input
stringlengths
1
130k
ሩሲያም ከአዉሮጳ ሕብረት ጋር የመጋጨቱ ፍላጎት ሊኖራት አይገባም ብዬ አምናለሁ።
ይሕ ቢቀር የአዳዲሶቹ የኪየቭ መሪዎች ርምጃ ሩሲያን አዉሮጳ ዉስጥ የነበራትን ተሠሚነትና የምታሳርፈዉን ተፅዕኖ ከፍፃሜዉ የሚያደርስ ነዉ ከሚል ሥጋት ባልዶላት ነበር።
ተገንጣዮቹ በሩሲያ የሠለጠኑ በሩሲያ የታጠቁ በሩሲያ ገንዘብ የሚደገፉ ናቸዉ።
ሩሲያ ሆን ብላ እና በተደጋጋሚ የዩክሬንን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት ጥሳለች።
የሩሲያ ወታደሮች ዩክሬን ዉስጥ መግባታቸዉን የሚያሳየዉ አዲሱ ምሥል ደግሞ ዓለም ሁሉንም በግልፅ እንዲያዉቀዉ ያደርጋል።
ዓለም አዉቆ የሚያደርገዉ ወይም ለማድረግ የሚችለዉ ካለ የሚያዉቀዉ ሁሉንም ነዉ።
ተሰናባቹ የአዉሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ሆሴ ማኑኤል ባሮሶ እንዳሉት ምዕራባዉያንም ሩሲያም ቀጥታ ግጭት ጦርነቱን አይፈልጉት ይሆናል።
ባለፉት አስምስት ወራት ብቻ ከሁለት ሺሕ በላይ ሰዉ ሞቷል።
የአሽተን ዲፕሎማሲ የባሮሶ የድርድር ሐሳብ ከዘገየ የፑቲንም የድርድር መልዕክት በርግጥ አርፍዷል።
ለሠላም ካሰቡ ግን የዉይይት ድርድሩ መፍትሔ ዘገየ እንጂ ጨርሶ አልቀረም።
ኮምፒውተር ሳይንስ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
ቃዛፊ ከተገደሉ በኋላ ሊቢያ የጦር አበጋዞች የየጎጥ ሚሊሺያ መፈንጪያ የአሸባሪዎች መደራጂያ የስደተኞች መገደያ መሸጪያ መደፈሪያ መታገቻ ሆናለች።
የሊቢያ መዘዝ ለሳሕሎች ተርፎ ከማሊ እስከ ለኒዠር ከቡርኪና ፋሶ እስከ ቻድ ሺዎች ተገድለዋል።
ሞስኮ ላይ ድርድር በርሊን ላይ ጉባኤ ብራስልስ ላይ ዉይይት እያለ ይራወጥ ያዘ።
በሊቢያ እና በሶሪያ ጦርነት ተቃራኒ ኃይላትን የሚረዱት የቱርክ የፈረንሳይ የሩሲያ እና የግብፅ መሪዎች እንደ እንደ ፖለቲካ ዲፕሎማሲዉ ወግ ተነጋግረዋል።
የአንዲት ሊቢያ የአንድ ዘመን ትዉልዶች ግን የተፋላሚ ኃይላት መሪዎች ስለገዛ ሐገራቸዉ መነጋገር ዓይደለም አንድ አዳራሽ ዉስጥ አብሮ መቀመጥም አልፈለጉም።
ምክንያቱም ልዩነታቸዉ ስር የሰደደ ስለሆነ ይላሉ የጉባኤዉ አስተናጋጅ የጀርመኗ መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል።
በሁለቱ ወገኖች መካከል ያለዉ ልዩነት በጣም ሰፊ በመሆኑ አይነጋገሩም።
ይሁንና እዚሁ በቅርብ ነበሩ አንድ ክፍል ዉስጥ ግን አልነበሩም።
የዓለም ኃያላን በርሊን ላይ ሥለ ሊቢያ ዉድመት ሲነጋገሩ የሐፍጣር ጦር የነዳጅ ማምረቻና ማከማቻ ተቋማት ነዳጅ ዘይት እንዳሸጡ አግዷል።
ሐፍጣር እንደ ጦር አበጋዝ ወታደራዊ እርምጃ ሲወስዱ አል ፈራጅ እንደ ሲቢል መሪ የተረፋቸዉን አማራጭ ቀሰቀሱ።
ምክንያቱም ተኩስ አቁሙን ወንጀለኛዉ ሐፍጣር ትሪፖሊን ለመቆጣጠር እና ተጨማሪ ደም ለማፍሰስ ጦር መሳሪያ ለማከማችትና ወታደሮቹን ለማደራጀት ይጠቀምበታልና።
ተቃዉሟችን ለምዕራባዉያን ለፀጥታዉ ምክር ቤትና ለአዉሮጳ ሕብረት መልዕክት ለማስተላለፍ ነዉ።
ቱርክ የኔቶ አባል ብትሆንም የቱርኩ ፕሬዝደንት አጋጣሚዉን በመጠቀም ጦራቸዉን ወደሊቢያ ለማዝመት ይፈልጋሉ።
በ የሁለተኛ ደረጃ ትምሕርቱን ለመከታተል ከሰሜን ምስራቃዊቱ የትዉልድ መንደሩ አጅዳቢያ ሻል ወዳለችዉ ከተማ ደርና ገባ።
በዚያዉ ዓመት ከጥንቷ ጣራቦሊስ ቅኝ ገዢ ከቱርክ ደም የሚወርሱት የንጉስ ኢድሪስ ሐብታም ሚንስትር መሐመድ አል ሳራጅ የወንድልጅ አባት ሆኑ።
ፋይዝ እንደ ሐብታም ሚንስትር ከቱጃሮቹ ትምሕርት ቤት ፊደል ሲቆጥር ወጣቱ ኸሊፋ ጦር ትምሕርት ቤት ገባ።
በ ሻለቃ ሙዓመር ቃጣፊ በመሩት መፈንቅለ መንግሥት የንጉስ ኢድሪስን ዘዉዳዊ አገዛዝ ሲያስወግዱ ወጣቱ የጦር መኮንን ከቃዛፊ ቀኝ እጆች አንዱ ነበር።
ኸሊፋ እንደ ወታደር ምሽግ ገብቶ እንደ ፖለቲከኛ ቤተንግስትን የሚያማትረዉን የናስር አስተምሕሮን ሲያቀነቅኑ ፋይዝ ትምሕርት ቤት እያማረጡ ዩኒቨርስቲ ለመግባት ይዘጋጁ ነበር።
በዉልደት ክልስ ባመለካከት ቅይጥ የሆኑት የመስመር መኮንን ሶቭዬት ሕብረት ሔደዉ የአብዮታዊ የጦር መኮንንነትን ተምረዉ ተመለሱ።
በ አረቦች እና እስራኤል ሲዋጉ ሲና በረሐ የነበረዉን የእስራኤል ጦር ምሽግ ሰብሮ የገባዉ የአረብ ጦር አባል በመሆናቸዉ ተሸልመዉ ተሾሙ።
በ ቻድን የሚወጋዉን ጦር እንዲያዙ ሲሾሙ ፈይዝ አልሰራጅ በሥነ ሕንፃ አርክቴቸር ትምሕርት ከዩኒቨርስቲ ተመረቁ።
የአሜሪካዉ ማዕከላዊ የስለላ ድርጅት መረጃ አቀባይ ሰላይ መሆናቸዉ በሰፊዉ መነገር የጀመረዉም ያኔ ነዉ።
የሥነ ሕንፃዉ ባለሙያ ፋይዝ አልሰራጅ ግን በዚህ ሁሉ መሐል የሊቢያ የቤቶች ጉዳይ ሚንስቴር ባልደረባ ሆነዉ ይሰሩ ነበር።
ከ ጀምሮ አልሰራጅ የፖለቲካ ኃይልና ተጣማሪ እየቀያየሩ የትሪፖሊን ፖለቲካ ሲዘዉሩ ሐፍጣር ከቤንጋዚ ተቀናቃኞቻቸዉን ተራ በተራ እያጠፉ ኃይላቸዉን ያጠናከሩ ነበር።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሊቢያ ተዋጊዎች ላይ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማዕቀብ ጥሏል።
በ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤትን ዉሳኔን በመጣስ ሊቢያ በቦምብ እድትደበደብ ሲወሰን ኢጣሊያ የትነበረች።
የያኔዎቹን ጀብደኞቹን መሪዎች ማንነት ሁሉም ስለሚያወቀዉ እኔ መጥቀስ ያለብኝ አይመሰለኝም።
ላቭሮቭ ጀብደኛ ያሏቸዉ የ ዶቹ ወራሪዎች ሳርኮዚ ካሜሩን እና ኦባማ ነበሩ።
የአንካራና የሞስኮ መሪዎች የሊቢያ ተፋላሚ ኃይላትን ተኩስ እንዲያቆሙ ማስገደዳቸዉ ንቅናቄዉ ለሰላም ወዳዶች ሳይደግስ አይጣላም ዓይነት ሆኖ ነበር።
ይሁንና ባለፈዉ ሳምንት ተኩስ አቁሙን በፊርማ ለማፀደቅ ሞስኮ ላይ የተጠራዉን ድርድር የጦር አበጋዝ ኸሊፋ ሐፍጣር ማቋረጣቸዉ ተስፋ በተስፋ ያስቀረዉ መስሏል።
ትናት በርሊን የተደረገዉ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ደግሞ የሞስኮዉን ጅምር የሚያጠናክር የተኩስ አቁሙን የሚያፀና መሆኑ በሰፊዉ ተነግሯል።
የጀርመኑ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ሐይኮ ማስ ከሚነገረዉም አለፍ ብለዉ ለሊቢያ ሰላም የሚወርድበት ቁልፍ አግኝተናል ይላሉ።
የገንባንበት ጉባኤን ዓላማ ዛሬ ከግቡ ካደረስን በኋላ የሊቢያን ጦርነት የምንፈታበትን ቁልፉ አግኝተናል ማለት እችላለሁ።
እስካሁን በሊቢያዉ ቀዉስ በቀጥታ እጃቸዉን ካላስገቡ ትላልቅ የአዉሮጳ ሐገራት አንዷ ጀርመን ናት።
ጀርመን የጨበጠችዉ በማስ አገላለጥ የመትሔ ቁልፍ የአዉሮጳ ሕብረት እንዲሆን የሕብረቱ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሮች እየመከሩ ነዉ።
የቱርክ የረጅም ጊዜ ጠላት ግሪክ ግን የሕብረቱን የጋራ አቋም ለመሻር ትፎክራለች።
ግብር ከፋዮች በሐረሪ ክልል ቅሬታ እያሰሙ ነው ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
የሰማያዊ ፓርቲ ውዝግብ በነኢንጅንየር ይልቃል ጌትነት የሚመራው የሰማያዊ ፓርቲ ክንፍ ፓርቲውን ወደ ቀድሞው ህጋዊ የአመራር ጥንካሬው ለመመለስ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አስታወቀ።
ይኸው የፓርቲው ክንፍ ትናንት በአዲስ አበባ ባካሄደው ስብሰባ ይህን የፓርቲውን እቅድ የሚያስፈጽም አንድ የስራ አስኪያጅ ኮሚቴም ማቋቋሙንም ገልጿል።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተኅዋሲዉን ስርጭት ለመቀነስ ይህን ያህል ሚና ይጫወታል ብለን መዘርዘር ባንችልም አደጋዉን ለመቀነስ ሚና እንዳለዉ እሙን ነዉ።
በኤች አይቪ ላይ የሰራነዉ ስህተት የኮሮና ላይ ልንደግም አይገባም።
ሁሉም በጥምረት በጋራ የሚሰራበት ጊዜ ነዉ ተወያዮች ያነስዋቸዉ ነጥቦች ናቸዉ።
ያም ሆኖ ለተኅዋሲዉ ማርከሻ የሚሆን መድሐኒትም ይሁን መከላከያ ክትባት አልተገኘም።
የኮሮና ተኅዋሲ ስርጭትን ለመግታት የዓለም ሃገራት መንግሥታት በየሃገሮቻቸዉ የተለያዩ የጥንቃቄ ድንጋጌዎችን እያሳለፉ ነዉ።
የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ሥርጭትን ለመግታት ለአምስት ወራት የሚዘልቅ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገጉን አስታዉቋል።
በኢትዮጵያ ኅብረተሰቡ በተኅዋሲዉ እንዳይያዝ ነባሩን ማኅበራዊ ትስስር እንዲገታ ለማድረግ የሚደረገዉ ሙከራም ከባድ ሲሆን ታይቶአል።
የኮሮና ስርጭትን ለመግታት ኢትዮጵያ ከሌሎች ሃገሮች ምን ልምድን ትዉሰድ
በሃገሪቱ ዉኃ በወረፋ የሚታደልበት አሰራር በመኖሩ የንጽሕና መጠበቅያ ዉኃ እጥረት ቢኖር እንኳ ንክኪን መቀነስ አካላዊ ቅርቀትን መጠበቅ ያስፈልጋል።
የኮሮና ተኅዋሲ አደገኝነነት ለጥቁር አልያም ለአፍሪቃ አደጋ የለዉም በሚል በተሳሳተ መረጃ ችላ ተብሎ ነበር።
ነገር ግን ሃገሪቱ ላይ የመጀመርያዉ የኮሮና ተኅዋሲ ታማሚ ከተገኘ በኋላ ጉዳዩ አጽኖት ተሰጥቶት ጥንቃቄ ለማድረግ እየተሞከተረ ነዉ።
የኮሮና ተኅዋሲ በመጀመርያ በኢትዮጵያ ሳይሆን በሌሎች ሃገሮች ተዛምቶ መረጃዉ እኛ ጋር ቢደርስም በቅድምያ ጥንቃቄ ለማድረግ እድሉን አልተጠቀምንም።
ለዚህ ምክንያቱ የኅብረተሰቡ አንድ ላይ የመኖር ባህላዊ ሁኔታ ሊሆን ይችላል።
ወይም ኅብረተሰቡ ላይ ያለዉን የባህሪ ለዉጥ ለማምጣት አስቸጋሪ ይሆናል።
ኮሮና ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ወዲህ የተከሰተ ከባድ ቀዉስ ነዉ።
እንዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕዝብን የሚያፈናቀል እንዲህ ፍርሃት ዉስጥ የሚከት ሁኔታ ታይቶ አይታወቅም።
ማኅበራዊ ትስስር በጎላበት በኢትዮጵያ ኮሮናን ለመከላከል የሚደረገዉ ጥረት ከባድ አድርጎታል።
ለምሳሌ ከአዲስ አበባ ም ከንቲባ ጀምሮ የተለያዩ ሚኒስትሮች ኅብረተሰቡን ስለኮሮና ጥንቃቄ ንቃትና ትምህርት ለማድረግ ሲጥሩ ይታያል።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተኅዋሲዉን ስርጭት ለመቀነስ ይህን ያህል ሚና ይጫወታል ብለን መዘርዘር ባንችልም አደጋዉን ለመቀነስ ግን ሚና እንዳለዉ እሙን ነዉ።
በአፍሪቃ የኮሮና ተኅዋሲ መዛመት ታሪክ ሲታይ አብዛኛዉን የሚታየዉ በከተሞች ላይ ነዉ።
ይህ የሆነዉ በአፍሪቃ ዋና ከተሞች ከአዉሮጳ አልያም ከሌላ ክፍለዓለማት ከተኅዋሲዉ ጋር ንኪኪ ያላቸዉ ተጓዦች ስለሚገቡ ነዉ።
ኢትዮጵያ ላይ ያለዉን ሁኔታ ስንወስድ አዲስ አበባ ላይ ይህ ይታያል።
በሌላ በኩል ከተማ ዉስጥ የሚኖረዉ ሕዝብ ቁጥር በጣም ከፍተኛ እና ተጠጋግቶ የሚኖር በመሆኑ ነዉ።
የተኅዋሲዉን መዛመት ስናጤን አዲስ አበባ ከሌሎች ከተሞች ጋር ያ ለዉን መስተጋብርም ማጤን ይኖርብናል።
ግን አሁንም ይህ ጉዳይ ሊጤን ይገባል ወደ አዲስ አበባ እንደልብ መዉጣት መግባት ይቻላል።
ስንት ሰዉ ተመርምሮ ስንት ሰዉ ተገኘበት ብሎን ልንጠይቅ ይገባል።
በሃገሪቱ ዉስጥ ኮሮናን ለመርመር ያለዉ አቅም እጅግ ጥቂት ነዉ።
ስለዚህም መረጃ ስንሰጥ ከዚህ ሰዉ መካከል ይህን ያህል ተመርምሮ ይህን ያህል በተህዋሲዉ ተይዞ ተገኘ ብለን ግልፅ ልናደርግ ይገባል።
በመረጃዉ ላይ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል ተብሎ በአጽሕኖት ሊነገር ይገባል።
በዚህ ወቅት ምንም አይነት የፖለቲካ ልዩነት የሚታይበት መድረክ ሊኖር አይገባም።
የኮረና ተኅዋሲ ወረርሺኝ የዓለምን የጤና ፖሊስ የጤና መርህ ያጋለጠበትም አጋጣሚ ነዉ።
የሃገራት ፖለቲከኞችም ሆኑ የጤና ባለሞያዎች በጤና ፖሊስያችን እንዴት እናስተካክል በተለይ የወረርሽኝ ሕክምናን እንዴት እናቃል ብለዉ ዳግም መርሃቸዉን የሚፈትሹበት ይሆናል።
በሌላ በኩል በተለይ በአፍሪቃ የኮሮና መፈወሻ መድሃኒት ናቸዉ ተብሎ እየተራገፉ ናቸዉና ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል።
ተኅዋሲዉን ማርከሻም ሆነ መከላከያ መድሃኒትም ሆነ ክትባት እስካሁን አልተገኘም።
በዉይይቱ የተሰታፉትን በማመስገን ሙሉ ዉይይቱን የድምፅ ማድመቻ ማይቀፉን በመጫን እንዲከታተሉ እንጋብዛለን
ከመቶ ዓመታት በላይ ዘልቋል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ ውጤቶች በየጣቢያዎች ይፋ ተደርገዋል መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
የመንግሥት ባለስልጣናት መታሠር በዛሬዉ ዕለትም የኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ የኮሙኒኬሼን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ታዬ ደንደኣ መታሰራቸዉ ተሰምቷል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኤርትራ ላይ የጣለዉ ማዕቀብ እንዲነሳ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ከዚሕ ቀደም ያቀረቡት ጥያቄ ድጋፍም ተቃዉሞ ገጥሞታል።
ይህ ዕልቂት በሰዉ ልጆች ላይ የተፈፀመ ወንጀል ነዉ ሲልም ድርጅቱ ገልጿል።
የድርጅቱ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሀላፊ ሚሸል ባችሌት እንደገለፁት ግጭቱ ከተቀሰቀሰባቸዉ አራት ቦታዎች ዉስጥ በሶስቱ ድርጅቱ ማጣራት አድርጓል።
በዩንምቢ ከተማ ዉስጥ ቦንጌንዴ እና እንኮሎ መንደሮች ቢያንስ ወንዶች ሴቶችና ህፃናት መገደላቸውን እና ሌሎች ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸውን ማረጋገጥ ችለናል።
የተወሰኑ አስከሬኖች ወደ ኮንጎ ወንዝ በመወርወራቸው የሟቾች ቁጥር ከዚህ በላይ ሊጨምር ይችላል ተብሎ ይታመናል።
የድርጅቱ የምርመራ ቡድን ናባናዚ በተባለዉ ቦታ ማጣራት ያላደረገ በመሆኑ የሟቾችና የጠፉ ሰዎች ቁጥር ሊያሻቅብ ይችላል የሚል ግምት መኖሩንም ሃላፊዋ አመልክተዋል።
እንደ ተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዘገባ ማጣራቱ በተደረገባቸዉ ቦታዎች የጅምላ መቃብሮች ተገኝተዋል።
ግድያዉ ለማምለጥ ጊዜ በማይሰጥ ሁኔታ በፍጥነት የተካሄደና ዘግንኝ እንደነበርም በሪፖርቱ በዝርዝር መቀመጡን ሃላፊዋ ገልፀዋል።
በአንዳንድ ኹኔታዎች የዐይን እማኞች የኮንጎን ወንዝ ለማቋረጥ ሲሞክሩ በርካቶች መገደላቸውን ሌሎች ከነ ሕይወታቸው መቃጠላቸውን ገልጸዋል።
ከቃጠሎዉ በህይወት የተረፉትም ከፍተኛ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል በጎሳዎቹ መካከል ዕርቅ ለማዉረድ በድርጊቱ የሚጠየቅ አካል መኖር አለበት ብለዋል።
ግጭቱ በተቀሰቀሰበት አካባቢ የሚገኙ የመንግስት ባለስልጣናትም ህዝቡን ከአደጋ መከላከል ባለመቻላቸዉ ተወቃሾች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በወቅቱ ውጥረቶች እየጨመሩ መሔዳቸውን የሚጠቁሙ ምልክቶች ቢኖሩም እና የኹከት ሥጋት ቢያይልም ከጥቃቶቹ በፊት የጸጥታ ኹኔታውን ለማጠናከር እርምጃ አልተወሰደም።