input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ሺህ ሰዎች ደግሞ ከሀገር መሰደዳቸዉን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዘገባ ያመለከታል። |
አውሮጳ ጀርመን በአውሮጳ ኮሮና የያዛቸው ቁጥር ጨምሯል እስካሁን ከ ሺህ በላይ ሰዎችን የገደለው የኮሮና ተህዋሲ በመላው ዓለም መሰራጨቱ ቀጥሏል። |
በ ሃገራት በተዛመተው በኮሮና ተህዋሲ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ ሺህ ተጠግቷል። |
በኔዘርላንድስ በኮሮና የመጀመሪያ ሰው መሞቱን የሀገሪቱ የጤና ባለሥልጣናት ዛሬ አስታውቀዋል። |
እስካሁን ከ ሺህ በላይ ሰዎችን የገደለው የኮሮና ተህዋሲ በመላው ዓለም መሰራጨቱ ቀጥሏል። |
የጀርመን የበሽታዎች መቆጣጠሪያ መሥሪያ ቤት ትናንት ምሽት የኮሮና ተህዋሲ ያለባቸው ቁጥር ከ በላይ ነው ሲል ነበር ያስታወቀው ። |
ከ ቱ የጀርመን ፌደራል ግዛቶች ተህዋሲው በ ቱ ተገኝቷል። |
እስካሁን ኮሮና ያልተገኘባት የማዕከላዊ ጀርመንዋ ፌደራል ክፍለ ግዛት ዛክሰን አንሃልት ብቻ ናት። |
የምዕራብ ጀርመኑ ግዛት ኖርድ ራይን ቬስት ፋለን በጀርመን ኮሮና በተገኘባቸው ሰዎች ብዛት ቀዳሚውን ስፍራ እንደያዘ ነው። |
በደቡብ ጀርመኑ በባድንቩርተምበርግ ፌደራዊ ክፍለ ሃገር እንዲሁም በባቫርያ ግዛት በኮሮና ተህዋሲ የተያዙ ሰዎች እንዳሉም ተገልጿል። |
በሴኔጋል በተህዋሲው የተያዙ የውጭ ዜጎች እንዳሉ ሲገለጽ ደቡብ አፍሪቃ አንድ ናይጀሪያም አንድ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ይገኙባቸዋል። |
ብሔራዊ የሥነ ልክ እና የልኬት ደረጃ በኢትዮጵያ አውዲዮውን ያዳምጡ። |
ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ለሰብል ስጋት ሆኗል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
አውሮጳ ጀርመን የጀርመን የበጀት ክርክር የጀርመን ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በበጀት ጉዳይ ከሰሞኑ መክሯል። |
በክርክሩ ወቅት የአውሮጳ የልማት ፖሊሲ ስኬታማ እንዳልሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለልማት ርዳታ የሚመደበው ገንዘብም ስደትን እንዳላስቆመ ተጠቅሷል። |
በዚህ ምክንያትም ለልማት የሚደረገው ርዳታ አዲስ መልክ ሊይዝ ይገባል የሚል ሃሳብ አቅርቧል። |
የልማት ርዳታ አጠቃቀምና ስልት ትኩረት ይሻል የስደተኞች ቁጥር ከዕለት ወደ ዕለት መጨመርአውሮጳን በጥቅል ጀርመንን ደግሞ በግል ዛሬም ከማሳሰብ አልቦዘነም። |
በልማት ስም ርዳታ ከሚቀበሉ የአፍሪቃ ሃገራት የሚሰደዱት ወጣቶች ጉዳይ አሁንም መነጋገሪያ ነው። |
የጀርመን ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማለትም ቡንደስታኽ ስለቀጣይ በጀት ጉዳይ ሲከራከር የልማት ርዳታ እና ያላባራውን የስደተኞች ፍልሰት አንስቶ ተከራክሯል። |
የአዉሮጳ ሁለተኛው ትልቅ ተግባር ስደተኞችን እንዴት መቆጣጠር እና መያዝ ይቻላል የሚለውን ጥያቄ ነው። |
ስለዚህም ፍሮንቴክስን ማቋቋማችን ትክክል ነበር ግን ደግሞ ፖሊሶች ብቻ ባሉት ፍሮንቴክስ ሰፊዉን የአውሮጳ የውጭ ድንበር ከዳር እስከዳር መጠበቅ አይቻልም። |
ስለዚህ ለወደፊት ፍሮንቴክስን ማጠናከር እና ተገቢዉንም መሣሪያ ባግባቡ ማቅረቡ ትልቁ ሥራ ይሆናል። |
ጀርመንም በዚህ በኩል የበኩሏን አስተዋፅኦ እንደምታደርም ለምክር ቤቱ አባላት አስረግጠው ተናግረዋል ሜርክል። |
በዚህ ምክንያት ለምሳሌ በዮርዳኖስ ለሚገኙ ተሰዳጆች የምግብ አቅርቦት በመስተጓጎሉ ሰዎች ወደሌላ አካባቢ እንዲሰደዱ ማስገደዱንም ጠቅሰዋል። |
አለበለዚያ ጓዲት እና ጓዶች የመንግሥት የገንዘብ ድጎማም ሆነ የኤኮኖሚ ልማት ብቻውን የትም አያደርስም። |
ይህ ሲባል ግን አሉ ሜርክል የልማት ርዳታን ከሰብዓዊ ርዳታ ጋር ማቀላቀል ወይም አንዱን በሌላው መተካት ማለት አይደለም። |
ይልቁንም የምንሰጠው የልማት ርዳታ እና የምንጠቀመው ስልት የሚፈለገውን ውጤት ለማስገኘት በቂ ነወይ ብለን መጠየቅ አለብን ብለዋል። |
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሰላም ኖቤል ተሸላሚ በመሆናቸው መደሰታቸውን አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ። |
የበሽታው መዛመት ያሳሰበው የዓለም የጤና ድርጅት ክትባት ወደ ኢትዮጵያ መላኩን አስታውቋል። |
ርጥበት ባለበት ሞቃት አካባቢ የሚገኘው እና በትንኝ አማካኝነት የሚተላለፈው የቢጫ ወባ ተሐዋሲ ከያዛቸው ታማሚዎች ስምንት በመቶውን እንደሚገድል ነው የሚነገረው። |
በየዓመቱም በመላው ዓለም ሺህ የሚሆኑ ሰዎችን እንደሚያጠቃ እና ሺህ ያህሉን እንደሚፈጅም መረጃዎች ያመለክታሉ። |
የበሽታው ምልክት ትኩሳት ራስ ምታት የጡንቻ ሕመም ማቅለሽለሽና ማስመለስ እንዲሁም ድካምን ይጨምራል። |
ድርጅቱ ለሰራተኞቹ በሚያሰራጨዉ የደሕንነት ማስጠንቀቂያ እንዳለዉ አደጋዉ የደረሰባቸው አዉቶብሶች የሠላም ባስ ኩባንያ ነበሩ። |
የቁልቢ ገብርኤልን አመታዊ በዓል የሚከብሩ ምዕመናን አሳፍረዉ ከአዲስ አበባ ወደ ቁልቢ በመጓዝ ላይ በነበሩ አውቶቡሶች ላይ ጥቃት ተፈፅሟል ተባለ። |
ተቃዋሚዎቹ መንገደኞቹን በማስወረድ አራቱን አውቶቡሶች በድንጋይ መደብደባቸውን እና የአብዛኞቹ መስታወቶች መውደማቸውን ማስታወሻው ገልጧል። |
ተቃዋሚዎቹ አውቶቡሶቹን በእሳት ከማጋየታቸው በፊት ወታደራዊ ኃይል ደርሶ እንደበተናቸውም አትቷል። |
አውቶቡሶቹ በወታደራዊው ኃይል ታጅበው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል ተብሏል። |
ሰላም ስካይ እና ኢትዮ ባስ ከተባሉት ውጪ ሌሎች በነፃነት ይጓዙ እንደነበር ይኸው ማስታወሻ አትቷል። |
ነጋሽ መሐመድ ዮሐንስን ዛሬ ከቀትር በኋላ በስልክ አነጋግሮት ነበር። |
በፌስ ቡክ መገናኛ መረብ ምታቀርባቸዉ ሙዚቃዎችዋ ከ ሺህ በላይ ተከታዮችንም አፍርታለች። |
ይሁንና የሕዝባዊ አመፁ መንፈስ ከስሜቱ ያልጠፋዉ ወጣት ወደ አደባባይ እንዲወጣ የሚደረግለት ጥሪ እየተጠናከረ ነዉ። |
በተቃዉሞ ሠልፉና በጥሪዉ መሐል ሰዎች መገደላቸዉ ፅንፈኞች ሠላማዊዉን ትግል ለራሳቸዉ አላማ ይጠቀሙባታል የሚል ሥጋት አስከትሏል። |
ባለፈዉ ሐሙስ ካስሪን አዉራጃ በተነሳ ጠብ አንድ ፖሊስ ተገድሏል። |
የቱኒዚያ የሐገር ዉስጥ ጉዳይ ሚንስቴር እንደሚለዉ ግጭት ባየለበት ሠልፍ ላይ ፅንፈኞችም ተካፍለዉ ነበር። |
ፅንፈኞች ሠላማዊዉን ተቃዉሞ ለዓላማቸዉ ስኬት ሊጠልፉት እንደሚችሉ መገናኛ ዘዴዎችም ሲያስጠነቅቁ ነበሩ። |
ሐሙስ የፖሊስ ነብስ የጠፋበት የተቃዉሞ ሠልፍ የተቀጣጠለዉ አንድ የ ወጣት ባለፈዉ ሳምንት ቅዳሜ መሞቱ ነበር። |
ከቀጣሪዉ መስሪያ ቤት የማስታወቂያ ሠሌዳ ሲመለከት ሥሙን ካመልካቾች ሥም ዝርዝር ዉስጥ ያጣዋል። |
ሥሙ በመሠረዙ የበገነዉ ወጣት እዚያዉ ካስሪን አገረ ገዢ ሕንፃ አጠገብ ከሚገኝ የኤሌክትሪክ ምሰሶ ላይ ወጣ። |
የምሥራቅ ቱኒዚያይቱ አዉራጃ ካስሪን ከመሐመድ ቡአዚዟ ከተማ ሲዲ ቦዉዚድ ብዙ አትርቅም። |
ቡአዚዚ ያቀጣጠለዉ ሕዝባዊ አመፅ የቱኒዚያን የረጅም ዘመን ገዢ ከሥልጣን አስወግዷል። |
የተቃዉሞ ሠልፉ የሚጠበቅ ነበር ይላሉ የቱኒዚያ የምጣኔ ሐብትና የማሕበራዊ መብት ማሕበር ሊቀመንበር አብዱረሕማን ሔድሒሊ ወጣቱ ብዙ ጠብቆ ነበር። |
የዶቸ ቬለዉ የመግሪብ አካባቢ የፖለቲካ ተንታኝ ሞንሴፍ ስሊሚ ደግሞ መንግሥት በመተቸት ጠንከር ይላሉ። |
የዛሬ አምስት ዓመት የቤን ዓሊን መንግሥት ከሥልጣን ያስወገደዉ ወጣት ሁሉንም ሲያጣ አደባባይ ቢወጣ አይደንቅም ባይ ናቸዉ ስሊሚ። |
ተቃዉሞዉ ካስሪን ይበርታ እንጂ ላ ፕሬስ የተባለዉ የቱኒዚያ ጋዜጣ እንደዘገበዉ በሁሉም የሐገሪቱ ክፍሎች እየተዛመተ ነዉ። |
የቱኒዚያ መንግሥት ዘግይቶም ቢሆን ለወጣቶቹ ጥያቄ መልስ ያለዉን ዕቅድ አስተዋዉቋል። |
የፖለቲካ ተንታኝ ሚንሴፍ ስሊሚ ይሕ በቂ አይደለም ባይ ናቸዉ። |
የቱኒዚያ ፖለቲከኞች የርስ በርስ ሽኩቻቸዉን አቁመዉ ችግሩን መፍታት አለባቸዉ። |
የፖለቲካዉ መደብ በግል ጥቅሙ የታሠረ ለመሆኑ ገዢዉ ፓርቲ ኒዳ ቱኒስ በግልፅ ያመለክታል። |
የቱኒዚያ ተማሪዎች ማሕበር መሪ ዋኤል ኑርም የመንግሥትን የሥራ ፈጠራና የቤት ዕቅድ ዉድቅ አድርጎታል። |
ጠቅላይ ሚንስትር ሐቢብ ኢስድ ለወጣቱ ጥያቄ ሁነኛ መፍትሔ ካልሰጡ ሥልጣን መልቀቅ አለባቸዉ ባይ ነዉ። |
የወጣቶቹ ተቃዉሞ ለፅንፈኞች በር ይከፍታል የሚለዉ ሥጋትም እየናረ ነዉ። |
ላ ፕሬስ እንደዘገበዉ በተለይ ማዕከላዊ ቱኒዚያ ዉስጥ ያደፈጡ ፅንፈኞች ተቃዉሞዉ በማጋጋም በቅጡ ያልጠናዉን የመንግሥን መዋቅር ለማናጋት መሞከራቸዉ አይቀርም። |
ስሊሚ ሥጋቱን ለማስቀረት መፍትሔ የሚሉት አሁንም በመንግሥት እጅ ነዉ። |
መንግሥት ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ሥርዓቱ ለቱኒዚያ ወጣቶችን ችግር ለማቃለል ፖለቲካዊ ፍቃደኝነቱ ያላቸዉ መሆኑን ማሳየት አለባቸዉ። |
ሃላፊው ክልከላው በህግ ጥበቃ ሥር ስለ ሚገኙ ዜጎች በህገ መንግሥቱ የተደነገገውን አንቀፅ የሚጥስ መሆኑን ተናግረዋል ። |
የአዴፓ መግለጫ የአማራ ክልል መሪ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አዴፓ ባለፈው ሳምንት በክልሉ አመራሮች ላይ የደረሰውን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት መግለቻ አወጣ። |
ድርጅቱ በመግለጫው ምንም እንኳን የድርጅቱ አመራር አካላትን በሞት ቢነጠቅም ኃይሉ እና አንድነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። |
ድርጊቱን የፀጥታ ሓይሉና ህብረተሰቡ ያከሸፈው መሆኑን የጠቀሰው መግለጫው በዚህም ድርጊቱን ለማክሽፍ የተባበሩትን ሁሉ አመስግኗል፡፡ |
የሙኒክ የፀጥታ ጉባኤ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
የዓርብ የካቲት ቀን ዓ ም ሙሉ ሥርጭት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
ለዚህም ዘገባው በዓለም የነዳጅ እና የማዕድናት ዋጋ መቀነስ እንደ ምክንያት ጠቅሶዋል። |
መሬት ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ ባለሀብቶች ፈቃድ መሰረዙን ኤጀንሲው አመልክቷል፡፡ |
ቅሬታ ካቀረቡ ባለሀብቶች መካከል ቱ ቅሬታቸው ተቀባይነት አግኝቶ በማስጠንቀቂያ እንዲታለፉ መደረጉንም ታውቋል፡፡ |
ይሁን እንጂ አሁን አሁን መነቃቃቶች እየታዩ እንደሆነ አቶ አዕምሮ ተናግረዋል፡፡ |
በዋናነት እርምጃው የተወሰደባቸው መሬት ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ ስራ ጀምረው አቋርጠው የጠፉና አስፈላጊውን ግብር በወቅቱ ያልከፈሉ ናቸው ብለዋል፡፡ |
እንደ አቶ አዕምሮ ገለፃ ፈቃዳቸው ከተነጠቀባቸው ባለሀብቶች መካከል ቱ ከልማትባንክና ከንግድ ባንክ ብድር ያለባቸው ናቸው ነው ያሉት፡፡ |
ቅሬታ ካቀረቡ ባለሀብቶች መካከል ቱ ቅሬታቸው ተቀባይነት አግኝቶ በማስጠንቀቂያ የታለፉ መሆናቸውንም አስረድተዋል፡፡ |
ወደ የሚሆኑ ባለሀብቶች በምግብ ሰብል በቅባት እህል በጥራጥሬ በጭረት ተክል ልማት በተለያየ ደረጃ ተሰማርተው እየሰሩ እንደሆነ አቶ አዕምሮ አመልክተዋል፡፡ |
ኤጄንሲው እርምጃውን ለመውሰድ የተገደደው ባለሀብቶቹ ወደስራ አንዲገቡ በተደጋጋሚ የተደረገላቸውን ጥሪ ባለመቀበላቸው እንደሆነም ተናግረዋል። |
በባለሃብቶች ተይዞ የነበረው መሬት ወደ ክልሉ የመሬት ባንክ እንዲመለስ የተደረገ ሲሆን ብድር ያለባቸው መሬቶችን ለጊዜው በልማት ባንክ እንዲተዳደሩ መደረጉን አስታውቀዋል። |
ኢትዮጵያ ሠላማዊ ሰልፍና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ኅብረ ብሔራዊና በብሔር ላይ የተመሰረቱ የተለያዩ ፓርቲዎች ካለፉት ዓመታት አንስቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ። |
ፓርቲዎች ሕገመንግሥቱን አክብረው በሠላማዊ መንገድ መንቀሳቀስ እንደሚችሉ በሕገመንግሥቱ ተቀምጧል። |
ሆኖም ከ ቱ ምርጫ ወዲህ በሠላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ማነቆዎች እንደበዙባቸው በተደጋጋሚ ሲገልፁ ይደመጣል። |
ለአብነት ያህል ፓርቲዎች የተለያዩ ሕዝባዊ ስብሰባዎችንና የተቃውሞ ሠልፎችን ስንጠራ ያጋጥሙናል ያሉትን ችግሮች እንደማነቆ ያነሳሉ። |
የዛሬው የውይይት መድረክ ዝግጅታችንም ርዕስ ሠላማዊ ሰልፍ እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ ይሰኛል። |
አቶ ዳንኤል ተፈራ በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ። |
በመጀመሪያ ደረጃ አድማጮች ለውይይቱ የያዝነው ጊዜና ቦታ ስለማይፈቅድልን በርካታ ፓርቲዎችን ማሳተፍ አልቻልንም። |
ሁለቱን ፓርቲዎች ስንጋብዝም ያለምንም መስፈርት እንደሆነ ከወዲሁ እንድትገነዘቡልን እንፈልጋልን። |
ከመንግሥት በኩል በስብሰባ እና በተለያዩ ምክንያቶች ለውይይቱ የሚሳተፍ ሰው ማግኘት አልቻልንም። |
ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንሥትር መግለጫ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። |
የውጭ ጉዳይ መግለጫ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። |
ጋዜጣዊ መግለቻውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ሰለሞን ሙጬ ተከታትሎ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል። |
በከፍተኛ ውጤት የተመረቁት ሴት የገጠር ተማሪዎች የዛሬው የወጣቶች ዓለም እንግዶቻችን ዘንድሮ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ዮንቨርስቲዎች የተመረቁ ልጃ ገረዶች ናቸው። |
ወጣቶቹን ለየት የሚያደርጋቸው ሴቶች እምብዛም ትምህርት በማይማሩበት ገጠራማ አካባቢ አድገው ከዮንቨርስቲ መመረቃቸው ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውም ነው። |
ሁሉም በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ገጠራማ ቀበሌዎች ተወልደው እስከ ኛ ክፍል እዚያዉ ገጠር የተማሩ ናቸዉ። |
የጀርመኗ ፖለቲከኛ ስልጣን መልቀቅ የጀርመን የመከላከያ ሚንስትር አነግሬት ክራምፕ ካረንባወር ከፖለቲካ ኃላፊነታቸዉ መልቀቃቸዉን በትናንትናዉ ዕለት አስታዉቀዋል። |
የጀርመን የመከላከያ ሚንስትር አነግሬት ክራምፕ ካረንባወር ከፖለቲካ ኃላፊነታቸዉ መልቀቃቸዉን በትናንትናዉ ዕለት አስታዉቀዋል። |
በሰዓቱ በየደቂቃዉ እና አንዳንዴም በየሰከንዱ ከምሥራቅ ዩክሬን ተነስቶ ወደዚህ የሚደርሰዉ ዜና አስደንጋጭ እየሆነ ነዉ። |
የአድዋ ድል ኢትዮጵያውን በሕብረት ያስገኙት ድል ነው አውዲዮውን ያዳምጡ። |
የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.