input
stringlengths
1
130k
የጤናማ እናትነት ወር ግንዛቤ በድሬደዋ ከወሊድ ጋር በተገናኘ የሚሞቱ እናቶች ቁጥር እንዲቀንስ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ይነገራል።
በተመድ የምዕተአመቱ የልማት ግብ በተለይ በአፍሪቃ ሃገራት የእናቶችን ሞት በ በመቶ ለመቀነስ ታልሞ ኢትዮጵያም ያንን ለማሳካት እየሠራች መሆኑን ታመለክታለች።
ዛሬም ግን ኢትዮጵያ ውስጥ ከወሊድ ጋር በተገናኘ በዓመት ሺህ እናቶች ሕይወታቸው እንደሚያልፍ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
ኢትዮጵያ ውስጥ ለእናቶች ሞት መንስኤ ከሆኑ ዋና ምክንያቶች ግንባር ቀደሙ ደም መፍሰስ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
ይህ ደግሞ በርካታ እናቶች በገጠርም ሆነ በከተማ በቤት ውስጥ በመውለዳቸው ምክንያት የሚያጋጥም መሆኑ ነው የሚገለፀው።
የድምጽ ቅንብሩ የጤናማ እናትነት ወርን አስመልክቶ በድሬደዋ ያለውን እንቅስቃሴ ያስቃኛል።
ተሰዳጆቹ እንደሚሉት ወደ አውሮጳ ለመሻገር ከ ሺህ እስከ ሺህ ብር ለሕገ ወጥ አሸጋጋሪዎች ከፍለዋል።
አላማቸው ሩቅ ነው ሰው መዋጥ የለመደበትን ሜዲትራኒያን ባህር በሆነ ተአምር ተሻግረው አውሮጳ መግባት።
ለዚህም በተደጋጋሚ ለሕገ ወጥ ሰው አሸጋጋሪዎች በመቶ ሺህዎች የሚቆጠር ገንዘብ ከፍለዋል።
እነሱ እንደሚሉትም ለረዥም ጊዜ በዚህ ስቃይ ውስጥ መቆየታቸው ሞትን እንዲጋፈጡ ገፋፍቷቸዋል።
ከዚያም የ ባልደረቦች መሆናቸውን የገለፁላቸው አካላት ወደ አንድ መጠለያ እንደወሰዷቸው እና ቢጫ ወረቀት እንደሰጧቸውም ገልጸዋል።
ከዛሬ ነገ ም ወደ ሌላ ስፍራ እንዛወራለን በሚል ተስፋ ለሦስት ወራት ተመልካች ማጣታቸውንም ያስረዳሉ።
ከሕገ ወጥ ሰው አሸጋጋሪዎቹ እጅ መትረፋቸውን እንደ አንድ ጥሩ ነገር ቢቆጥሩትም አሁን ባሉበትም የሊቢያ ፖሊሶች ዱላ አልቀረላቸውም።
እነዚህ ተሰዳጆች የሊቢያ የባህር ጠረፎች እንደበፊቱ በቀላሉ እንደማይታለፉ ከፍተኛ ጥበቃ እንዳለባቸው ያውቃሉ ግን መንገድ አያጣም ባዮች ናቸው።
ዛሬ ዕለቱ ዓርብ በመሆኑ እና በሊቢያ የሥራ ቀን ባለመሆኑ ጉዳዩን ያውቃል የተባለውን የ ቢሮ በስልክ ለማነጋገር ያደርግነው ጥረት አልተሳካም።
ኢትዮጵያ የጀመረችዉን የፖለቲካና የኤኮኖሚ ለዉጥ ጎዳና አድንቀዋል ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
ካትሪን የአፖሎ የጨረቃ ደርሶ መልስ ቀመር ያሰሉ የሂሳብ ሊቅ ናቸዉ
ይሁንና የኮሎኔል አለበል ደሞዝ በመቋረጡ መቸገራቸዉን የቤተሰባቸዉ አባላት ሲናገሩ የብርጌድየር ጀነራል ተፈራ ቤተሰብ ግን እስካሁን ደሞዝ እንደሚያገኝ አስታዉቀዋል።
የባሕርዳሩ ዘጋቢያችን ዓለምነዉ መኮንን እንደሚለዉ ስለጉዳዩ የአማራ ፖሊስ ኮሚሽንን ለማነጋገር ያደረገዉ ሙከራ አልተሳካለትም።
ኤኮኖሚ የጥሬ ሀብት ንግድ ማሽቆልቆል እና አፍሪቃ በአሁኑ ወቅት በዓለም ገበያ የጥሬ ሀብት ዋጋ እጅግ አሽቆልቁሎአል።
በጥሬ ሀብቱ ዋጋ መቀነስ የተጎዳዉ ደግሞ ደሃዉ የአፍሪቃ ኅብረተሰብ ነዉ።
ዛክ ሊሱኩ በናይጄርያ ሪቨርስ አዉራጃ ዉስጥ በሚገኘዉ አንድ የዘይት ኤንዱስትሪ ማዕከል በኃይል ምንጭ ዘርፍ ባለሞያነት ያገለግላሉ።
ዛክ ሊሱኩ ከወራቶች ጀምሮ በሀገራቸዉ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ማሽቆልቆል መጀመሩን እየታዘቡ ነዉ።
ባለፈዉ ሰኔ ወር አንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ዘይት ማለትም የ ሊትር የነዳጅ ዘይት ዶላር ያወጣ ነበር።
አሁን በያዝነዉ ጥቅምት ወር ማለቂያ ላይ ደግሞ የአንድ በርሜል ድፍድፍ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ዶላር ገብቶአል።
የነዳጅ ዘይት ዋጋ በማሽቆልቆሉ ግን ምንም ሥጋት እንደሌላቸዉ ነዉ ዛክ ሊሱኩ የሚገልፁት።
በአፍሪቃ በነዳጅ ዘይት ንግድ ኤኮኖሚያቸዉ ካደገ ሃገሮች መካከል ናይጀርያ ትጠቀሳለች።
በሀገሬቱ የሚገኙ የዘርፉ ባለሞያዎች ግን እስከ ዛሬ መተንበይ አልቻሉም።
ባለፉት ዓመታት ከሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት ነዉ የታየዉ ።
በነዚህ ሃገራት በመቶ የሚሆነዉ ገቢ የተገኘዉም ጥሬ እቃን ለዉጭ ገበያ በማቅረብ ነዉ ።
ይህን ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት እንደ ጥሬ እቃዉ ዋጋ ዉድቀት ሊገታ ሊቀንስ ይችላል።
ሲሉ በሀንቡርግ ጊጋ በተሰኘዉ የአፍሪቃ ጥናት ተቋም ፕሬዚዳንትና በአፍሪቃ ኤኮኖሚ ላይ ጥናት የሚያደርጉት ፕሮፊሰር ሮበርት ካፕል ተናግረዋል።
ካፕል እንደሚሉት በዓለም ገበያ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ማሽቆልቆል የናይጄያን ኤኮኖሚ ብቻ ሳይሆን የጎዳዉ የአፍሪቃ ሃገራት ኤኮኖሚንም አንቆ ይዞአል።
ተለዋጭ የኤኮኖሚ ገቢ ዘርፍ መጀመር የነበረበት ደግሞ የነዳጅ ዘይት ገብያቸዉ በሰመረበት ግዝያት እንደነበርም አመልክተዋል።
ለዚህም በምሳሌነት የባሕረ ሰላጤዉ አረብ ሀገሮች ተጠቃሽ ናቸዉ ።
ናይጀርያ ለዉጭ ገበያ ከምታቀርበዉ የነዳጅ ንግድ ተቀማጭ ሃብት የላትም ባገኘችዉ ገቢም ሌሎች የኤኮኖሚ ዘርፎችንም አላቋቋመችም።
በዚህም ይላሉ ፕሮፊሰር ሮበርት ካፕል ሀገሮች በነዳጅ ዘይት ዋጋ መዋዠቅ የሚገጥማቸዉ የገቢ ምንጭ ማነስ ችግር ማኅበረሰቡ ላይ ተፅኖ ያሳድራል።
ለምሳሌ በመንግሥት መሠረተ ልማት ግንባታ ላይ የሚፈሰዉ መዋለ ንዋይ ሲቀንስ ተጎጅዉ ማኅበረሰቡ ነዉ።
አንጎላ ከሠራችዉ ትልቅ ቁም ነገር ገንዘብ አጠራቅማ ወደ ሰላሳ ቢሊዮን ዶላር ተቀማጭ እንዲኖራት ማድረጓ ነዉ።
መንግሥት ወደ ቢሊዮን ዶላር የሚሆነዉን የሀገሪቱን የነዳጅ ዘይት ገቢ የሚጠራቀምበትን ስልት ቀይሷል።
መዋለ ንዋይ የፈሰሰባቸዉ ግዙፍ ፕሮዤዎች ልክ እንደ ዱባይ ባለሃብትን ወደ ሃገራቸዉ ለመሳብ ታስቦ የተገነባ ቢሆንም አልተሳካላቸዉም።
የነዳጅ ዘይት ዋጋ ማሽቆልቆል ከቀጠለ የሠሯቸዉን መሠረተ ልማቶች በዘላቂነት ሊጠቀሙባቸዉ አይችሉም።
ጋና ዉስጥ በማሽቆልቆል ላይ ያለዉ የጥሬ ሃብት ዋጋ ተፅዕኖ በጣም ጉልህ በሆነ ሁኔታ ይታያል።
ይህች ምዕራባዊት የአፍሪቃ ሀገር ከሌላዉ ከጥቂት ዓመታት ጀምሮ ነዳጅ ዘይትን በማምረት ለዉጭ ገበያ ማቅረብ ጀምራለች።
ባለፉት ግዜያት በጋና ለማኅበረሰቡ የሥራ ቦታ ያስገኙ የነበሩ የወርቅ ማዕድን ማዉጫና የካካዎ ምርቶች ነበሩ።
እንደ ኤለርስ የነዚህ ሁለት ጥሬ ሃብቶች ዋጋ በዓለም ገበያ ላይ ከመጠን በላይ ዝቅ ብሏል።
የወርቅ ማዕድን መቆፈርያ ቦታዎች ትርፍ የማያስገኙ ከሆነ ቶሎ ይዘጋሉ።
በነዚህ የማዕድን ማዉጫ ቦታዎች ይሠሩ የነበሩ በርካታ ጋናዉያን ከሥራ ተባረዋል።
ችግሩ በጣም ጉልህ ሆኖ የሚታየዉ ትናንሽ የካካዎ ምርት አቅራቢዎች በካካዎ ዋጋ መዉደቅ የሚደርስባቸዉ ኪሳራ ነዉ።
በዓለም ገበያ የካካዎ ምርት በሚወድቅበት ጊዜ የነዚህ ሀገር መንግሥታት ከገበሬዉ የካካዎ ምርቱን የሚሸምቱት በድሮዉ ዋጋ ብቻ ነዉ።
እንደ ኤለርስ አብዛኞቹ የአፍሪቃ ሀገሮች በአብዛኛዉ የሥራ ቦታ ያለዉ እርሻ ላይ ነዉ።
ስለዚህም የጥሬ ሃብት ንግድ ማቆልቆል ቀዉስ በሚከሰትበት ወቅት አብዛኛዉ ማኅበረሰብ ከፍተኛ ችግር ይደርስበታል።
እንደ ኤለርስ ገለፃ በነዳጅ ዘይት ዘርፍ በሚደርሰዉ የዋጋ ዉዥቀት ትላልቅ ኢንዱስትሪዎችና ትላልቅ ባለሃብቶች ላይ የሚደረሰዉ ቀዉስ በጣም ከፍተኛ የሚባል አይደለም።
እነዚህ ባለሃብቶች ሥራ ላይ ያዋሉት ገንዘብ በቢሊዮን የሚቆጠር ቢሆንም ለ ዓመት ታስቦ የተደረገ ነዉ።
ስለዚህ ለረጅም ግዜ መዋለ ንዋይ የፈሰሰበት የልማት ዘርፍ በአጭር ጊዜዉ የዋጋ ዉዥቀት ጉዳት አይደርስበትም።
እንደ አብዛኞች ምሁራን አስተያየት የአፍሪቃ ኤኮኖሚ በቅርቡ ይንኮታኮታል የሚል እምነት የለም።
በጀርመን ባንክ ጥናት ላይ የሚገኙት ቻርተርጂ እንደሚሉት ከሳሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት በከፍተኛ ፍጥነት እድገት እየታየባቸዉ ነዉ።
በነዚህ ሃገራት በመጭዉ የጎርጎረሳዊ ዓ ም በመቶ እድገት ይታያል ተብሎ ይጠበቃል።
በሌላ በኩል የጥሪ ሃብት ዋጋ ማሽቆልቆል በአብዛኛዉ ነዋሪ ላይ ተፅኖ ያሳድራል ሲሉ ፕሮፊሰር ሮበርት ካፕል ይናገራሉ።
ይሁን እና ዳግም አገርሽቶ ሰዎች ሞተዋል ቆስለዋል በሺህዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል።
ስለ ስሞታው ዶቼቬለ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ቅነሳ ስራ አመራር ኮሚሽንን አነጋግሯል።
የሴት ልጅ ግርዛት በጀርመን እንደ ሰብዓዊ የመብቶች ተሟጋቹ ድርጅት አምንስቲ ኢንተርናሽናል መዘርዝር አውሮፓ ውስጥ የሴት ልጅ ግርዛት ሰለባዎች ይኖራሉ።
የኦህዴድ ውሳኔዎች እና የተጨማሪ እስረኞች ፍቺ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
የሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ አስራ አራት ሺህ ሰራተኞቹን ከዛሬ ጀምሮ በጊዚያዊነት ከስራ ማሰናበቱን አስታወቀ።
የኢትዮጵያዉያን ርዳታ ድርጅቱ ከአባላቱ ያሰባሰበዉን ገንዘብ ለእርዳታ ፈላጊዎቹ ያደርስለት ዘንድ ዎርልድ ቪዥን የተባለዉን የእርዳታ ድርጅት መምረጡን አስታዉቋል።
ድርጅቱ ሌሎች ኢትዮጵያዉያንም የፖለቲካም ሆነ የጎሳ ልዩነትን ወደጎን ብለዉ በድርቅ ለተጎዱት ወገኖች እንዲደርሱ ጥሪዉን አቅርቧል።
ለሐዋሳ ነዋሪዎች ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ ክልላዊ መንግሥት ለማቆም ጥያቄ ስላቀረቡ ዞኖች የሰጡት ማብራሪያ ለአንዳንዶች ተገቢ ለሌሎች ኢ ምክንያታዊ ሆኖባቸዋል።
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሁለት እግሩ ሳይቆም ክልል የመፍጠር ጉዳይ ብንሞክር ፍላጎት ብቻ ነው የሚሆነው ሲሉም አስረድተዋል።
አሁን ደቡብ አካባቢ ያለውን ነገር መንግሥት የሕዝብን ጥያቄ በክብር ተቀብሏል።
ደኢሕዴን የሚባለው ክልሉን የሚያስተዳድረው ድርጅትም ጥያቄውን ተቀብሎ በሕግ እየመረመረ ይገኛል።
ዐቢይ ከሕጋዊ መንገድ ውጪ ምንም አይነት ሙከራ ቢደረግ ሱማሌ እንደሆነው ደቡብም ይሆናል።
የሐዋሳው የዶይቼ ቬለ ወኪል ሸዋንግዛው ወጋየሁ በጉዳዩ ላይ የከተማዋን ነዋሪዎች ዘወር ዘወር ብሎ አነጋግሯል።
የጎርጎሪዮስን የቀን ቀመር የሚከተሉ በመላው ዓለም የሚገኙ ክርስቲያኖች በዛሬው ዕለት የክርስቶስ መወለድን በማክበር ላይ ይገኛሉ።
የገና በዓል ቫቲካን የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የገና ቃለ ቡራኬያቸውን አስምተዋል።
ኤት ኡርቢ በማለት ለሦስተኛ ዓመትም ዛሬ በካቶሊክ ዋና መቀመጫ ቫቲካን ቅዱስ ጴጥሮስ ሠገነት ላይ ሆነው አሰምተዋል።
በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ የተሰበሰውን ምዕምን አውቶማቲክ ጠመንጃዎችን የታጠቁ ጸረ ሽብር የጸጥታ ኃይላት እየተዘዋወሩ ሲጠብቁም ተስተውሏል።
ወኪሎቻችን ከቫቲካን ከብራስልስ እና ከዩናይትድ ስቴትስ ያጠናቀሩትን ዘገባ ልከውልናል።
የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም ቤት ህጋዊ ሰውነት እንዲሰጠው መወሰኑ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
ከፈረሰ ዓመት ያለፈው ግንብ አሻራ በእነዚያ ገደማ አመታት ከ በላይ ሰዎች ከምሥራቅ ጀርመን ወደ ምዕራብ ጀርመን ለማምለጥ ሞክረው ያክሉ ተሳክቶላቸዋል።
ዓለም የሮሂንግያ ሙስሊሞች የደረሰባቸው በደል በሁለት ሳምንት ውስጥም ከ በላይ ሰዎች ተገድለዋል።
የሮሂንግያ ሙስሊሞች በምያንማር የሮሂንግያ ሙስሊም ማህበረሰብ ላይ በተከፈተው ግጭት ምክንያት ህዝቡ ለሞት እና ለስደት ተዳርጓል።
የአኝዋክ ስደተኞች በጎሮም መጠለያ ጣቢያ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
የእስራኤል ምክር ቤት ዉሳኔ የገጠመዉ ተቃዉሞ ወቅቱም ለአክራሪዎቹ አመቺ ነዉ።
ኢትዮጵያ የሕዝብ አስተያየት ስለ የኮሮና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በኢትዮጵያ በተደነገገው የኮሮና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስፖርታዊ ጨዋታዎች ተከልክለዋል።
አገር አቋራጭም ይሁን የከተማ ውስጥ ታክሲ በሙሉ አቅማቸው መጫን አይችሉም።
ለመሆኑ ይኸን ጠበቅ ያለ ገደብ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንዴት አገኙት
እድር ደቦ እና እቁብን መሰል ማኅበራዊ ግንኙነቶች ከአራት ሰው በላይ ማሳተፍ አይችሉም።
ቤት ተከራዮችን ማስወጣት ኪራይ መጨመር በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተከለከለ ነው።
በሰራተኛና አሰሪ አዋጅ የሚተዳደሩ የግል ተቋማት ሰራተኞችን መቀነስና የስራ ቅጥር ውል ማቋረጥም አይችሉም።
ሳይንስ እና ኅብረተሰብ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
የኢትዮጵያ ምጣኔ ሐብታዊ ዕድገት አካታች ካልሆነ ወደ ግጭት ሊመራ እንደሚችል ፕሮፌሰር አለማየሁ ገዳ ስጋት አላቸው።
የጌድኦ ተፈናቃዮች ሮሮ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
ራድዮ ምናባዊ እውነታ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ተቀምጦ እንዴት ላሊበላን መጎብኘት ይቻላል
የጀርመን ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር በአዲስ አበባ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃይኮ ማስ በዛሬዉ ዕለት ከአፍሪቃ ኅብረት ባለስልጣናት ጋር ተነጋገሩ።
መሰረታዊ ለውጥ እንጂ የግለሰቦች ሹም ሽር ሀገሪቱ አሁን ያለችበትን የፖለቲካ ቀውስ አይፈታም ሲሉ አዲሱን የሚኒስትሮች ሹመት አልተቀበሉትም፡፡
ህዝብ እየጠየቀ ያለው የፖሊሲ ለውጥ እንጂ የግለሰቦች መለዋወጥ ለውጥ አያመጣም ብለዋል፡፡
ከአዲሶቹ ተሿሚዎች ውስጥ አራቱ በባለፈው ካቢኔ ሌሎች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን ሲመሩ የነበሩ እና ወደ አዲስ ቦታ የተዘዋወሩ ናቸው፡፡
ከዚህ ቀደም ሚኒስቴር የነበሩ እና በጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪነት ሲሰሩ የነበሩ አንድ ባለስልጣን ደግሞ ወደ ሚኒስትርነት ቦታ ተመልሰዋል፡፡
የተቃዋሚ ፓርቲ አመራረሮች ግን ሹመቱ መሰረታዊውን የኢትዮጵያን ችግር እና የወቅቱን የፖለቲካ ቀውስ አይፈታም ባይ ናቸው፡፡
ሊቀመንበሩ ሹም ሽሩን ገዢው ፓርቲ ቀባብቶ በማለፍ ስልጣን ላይ ለመቆየት የሚያደርገው ሲሉ ይተቹታል፡፡