input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የጤናማ እናትነት ወር ግንዛቤ በድሬደዋ ከወሊድ ጋር በተገናኘ የሚሞቱ እናቶች ቁጥር እንዲቀንስ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ይነገራል። |
በተመድ የምዕተአመቱ የልማት ግብ በተለይ በአፍሪቃ ሃገራት የእናቶችን ሞት በ በመቶ ለመቀነስ ታልሞ ኢትዮጵያም ያንን ለማሳካት እየሠራች መሆኑን ታመለክታለች። |
ዛሬም ግን ኢትዮጵያ ውስጥ ከወሊድ ጋር በተገናኘ በዓመት ሺህ እናቶች ሕይወታቸው እንደሚያልፍ ባለሙያዎች ይናገራሉ። |
ኢትዮጵያ ውስጥ ለእናቶች ሞት መንስኤ ከሆኑ ዋና ምክንያቶች ግንባር ቀደሙ ደም መፍሰስ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ። |
ይህ ደግሞ በርካታ እናቶች በገጠርም ሆነ በከተማ በቤት ውስጥ በመውለዳቸው ምክንያት የሚያጋጥም መሆኑ ነው የሚገለፀው። |
የድምጽ ቅንብሩ የጤናማ እናትነት ወርን አስመልክቶ በድሬደዋ ያለውን እንቅስቃሴ ያስቃኛል። |
ተሰዳጆቹ እንደሚሉት ወደ አውሮጳ ለመሻገር ከ ሺህ እስከ ሺህ ብር ለሕገ ወጥ አሸጋጋሪዎች ከፍለዋል። |
አላማቸው ሩቅ ነው ሰው መዋጥ የለመደበትን ሜዲትራኒያን ባህር በሆነ ተአምር ተሻግረው አውሮጳ መግባት። |
ለዚህም በተደጋጋሚ ለሕገ ወጥ ሰው አሸጋጋሪዎች በመቶ ሺህዎች የሚቆጠር ገንዘብ ከፍለዋል። |
እነሱ እንደሚሉትም ለረዥም ጊዜ በዚህ ስቃይ ውስጥ መቆየታቸው ሞትን እንዲጋፈጡ ገፋፍቷቸዋል። |
ከዚያም የ ባልደረቦች መሆናቸውን የገለፁላቸው አካላት ወደ አንድ መጠለያ እንደወሰዷቸው እና ቢጫ ወረቀት እንደሰጧቸውም ገልጸዋል። |
ከዛሬ ነገ ም ወደ ሌላ ስፍራ እንዛወራለን በሚል ተስፋ ለሦስት ወራት ተመልካች ማጣታቸውንም ያስረዳሉ። |
ከሕገ ወጥ ሰው አሸጋጋሪዎቹ እጅ መትረፋቸውን እንደ አንድ ጥሩ ነገር ቢቆጥሩትም አሁን ባሉበትም የሊቢያ ፖሊሶች ዱላ አልቀረላቸውም። |
እነዚህ ተሰዳጆች የሊቢያ የባህር ጠረፎች እንደበፊቱ በቀላሉ እንደማይታለፉ ከፍተኛ ጥበቃ እንዳለባቸው ያውቃሉ ግን መንገድ አያጣም ባዮች ናቸው። |
ዛሬ ዕለቱ ዓርብ በመሆኑ እና በሊቢያ የሥራ ቀን ባለመሆኑ ጉዳዩን ያውቃል የተባለውን የ ቢሮ በስልክ ለማነጋገር ያደርግነው ጥረት አልተሳካም። |
ኢትዮጵያ የጀመረችዉን የፖለቲካና የኤኮኖሚ ለዉጥ ጎዳና አድንቀዋል ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
ካትሪን የአፖሎ የጨረቃ ደርሶ መልስ ቀመር ያሰሉ የሂሳብ ሊቅ ናቸዉ |
ይሁንና የኮሎኔል አለበል ደሞዝ በመቋረጡ መቸገራቸዉን የቤተሰባቸዉ አባላት ሲናገሩ የብርጌድየር ጀነራል ተፈራ ቤተሰብ ግን እስካሁን ደሞዝ እንደሚያገኝ አስታዉቀዋል። |
የባሕርዳሩ ዘጋቢያችን ዓለምነዉ መኮንን እንደሚለዉ ስለጉዳዩ የአማራ ፖሊስ ኮሚሽንን ለማነጋገር ያደረገዉ ሙከራ አልተሳካለትም። |
ኤኮኖሚ የጥሬ ሀብት ንግድ ማሽቆልቆል እና አፍሪቃ በአሁኑ ወቅት በዓለም ገበያ የጥሬ ሀብት ዋጋ እጅግ አሽቆልቁሎአል። |
በጥሬ ሀብቱ ዋጋ መቀነስ የተጎዳዉ ደግሞ ደሃዉ የአፍሪቃ ኅብረተሰብ ነዉ። |
ዛክ ሊሱኩ በናይጄርያ ሪቨርስ አዉራጃ ዉስጥ በሚገኘዉ አንድ የዘይት ኤንዱስትሪ ማዕከል በኃይል ምንጭ ዘርፍ ባለሞያነት ያገለግላሉ። |
ዛክ ሊሱኩ ከወራቶች ጀምሮ በሀገራቸዉ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ማሽቆልቆል መጀመሩን እየታዘቡ ነዉ። |
ባለፈዉ ሰኔ ወር አንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ዘይት ማለትም የ ሊትር የነዳጅ ዘይት ዶላር ያወጣ ነበር። |
አሁን በያዝነዉ ጥቅምት ወር ማለቂያ ላይ ደግሞ የአንድ በርሜል ድፍድፍ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ዶላር ገብቶአል። |
የነዳጅ ዘይት ዋጋ በማሽቆልቆሉ ግን ምንም ሥጋት እንደሌላቸዉ ነዉ ዛክ ሊሱኩ የሚገልፁት። |
በአፍሪቃ በነዳጅ ዘይት ንግድ ኤኮኖሚያቸዉ ካደገ ሃገሮች መካከል ናይጀርያ ትጠቀሳለች። |
በሀገሬቱ የሚገኙ የዘርፉ ባለሞያዎች ግን እስከ ዛሬ መተንበይ አልቻሉም። |
ባለፉት ዓመታት ከሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት ነዉ የታየዉ ። |
በነዚህ ሃገራት በመቶ የሚሆነዉ ገቢ የተገኘዉም ጥሬ እቃን ለዉጭ ገበያ በማቅረብ ነዉ ። |
ይህን ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት እንደ ጥሬ እቃዉ ዋጋ ዉድቀት ሊገታ ሊቀንስ ይችላል። |
ሲሉ በሀንቡርግ ጊጋ በተሰኘዉ የአፍሪቃ ጥናት ተቋም ፕሬዚዳንትና በአፍሪቃ ኤኮኖሚ ላይ ጥናት የሚያደርጉት ፕሮፊሰር ሮበርት ካፕል ተናግረዋል። |
ካፕል እንደሚሉት በዓለም ገበያ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ማሽቆልቆል የናይጄያን ኤኮኖሚ ብቻ ሳይሆን የጎዳዉ የአፍሪቃ ሃገራት ኤኮኖሚንም አንቆ ይዞአል። |
ተለዋጭ የኤኮኖሚ ገቢ ዘርፍ መጀመር የነበረበት ደግሞ የነዳጅ ዘይት ገብያቸዉ በሰመረበት ግዝያት እንደነበርም አመልክተዋል። |
ለዚህም በምሳሌነት የባሕረ ሰላጤዉ አረብ ሀገሮች ተጠቃሽ ናቸዉ ። |
ናይጀርያ ለዉጭ ገበያ ከምታቀርበዉ የነዳጅ ንግድ ተቀማጭ ሃብት የላትም ባገኘችዉ ገቢም ሌሎች የኤኮኖሚ ዘርፎችንም አላቋቋመችም። |
በዚህም ይላሉ ፕሮፊሰር ሮበርት ካፕል ሀገሮች በነዳጅ ዘይት ዋጋ መዋዠቅ የሚገጥማቸዉ የገቢ ምንጭ ማነስ ችግር ማኅበረሰቡ ላይ ተፅኖ ያሳድራል። |
ለምሳሌ በመንግሥት መሠረተ ልማት ግንባታ ላይ የሚፈሰዉ መዋለ ንዋይ ሲቀንስ ተጎጅዉ ማኅበረሰቡ ነዉ። |
አንጎላ ከሠራችዉ ትልቅ ቁም ነገር ገንዘብ አጠራቅማ ወደ ሰላሳ ቢሊዮን ዶላር ተቀማጭ እንዲኖራት ማድረጓ ነዉ። |
መንግሥት ወደ ቢሊዮን ዶላር የሚሆነዉን የሀገሪቱን የነዳጅ ዘይት ገቢ የሚጠራቀምበትን ስልት ቀይሷል። |
መዋለ ንዋይ የፈሰሰባቸዉ ግዙፍ ፕሮዤዎች ልክ እንደ ዱባይ ባለሃብትን ወደ ሃገራቸዉ ለመሳብ ታስቦ የተገነባ ቢሆንም አልተሳካላቸዉም። |
የነዳጅ ዘይት ዋጋ ማሽቆልቆል ከቀጠለ የሠሯቸዉን መሠረተ ልማቶች በዘላቂነት ሊጠቀሙባቸዉ አይችሉም። |
ጋና ዉስጥ በማሽቆልቆል ላይ ያለዉ የጥሬ ሃብት ዋጋ ተፅዕኖ በጣም ጉልህ በሆነ ሁኔታ ይታያል። |
ይህች ምዕራባዊት የአፍሪቃ ሀገር ከሌላዉ ከጥቂት ዓመታት ጀምሮ ነዳጅ ዘይትን በማምረት ለዉጭ ገበያ ማቅረብ ጀምራለች። |
ባለፉት ግዜያት በጋና ለማኅበረሰቡ የሥራ ቦታ ያስገኙ የነበሩ የወርቅ ማዕድን ማዉጫና የካካዎ ምርቶች ነበሩ። |
እንደ ኤለርስ የነዚህ ሁለት ጥሬ ሃብቶች ዋጋ በዓለም ገበያ ላይ ከመጠን በላይ ዝቅ ብሏል። |
የወርቅ ማዕድን መቆፈርያ ቦታዎች ትርፍ የማያስገኙ ከሆነ ቶሎ ይዘጋሉ። |
በነዚህ የማዕድን ማዉጫ ቦታዎች ይሠሩ የነበሩ በርካታ ጋናዉያን ከሥራ ተባረዋል። |
ችግሩ በጣም ጉልህ ሆኖ የሚታየዉ ትናንሽ የካካዎ ምርት አቅራቢዎች በካካዎ ዋጋ መዉደቅ የሚደርስባቸዉ ኪሳራ ነዉ። |
በዓለም ገበያ የካካዎ ምርት በሚወድቅበት ጊዜ የነዚህ ሀገር መንግሥታት ከገበሬዉ የካካዎ ምርቱን የሚሸምቱት በድሮዉ ዋጋ ብቻ ነዉ። |
እንደ ኤለርስ አብዛኞቹ የአፍሪቃ ሀገሮች በአብዛኛዉ የሥራ ቦታ ያለዉ እርሻ ላይ ነዉ። |
ስለዚህም የጥሬ ሃብት ንግድ ማቆልቆል ቀዉስ በሚከሰትበት ወቅት አብዛኛዉ ማኅበረሰብ ከፍተኛ ችግር ይደርስበታል። |
እንደ ኤለርስ ገለፃ በነዳጅ ዘይት ዘርፍ በሚደርሰዉ የዋጋ ዉዥቀት ትላልቅ ኢንዱስትሪዎችና ትላልቅ ባለሃብቶች ላይ የሚደረሰዉ ቀዉስ በጣም ከፍተኛ የሚባል አይደለም። |
እነዚህ ባለሃብቶች ሥራ ላይ ያዋሉት ገንዘብ በቢሊዮን የሚቆጠር ቢሆንም ለ ዓመት ታስቦ የተደረገ ነዉ። |
ስለዚህ ለረጅም ግዜ መዋለ ንዋይ የፈሰሰበት የልማት ዘርፍ በአጭር ጊዜዉ የዋጋ ዉዥቀት ጉዳት አይደርስበትም። |
እንደ አብዛኞች ምሁራን አስተያየት የአፍሪቃ ኤኮኖሚ በቅርቡ ይንኮታኮታል የሚል እምነት የለም። |
በጀርመን ባንክ ጥናት ላይ የሚገኙት ቻርተርጂ እንደሚሉት ከሳሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት በከፍተኛ ፍጥነት እድገት እየታየባቸዉ ነዉ። |
በነዚህ ሃገራት በመጭዉ የጎርጎረሳዊ ዓ ም በመቶ እድገት ይታያል ተብሎ ይጠበቃል። |
በሌላ በኩል የጥሪ ሃብት ዋጋ ማሽቆልቆል በአብዛኛዉ ነዋሪ ላይ ተፅኖ ያሳድራል ሲሉ ፕሮፊሰር ሮበርት ካፕል ይናገራሉ። |
ይሁን እና ዳግም አገርሽቶ ሰዎች ሞተዋል ቆስለዋል በሺህዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። |
ስለ ስሞታው ዶቼቬለ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ቅነሳ ስራ አመራር ኮሚሽንን አነጋግሯል። |
የሴት ልጅ ግርዛት በጀርመን እንደ ሰብዓዊ የመብቶች ተሟጋቹ ድርጅት አምንስቲ ኢንተርናሽናል መዘርዝር አውሮፓ ውስጥ የሴት ልጅ ግርዛት ሰለባዎች ይኖራሉ። |
የኦህዴድ ውሳኔዎች እና የተጨማሪ እስረኞች ፍቺ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
የሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ አስራ አራት ሺህ ሰራተኞቹን ከዛሬ ጀምሮ በጊዚያዊነት ከስራ ማሰናበቱን አስታወቀ። |
የኢትዮጵያዉያን ርዳታ ድርጅቱ ከአባላቱ ያሰባሰበዉን ገንዘብ ለእርዳታ ፈላጊዎቹ ያደርስለት ዘንድ ዎርልድ ቪዥን የተባለዉን የእርዳታ ድርጅት መምረጡን አስታዉቋል። |
ድርጅቱ ሌሎች ኢትዮጵያዉያንም የፖለቲካም ሆነ የጎሳ ልዩነትን ወደጎን ብለዉ በድርቅ ለተጎዱት ወገኖች እንዲደርሱ ጥሪዉን አቅርቧል። |
ለሐዋሳ ነዋሪዎች ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ ክልላዊ መንግሥት ለማቆም ጥያቄ ስላቀረቡ ዞኖች የሰጡት ማብራሪያ ለአንዳንዶች ተገቢ ለሌሎች ኢ ምክንያታዊ ሆኖባቸዋል። |
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሁለት እግሩ ሳይቆም ክልል የመፍጠር ጉዳይ ብንሞክር ፍላጎት ብቻ ነው የሚሆነው ሲሉም አስረድተዋል። |
አሁን ደቡብ አካባቢ ያለውን ነገር መንግሥት የሕዝብን ጥያቄ በክብር ተቀብሏል። |
ደኢሕዴን የሚባለው ክልሉን የሚያስተዳድረው ድርጅትም ጥያቄውን ተቀብሎ በሕግ እየመረመረ ይገኛል። |
ዐቢይ ከሕጋዊ መንገድ ውጪ ምንም አይነት ሙከራ ቢደረግ ሱማሌ እንደሆነው ደቡብም ይሆናል። |
የሐዋሳው የዶይቼ ቬለ ወኪል ሸዋንግዛው ወጋየሁ በጉዳዩ ላይ የከተማዋን ነዋሪዎች ዘወር ዘወር ብሎ አነጋግሯል። |
የጎርጎሪዮስን የቀን ቀመር የሚከተሉ በመላው ዓለም የሚገኙ ክርስቲያኖች በዛሬው ዕለት የክርስቶስ መወለድን በማክበር ላይ ይገኛሉ። |
የገና በዓል ቫቲካን የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የገና ቃለ ቡራኬያቸውን አስምተዋል። |
ኤት ኡርቢ በማለት ለሦስተኛ ዓመትም ዛሬ በካቶሊክ ዋና መቀመጫ ቫቲካን ቅዱስ ጴጥሮስ ሠገነት ላይ ሆነው አሰምተዋል። |
በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ የተሰበሰውን ምዕምን አውቶማቲክ ጠመንጃዎችን የታጠቁ ጸረ ሽብር የጸጥታ ኃይላት እየተዘዋወሩ ሲጠብቁም ተስተውሏል። |
ወኪሎቻችን ከቫቲካን ከብራስልስ እና ከዩናይትድ ስቴትስ ያጠናቀሩትን ዘገባ ልከውልናል። |
የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም ቤት ህጋዊ ሰውነት እንዲሰጠው መወሰኑ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
ከፈረሰ ዓመት ያለፈው ግንብ አሻራ በእነዚያ ገደማ አመታት ከ በላይ ሰዎች ከምሥራቅ ጀርመን ወደ ምዕራብ ጀርመን ለማምለጥ ሞክረው ያክሉ ተሳክቶላቸዋል። |
ዓለም የሮሂንግያ ሙስሊሞች የደረሰባቸው በደል በሁለት ሳምንት ውስጥም ከ በላይ ሰዎች ተገድለዋል። |
የሮሂንግያ ሙስሊሞች በምያንማር የሮሂንግያ ሙስሊም ማህበረሰብ ላይ በተከፈተው ግጭት ምክንያት ህዝቡ ለሞት እና ለስደት ተዳርጓል። |
የአኝዋክ ስደተኞች በጎሮም መጠለያ ጣቢያ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
የእስራኤል ምክር ቤት ዉሳኔ የገጠመዉ ተቃዉሞ ወቅቱም ለአክራሪዎቹ አመቺ ነዉ። |
ኢትዮጵያ የሕዝብ አስተያየት ስለ የኮሮና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በኢትዮጵያ በተደነገገው የኮሮና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስፖርታዊ ጨዋታዎች ተከልክለዋል። |
አገር አቋራጭም ይሁን የከተማ ውስጥ ታክሲ በሙሉ አቅማቸው መጫን አይችሉም። |
ለመሆኑ ይኸን ጠበቅ ያለ ገደብ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንዴት አገኙት |
እድር ደቦ እና እቁብን መሰል ማኅበራዊ ግንኙነቶች ከአራት ሰው በላይ ማሳተፍ አይችሉም። |
ቤት ተከራዮችን ማስወጣት ኪራይ መጨመር በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተከለከለ ነው። |
በሰራተኛና አሰሪ አዋጅ የሚተዳደሩ የግል ተቋማት ሰራተኞችን መቀነስና የስራ ቅጥር ውል ማቋረጥም አይችሉም። |
ሳይንስ እና ኅብረተሰብ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
የኢትዮጵያ ምጣኔ ሐብታዊ ዕድገት አካታች ካልሆነ ወደ ግጭት ሊመራ እንደሚችል ፕሮፌሰር አለማየሁ ገዳ ስጋት አላቸው። |
የጌድኦ ተፈናቃዮች ሮሮ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
ራድዮ ምናባዊ እውነታ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ተቀምጦ እንዴት ላሊበላን መጎብኘት ይቻላል |
የጀርመን ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር በአዲስ አበባ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃይኮ ማስ በዛሬዉ ዕለት ከአፍሪቃ ኅብረት ባለስልጣናት ጋር ተነጋገሩ። |
መሰረታዊ ለውጥ እንጂ የግለሰቦች ሹም ሽር ሀገሪቱ አሁን ያለችበትን የፖለቲካ ቀውስ አይፈታም ሲሉ አዲሱን የሚኒስትሮች ሹመት አልተቀበሉትም፡፡ |
ህዝብ እየጠየቀ ያለው የፖሊሲ ለውጥ እንጂ የግለሰቦች መለዋወጥ ለውጥ አያመጣም ብለዋል፡፡ |
ከአዲሶቹ ተሿሚዎች ውስጥ አራቱ በባለፈው ካቢኔ ሌሎች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን ሲመሩ የነበሩ እና ወደ አዲስ ቦታ የተዘዋወሩ ናቸው፡፡ |
ከዚህ ቀደም ሚኒስቴር የነበሩ እና በጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪነት ሲሰሩ የነበሩ አንድ ባለስልጣን ደግሞ ወደ ሚኒስትርነት ቦታ ተመልሰዋል፡፡ |
የተቃዋሚ ፓርቲ አመራረሮች ግን ሹመቱ መሰረታዊውን የኢትዮጵያን ችግር እና የወቅቱን የፖለቲካ ቀውስ አይፈታም ባይ ናቸው፡፡ |
ሊቀመንበሩ ሹም ሽሩን ገዢው ፓርቲ ቀባብቶ በማለፍ ስልጣን ላይ ለመቆየት የሚያደርገው ሲሉ ይተቹታል፡፡ |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.