓመት የጀርመኑ ስደተኛ ልጅ ዶናልድ ትራምፕ ሙስሊም እና ስደተኛ ባይኔ እንዳላይ ይሉ ገቡ። |
የቡልጋሪያ ስደተኛዋ ልጅ ከሥልጣን ሲታገዱ የሊባኖሱ ስደተኛ ልጅ ሥልጣን ያዙ። |
ሮይተርስ ዜና አገልግሎት የባንኩን ምክትል ገዢ ጠቅሶ እንደዘገበዉ የምንዛሪዉ ዋጋ የቀነሰዉ የወጪ ንግድን ለማበረታት ነዉ። |
የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ሙላቱ ተሾመ ትናንት ለሐገሪቱ ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር የዉጪ ንግድን ለማበረታት የብር የምንዛሪ ዋጋ እንደሚቀንስ አስታዉቀዉ ነበር። |
በአዲሱ ተመን መሠረት አንድ የአሜሪካን ዶላር ወደ የኢትዮጵያ ብር ገደማ ይመነዘራል። |
ብሔራዊ ባንክ እስካሁን አምስት በመቶ የነበረዉን የወለድ መጠንም ወደ ሰባት ከመቶ ከፍ አድርጎታል። |
ኢትዮጵያ ከሰባት ዓመት በፊት የብር የምንዛሪ አቅምን በ ከመቶ ቀንሳ ነበር። |
አፍሪቃ የግብፅ የቀድሞዉ ፕሬዚዳት ሆስኒ ሙባረክ አረፉ የቀድሞዉ የግብጽ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። |
ዛሬ ማክሰኞ የካቲት ዓ ም ቀትር ላይ ሆስኒ ሙባረክ መሞታቸዉን የዘገበዉ የግብጽ መንግሥት ቴሌቬዥን ጣብያ ነዉ። |
የቀድሞዉ የግብጽ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። |
ዛሬ ቀትር ላይ ሆስኒ ሙባረክ መሞታቸዉን የዘገበዉ የግብጽ መንግሥት ቴሌቬዥን ነዉ። |
በካይሮ ሕክምና ላይ የነበሩት ሆስኒ ሙባረክ ከሳምንታት በፊት ቀዶ ጥገናን ለማካሄድ በፊርማቸዉ ማረጋገጣቸዉም ተያይዞ ተዘግቦአል። |
የቀድሞዉ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከረጅም ጊዜ ከባድ ሕመም በኋላ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። |
የቀድሞዉ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ በሆስፒታል አሳሳቢ የጤና ክትትል ክፍል ሕክምና ሲደረግላቸዉ ቆይተዉ በደረስባቸዉ ሕመም ሕይወታቸዉ ማለፉን ወንድ ልጃቸዉ ገልፆአል። |
የግብፅ የመንግሥት ቴሌቭዥን የሆስኒ ሙባረክን ሞት ይግለፅ እንጂ በርግጥ መቼ እንደሞቱ በግልጽ ያስቀመጠዉ ነገር የለም። |
ግብፅን ወደ ዓመት በፕሬዚዳንትነት የመሩት ሆስኒ ሙባረክ በጎርጎረሳዉያኑ ዓመት በሃገሪቱ በተነሳዉ አመፅ ከስልጣን መወገዳቸዉ ይታወሳል። |
ህዝበ ውሳኔው ስርዓቱን የተከተለ ነው የሲዳማ ፓርቲዎች መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
የጉብኝቱ አላማ ስለድርቁ ለለጋሽ አካላት ለማስገንዘብ ነው አውዲዮውን ያዳምጡ። |
ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ ኢትዮጵዊ ለዶቸ ቨለ እንደገለጹት ደግሞ ምርመራው ተጠናቆ የፍርድ ሂደቱ እስኪጀመር ከአራት እስከ ስድስት ወራት ይፈጃል፡፡ |
የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በሙስና ጠርጥሮ ካሰራቸዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ በርካታ ኩባንያ ያላቸዉ ሼሕ መሐመድ አል አሙዲ አንዱ ናቸዉ። |
ወደፊት የህዝቡ ቁጥር እጅግ የሚንረው ደግሞ እጅግ በደኸዩት አገሮች ነው። |
ይህ በፊናው ከዕድገት ጋር ባለመመጣጠን ብርቱ ሳንክ ነው የሚፈጥረው። |
የህዝብ ቁጥር አለቅጥ ከፍ የሚለው ከሰሃራ በስተደቡብ በሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት ነው። |
የተባበሩት መንግሥታት የህዝብ መመጠኛ ልዩ ድጎማ በመጀመሪያ እንደተነበየው ሳይሆን በአንዳንድ አገሮች ልጅ የመውለዱ ፍላጎት ከፍ አለ እንጂ አልቀነሰም። |
መጥፎ ሁኔታ ሊያጋጥም የቻለው የቤተሰብ መምሪያ አገልግሎት ለማግኘት ስለ ከላዔ ፅንስም ማብራሪያ የሚሰጥበት ሁኔታ ተስፋ የተጣለበትን ያህል አለመስፋፋቱ ነው። |
በያመቱ የተባበሩት መንግሥታት እንደሚለው በአዳጊ አገሮች ሚሊዮን ያህል ሴቶች ሳይፈልጉ ነው የሚያረግዙት። |
በዓለም ዙሪያ ጥሬ ሀብቶች ውሃ የኃይል ምንጭ እንዲሁም የምግብ ዓይነቶች ይመናመናሉ ዋጋቸውም እጅጉን ውድ ይሆናል። |
በሚመጡት ዓመታት የድህነትን መልክዓ ምድር በተወሰኑ ቦታዎች ጎልቶ እናየዋለን። |
ይህም ውዝግብ የተስፋፋ የትጥቅ ፍልሚያ እንዲሁም ከፍተኛ የጥፋት አደጋ በሚያንዣብበትና መንሠራራት በሚያዳግትበት ደካማ አስተዳደርና የሚንገዳገድ መንግሥት ባለበት አገር ነው። |
የሠለጠነ የሰው ጉልበት የማፍራቱ ተግባር በቀጣይነት መከናወን የሚገባው ጉዳይ ነው። |
ብዙ ህዝብ ያላት ድሃይቱ ሀገር ኢትዮጵያ እንኳ እ ጎ አ እስከ ዜጎቿ መካከለኛ ገቢ ያላቸው እንዲሆኑ የማደረግ ዓላማ አላት። |
ይሁን እንጂ በሚመጡት ዐሠርተ ዓመታት ሴቶችና ልጃገረዶች በትምህርትና ማሠልጠኛ እንዲገፉ በዛ ያለ ውች መመደብ ይኖርበታል ሲሉ ነው ሔለን ክላርክ የሚያስገዝቡት። |
ሴቶችንና ልጃገረዶችን ያላሳተፈ ሀገር በአቅም ግንባታ ቢዳከም የሚያስገርም አይሆንም። |
የዓለም ሥነ ህዝብ የጀርመን ድርጅት ባልደረባ ዑተ ሽታል ማይስተርም ዋናው የዕድገት ቁልፍ ትምህርት መሆኑን ነው የገለጡት። |
አፍሪቃውያን የሚበጅ መርኅ ተከትለው በዚህ ረገድ ጠንክረው ከሠሩ እመርታቸው የነብር ሳይሆን የአንበሳ ሊሆን ይችላል ተብሎ ይታሰባል። |
ኢሬቻ ተቃዉሞ እና ግድያ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
የመልካሳ የምርምር ማዕከል የ ዓመት ጉዞ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
አፍሪቃ ዩራኒየም የገንዘብ ምንጭ የጤና ጠንቅ ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ በተፈጥሮ ማዕድኖች የበለጸገች ናት። |
በምስጢር የተያዘዉና በህገወጥ መንገድ የሚመረተዉ የዩራኒየም ማዕድን በስዉር ለተለያዩ ሃገሮች እንደሚሸጥ ነዉ የሚገለፀዉ። |
ሆኖም ለኢራንና ለሰሜን ኮርያን ጭምር ሳይሸጥ እንዳልቀረ የሚጠቁም መረጃም የተመድ ይፋ አድርጓል። |
ኮንጎ ዉስጥ በርካቶች በዚህ ማዕድን መጎዳታቸዉን ይገምታሉ በየጊዜዉም የተለያዩ የአካል ጉዳቶች ያሏቸዉ ህጻናት ይወለዳሉ። |
ኪሚሎሎ የተሰኘዉ በካፉቡ ወንዝ ዳርቻ የሚገኘዉ አነስተኛ የሰፈራ መንደር በደቡባዊ ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ ከሉቡምባሺ ከተማ ወጣ ብሎ ይገኛል። |
የኩሬዉ ዓሶች በየጊዜዉ ይሞታሉ የአካባቢዉ ኗሪዎች ደግሞ በበሽታ ይሰቃያሉ። |
ምክንያቱን ማወቅ የሚሹት የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ጃን ክላዉደ ባካ ለአስር ዓመታት ያህል የዉሃዉን ናሙና ሲወስዱ ቆይተዋል። |
ስለዚህ ህገወጥ የዩራኒየም ማዕድን ስፍራ የበለጠ ለማወቅ የሚፈልግ በጣም ጥንቁቅ መሆን ይኖርበታል። |
ምክንያቱም በፖለቲካዉም ሆነ በኤኮኖሚዉ ዋና የሚባሉት ሰዎች ከዚህ ህገወጥ ማዕድን ንግድ ገንዘብ ያገኛሉ። |
ከሁለት ዓመት በፊት አንድ የጭነት መኪና ከተዘጋዉ የሽንኮሎብዌ የማዕድን ጉድጓድየወጣ ዩራኒየም እንደጫነ ተይዟል። |
አሟሟቱ የተፈጥሮ ይሁን ይህን ታሪክ በመዘገቡ ግድያ ተፈጽሞበት ይሁን የተገኛ መረጃ የለም ፈጣሪ ብቻ ነዉ ያንን የሚያዉቀዉ። |
ቁጥር የተሰኘዉ ክሊኒክ ሉቡምባሺ ዉስጥ የሚገኝ ነፍሰጡር ሴቶችን የሚያስተናግድ የህክምና ጣቢያ ነዉ። |
እዚህ የምንገኝ ሃኪሞች የምንመዘግባቸዉ የከፋ የአካል ጉድለቶች እየጨመሩ ሄደዋል በተለይም የሸቀጦች ዋጋ በናረባቸዉ በ እና ዓ ም። |
ፕሮፌሰር ጋብርየል ካፓያ ሽንኮሎብዌ ከሉቡምባሺ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር የሚርቅ በዓለም ረዥም እድሜ ያስቆጠረ የዩራኒየም ማዕድን ማዉጫ ስፍራ ነዉ። |
በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም ዩናይትድ ስቴትስ የጃፓን ከተሞች ሄሮሽማና ናካሳኪ ላይ የጣለችዉ አቶም ቦምብ ከዚህ ስፍራ በተገኘዉ ዩራኒየም የተሠራ ነዉ። |
የዛሬ ዘጠኝ ዓመት የማዕድን ማዉጫ ስፍራዉ በይፋ ተዘግቷል አደገኛ ጨረር የሚያስከትለዉ ማዕድንም እንዳይሸጥ በህግ ተከልክሏል። |
ሆኖም የአፍሪቃ የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት ኃላፊ ጎልደን ሚሳቢኮ በህገወጥ መንገድ ግን ድርጊቱ እንደሚፈፀም መረጃ ይፋ አድርገዋል። |
አሁን የእሳቸዉን ስፍራ የያዙት ጃን ክላዉድ ባካ በዉሃና በአፈር ዉስጥ የሚገኘዉን የአደገኛ ጨረሩን መጠን መለካት ቀጥለዋል። |
ኪንሻሳ ላይ በጎሮጎሪዮሳዊዉ የዘመን ቀመር ዓ ም የተገነባ በአፍሪቃ የመጀመሪያዉ የኒኩሊየር ማብላያ ይገኛል። |
ያኔ ደግሞ የኮንጎ መንግስት መልሶ ዩራኒየም ማዕድን ማዉጣትን ዳግም ህጋዊ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። |
የሶማሊያ አቋም እነሳዉዲን አስደንግጧል ዓለም ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
አፍሪቃ የማሊ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሸናፊ ቡባከር ኬይታ የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኢብራሂም ቡባከር ኬይታ የማሊ ፪ኛ ዙር ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሸናፊ ሆኑ። |
ቀደም ሲል የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን እንዳስታወቁት በከፊል በወጣው ውጤት ላይ ኬይታ ሲሴን በጉልህ የድምፅ ብልጫ በመምራት ላይ ናቸው። |
ፕሬዚደንታዊወ ምርጫ በሀገሪቱ ሥርዓተ ዴሞክራሲን እና መረጋጋትን መልሶ ያስገኛል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል። |
እንደሚታወቀው፡ ይኸው አካባቢ በመጀመሪያየአዛዋድ ነፃ አውጪ ንቅናቄ በሚባለው ኤምኤን ኤልኤ በኋላም በተለያዬ እሥላማዊ ቡድኖች ተይዞ ነበር የቆየው። |
የምርጫ ኮሚሽን በይፋ ባወጣው የመጀመሪያ ዙር ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት መሰረት፡ ኢብራሂም ቡባከር ኬይታ ሲሴ ሱማይላ ደግሞ የመራጭ ድምፅ አግኝተዋል። |
ይህ በሁለተኛውም ዙር ምርጫ ብዙ መራጮችን ድምፅ አስገኝቶላቸው ለድል አብቅቶዋቸዋል። |
የአዉሮጳ ሃገራት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተኅዋሲዉን አደገኝነት ተከትሎ ስርጭቱን ለማለዘብ ሲሉ የተለያዩ ዉሳኔዎችን እያሳለፉ ነዉ። |
የአዉሮጳ ኅብረት መቀመጫ ብሩስል እደቀደመዉ ጊዜ በስብሰባ መጣበብ ቀርቶአል ቤልጂየም ሱቆች ሁሉ ተዘግተዋል። |
ለ ቀናት የሚፀናዉ ሕግ በየሃገራቱም የተለያዩ ሱቆችን እያዘጋ ነዉ። |
ፍርድ ቤቱ የዛሬ አሥር ዓመት ከተቋቋመ ወዲህ ብይን ሲያሳልፍ ይህ የመጀመሪያው ነበር። |
ሉባንጋ ወደ ዴን ኻግ የተዛወሩት በ ዓም ሲሆን ችሎታቸው የተጀመረው በ ዓም ነበር። |
የዴን ኻጉ ፍርድ ቤት ብይኑን በራድዮ ወይም በቴሌቪዥን በቀጥታ ያስተላልፋል የሚል ግምት ነበራቸው። |
ግን ለሳተላይቱ አገልግሎት ባለመከፈሉ ዜናውን ሊያደምጡ የቻሉት በኮንጎ ከተሰማራው የተመድ ሰላም አስከባሪ ጓድ ራድዮ ነበር። |
በፍርድ ቤቱ የቀረቡት አፍሪቃውያን ብቻ ናቸው አንድም አውሮጳዊ ወይም አሜሪካዊ የለም። |
በኢቱሪ ተፈፀመ የሚባለውን ወንጀል ያካባቢ ፍርድ ቤት ቢመረምረው የተሻለ ይሆናል። |
መንግሥታዊ ያልሆኑት ድርጅቶች ነበሩ ሕፃናቱን አግኝተው የመለመሉዋቸው፡ ያሰለጠኑዋቸው እና በመጨረሻም ሉባንጋ የመለመሉዋቸው ወታደሮች መሆናቸውን እንዲናገሩ የገፋፉዋችው። |
ይህ፡ ማለትም ምስክሮች የዓቃቤ ሕጉ ቡድን ክሱን የሚደግፍለት ቃል እንዲሰጡ ተፅዕኖ አሳርፎባቸዋል የሚለው ዓይነቱ የመከራከሪያ ሀሳብ በኢቱሪ ክፍለሀገር አዘውትሮ ተሰምቶዋል። |
የኮንጎ ያርበኞች ህብረት ፓርቲ በውትድርና ሲወስደኝ አሥራ ሁለት ዓመቴ ነበር ስወጣ ደግሞ አሥራ ስምንት ዓመቴ ነበር። |
የተመድና መንግሥታዊ ያልሆኑት ድርጅቶች ብይኑ በጎሳዎች መካከል ግጭቱን እንደገና ይቀስቅስ ይሆናል በሚል ሰግተው ነበር። |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.