input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ላለፉት ሶስት ዓመታትም በአንድ መንግስታዊ ባልሆነ ድርጅት ዉስጥ በማህበራዊ አገልግሎት ሰራተኝነትና በሥነ ልቡና አማካሪነት ተቀጥራ እየሰራች ትገኛለች። |
ቤዛዊት የክበቡን ዓላማ በመደገፍ አባል የሆነችዉ ከ ወር በፊት ሲሆን አባላቱን የተዋወቀቻቸዉም በፌስ ቡክ ነዉ። |
ወጣቶቹ ለበጎ አድራጎት ስራዎቻቸዉ ጫማ በመጥረግ የሥነ ፅሁፍ ምሽቶችን በማዘጋጀት እና ከበጎ አድራጊ ግለሰቦች የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፎችን በመቀበል ይሰራሉ። |
እዛ ላይ ያሉ ቃላቶች ናቸው ችግር እየፈተጠሩ ያሉት ። |
እና አብዛኛው ሰው ትንታኔ ይሰጣል ለነገሩ ክብደት ሰጥቶ አይደለም ። |
ከዚያ ነው ወደ መሬት ወርዶ ብዙ ዩኒቨርሲቲዎች ብዙ ቦታዎች እና ከተማዎች እየተበጠበጡ ያሉት። |
ካለች በኋላ ወጣቱን ይህንን ለመለወጥና ለማስተካከል እንችላለን የሚል እምነት አለኝ። |
በእነዚህ ዉይይቶች ፌስ ቡክ ላይ ያለዉ ገፅታ ከነባራዊዉ ሁኔታ የተለዬ መሆኑን ተገንዝበናል ይላል ወጣት ናኦል። |
የክበቡ አባላት በአዳራሽ ከሚያዘጋጁት ዉይይት በተጨማሪ ዘረኝነትን የሚቃወም ፍቅርና ሰላምን የሚሰብኩ ቃላትን በመጠቀምና በተናጠል ሰዎችን በማነጋጋርም የጎዳና ላይ ቅስቀሳዎችንም ያደርጋሉ። |
የዚህ አይነቱ ቅስቀሳ በኢትዮጵያ ብዙ የተለመደ ባይሆንም ከማህበረሰቡ ያገኙት ምላሽ ግን በጣም ጥሩ እንደነበር ወጣት ገላዉዲዎስ ያብራራል። |
እንደ ወጣት ገላዉዲዮስ እምነት እስካሁን ለወጣቶች መፍትሄ የሚፈልጉት ትልልቆቹ በመሆናቸዉ ወጣቱ የመፍትሄ አካል አልነበረም። |
በመሆኑም ወጣቶች በሚያመቻቸዉ መንገድ በመሰባሰብና በመወያየት የሀገሪቱን ችግር በመፍታት ሂደት ሊሳተፉ ይገባልም ይላል። |
ወጣቶች በያሉበት በጣም ብዙ ችግር ያለበት አገር ስለሆንን ትንሽ ነገር ማድረግ እንኳ በጣም የ ሶሉሽን አካል እንደ መሆን ነዉ። |
ከክፉ ስራ ጋር አላለመተባበር ራሱ ትልቅ የ ሶሉሽን አካል መሆን ነዉ። |
ወጣቶቹ በግል በመሰረቱት ክበብ በትርፍ ጊዜያቸዉ የሚንቀሳቀሱ በመሆኑ የሚሰጡት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በአቅምም በጊዜም የተወሰነ በመሆኑ የፈለጉትን ያህል አለመስራታቸዉን ይገልፃሉ። |
በመሆኑም በቀጣይ በተሻሻለዉ የሲቪክ ማህበራት እና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች አዋጅ መሰረት ክበቡን ህጋዊ ሰዉነት ለማሰጠት አቅደዋል። |
ይህም በቦታና በጊዜ እንዲሁም በአቅም ሳይወሰኑ ሀገራቸዉን በበጎ ፈቃድ ለማገልገል እንደዚሁም ሰፊ ስራ ለመስራት እንደሚያስችላቸው ይናገራሉ። |
ኢትዮጵያ በ ኛዉ የተመድ ጉባኤ የኢትዮጵያ ተሳትፎና የሕዳሴዉ ግድብ ኢትዮጵያ በ ኛው የተመድ ጉባዔ በከፍተኛ ባለሥልጣናት ደረጃ እንደምትሳተፍ ተገለጸ። |
ኢትዮጵያ በተመድ ኛ ጉባዔ በከፍተኛ ደረጃ ትሳተፋለች ኢትዮጵያ በ ኛው የተመድ ጉባዔ በከፍተኛ ባለሥልጣናት ደረጃ እንደምትሳተፍ ተገለጸ። |
አገሪቱን የሚያስተዳድረው ወታደራዊ ምክር ቤት ሥልጣኑን ለሲቪል መንግሥት እንዲያስረክብ የሚሹት የአገሪቱ ተቃዋሚዎች መከፋፈል ቀውሱ እንዲህ በቀላል መፍትሔ ለምግኘቱ አጠራጣሪ አድርጎታል። |
የሱዳን የቀድሞ ፕሬዝዳን ኦማር ሐሰን አል በሽር ከስልጣን ገለል ቢሉም ይመሩት የነበረው ሥርዓት አሁንም እንዳለ ነው። |
የመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች የአፍሪካ ኅብረት እና ኢትዮጵያን ጨምሮ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በየራሳቸው መንገድ ለሱዳን ፖለቲካዊ ቀውስ መፍትሔ እያፈላለጉ ነው። |
በሱዳን የሚኖር የኃይል አሰላለፍ ለውጥ በኢትዮጵያ እና የምስራቅ አፍሪካ አገራት ላይ ምን አይነት ተፅዕኖ ያሳድራል |
በዛሬው የማኅደረ ዜና መሰናዶ ገበያው ንጉሴ የሚመለከተው ጉዳይ ነው። |
ኮሮና በአውሮጳ ያሳደረው ተጽእኖ በአሜሪካ እና በአውሮጳ ተህዋሲው በአስደንጋጭ ፍጥነት እየተሰራጨ ነው። |
ዶ ር እንዳወቀ የጠፈር ሳይንስ በአዳጊ አገራት በማስፋፋት ይታወቃሉ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
ተግባር ላይ የዋለው የማስተማሪያ ዘዴ የአንደኛ ክፍል ተማሪዎች በፊት አባጫዳ በሚል ሲማሩ የነበሩበትን የአፋን ኦሮሞን ፊደል አሁን ላአጋማ በሚል ተክቷል። |
ን በመዋዕለ ሕፃናት ተምረው ወደ አንደኛ ክፍል የገቡት ተማሪዎች በአዲሱ የማስተማሪያ ዘዴ እንደተደናገሩና ይህም ለአስተማሪዎችም ይህም ትልቅ ችግር መሆኑ ተገልጿል። |
ይህ ጉዳይ በማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ከተሰራጨ በኋላ በሁለተ ጎራዎች የተከፈለ ከፍተኛ ክርክር ቀስቅሷል። |
የመጀመሪያው ቡድን በትዊተር ላይ የተሰኘና የሚል ሃሽታግ በመጠቀም የፊደሉ ቅደም ተከተል እንዳይቀየር ዘመቻ አካሂደዋል። |
የተባባሩት መንግስት እቅድ በሆነው የምዕተ አመቱ የልማት ግቦች ዉስጥ ድህነት ቅነሳ አንዱ ነዉ። |
አገሮች በ ዘዴ በመጠቀም በ ቋንቋዎች ላይ የተማሪዎች የማንበብና የመጻፍ ችሎታ መፈተሻቸውን ዶክተር ቶላ ባርሶ ለዶይቼ ቬሌ ተናግረዋል። |
በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ተወስደው ሺህ ተማሪዎች ላይ ጥናቱ ተደርጓል። |
በኦሮሚያም በ ዞን ዉስጥ በ ትምህርት ቤቶች ላይ ጥናቱ ተካሂዷል። |
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፋን ኦሮሞ ክፍለ ትምህርት የስነ ቋንቋ መምህር የሆኑት ዶክተር ቶላማርያም ፉፋ በዝህ ጥናት ላይ መሳተፋቸዉን ይናገራሉ። |
እንደ ዶክተር ቶላማርያም ገለጻ በቋንቋዎች ዉስጥ የትኛዉ ፊደል ተደጋግሞ እንደሚመጣ ወይም የሚለካ ፕርምያር ፕሮ የተሰኘዉን ሶፍትዌር ተጠቅመዋል። |
በዝህም መሰረት የተገኘዉ ዉጤት ለምሳሌ በአፋን ኦሮሞ ፍደል ዉስጥ ከ በላይ ተደጋግሞ መጥቷል። |
ተደጋግመው በመጡት ፊደላት ላይ በመመርኮዝ ለአንደኛ ክፍል አዲስ መፅሃፍ መዘጋጀቱንም ይናገራሉ። |
በመጻፉም ላይ ተማሪዎች በፊት በሚመሩበት ፈንታ በ እንዲማሩ መደረጋቸዉን ዶክተር ቶላማርያም አክለውበታል። |
ይልቁንስ በፊደል ተርታ ላይ በ ኛ ደረጃ ላይ እንደተቀመጠጠቅሰዋል። |
የዚህ ፕሮጄክት አባል የሆኑት የስነ ቋንቋ ባለሙያ አቶ አማኑኤል ራጋ ይህ ዘዴ አለው ያሉትን ተጽዕኖ ለዶይቼ ቬሌ እንዲህ ገልጸዋል፥ |
ሁለተኛዉ የዚህ የአዲሱ የቁቤ አፋን ኦሮሞ ታኣማኒነት ጥያቄ ዉስጥ ነዉ ያለዉ። |
እዉነት ይህ የቁቤ ችግር ነዉ ወይ የሚል ጥያቄ ማንሳት አለብን። |
ከዛ በተረፈ የቁቤ አፋን ኦሮሞ ከኦሮሞ ቀንቋ ታሪክና ከሕዝቡ ጋር የተገናኘ ነዉ። |
የአሮሞ ማንነት በዚህ ሰዓት የሚገለጸዉ ወይም ኦሮሞነትን ለመግለጽ የቀረዉ ነገር ካለ ቀንቋዉ ነዉ። |
ስለዚህ ይህን ከማንነት ጋር የተቆራኘ ነገር መነካካት አስፈላጊ አይደለም። |
ተማሪዎችን መጀመርያ የሚለዉን እስከ መጨረሻ ድረስ ካስተማርክ በኋላ የማንበብና መጻፍ ማስተማርያ ዘዴ ነዉ የተባለዉን ብታስከትል ኖሮ ችግር አልነበረም። |
ከ የሚጀምረዉን ፍደል ሰዉ በመጽሀፉ ሲመልከት የቁቤ አፋን ኦሮሞ ቅደም ተከተል ተቀየረ የሚል ድምዳሜ ላይ መድረሱና መከራከሩ ትክክል ነበረ። |
ባለሙያዎችን ለምን ቀየራችሁት ተብለው ሲጠየቁም በመዋለ ሕፃናት የተለመደዉን ፊደል ተምረው ስለሚመጡ የሚል መልስ ተሰጥቶ ነበር። |
ከከተማ ዉጭ በገጠር ያለዉ አብዛኛዉ ተማሪ መዋዕለ ሕፃናት ስለሌለ የተለመደዉን ፊደል የት ተምረው ይመጣሉ ብዬ ጠይቃቸዉ ነበር። |
ጽህፈት ቤቱ ህብረተሰቡንና አብዣኞቹን ባለሙያዎች ስለማስተማሩ ዘዴ አለማሳወቁን ዶክተር ቶላ እንደ ችግር ይቀበላሉ። |
በጥናቱ እና መጽሀፉን በማሳተም አስተዋፅዖ የነበራቸዉ ዶክተር ቶላማርያም ዶክተር ቶላ ያቀረቡትን ሃሳብ ይጋራሉ። |
ባላፈዉ እሁድ የክልሉ ትምህርት ጽህፈት ቤት ብሮ ባለሙያዎችን በመሰብሰብ በአንድ ወር ዉስጥ መጻሃፉ እንዲገመገም የጎደለዉ እንዲሟላ ማመወያየቱን ለመረዳት ተችለዋል። |
የስነ ቋንቋ ባለሙያዉ አቶ አማኑኤል ራጋ ትምህርት ጽህፈት ቤቱ ሊያደርግ ያቀደዉን ለዉጥ ተቀብለው ዉጤቱን ግን ቆይቶ የሚታይ ይሆናል ብለዋል። |
እንደ ጎርጎሮሳዊው የተመሠረተው የሃገራቱ ቡድን ቦርኪናፋሶ ማሊ ሞሪታንያ ኒጀር እና ቻድን ያቅፋል፡፡ |
የአውሮጳ ኅብረት መቀመጫ በሆነችው ብራስልስ የሚገኘው ዘጋቢያችን ኅብረቱ ለመርሃ ግብሩ ማስፈጸሚያ ስለለገሰው እርዳታ ዘገባ ልኮልናል፡፡ |
ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው ንግድ ባንክ ሀብታሙን እንጅ ድሃውን አማራ አልፈልገውም በማለቱ በርካቶች አማራጭ ባንክ እየፈለጉ ነው። |
ገንዘቡን ከንግድ ባንክ በማውጣት ደግሞ ይበልጥ አጋርነቱን ማሳየት አለበት ሲል በንግድ ባንክ ላይ የተነሳውን ተቃውሞ አበረታቷል። |
ጌታቸው በተቃውሞ የተቀዳደዱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መገልገያ ደብተሮች የሚያሳይ ምስል በፌስቡክ ገጹ አሰራጭቷል። |
ኪዳነማርያም ደግሞ ንግድ ባንክ ላይ የተከፈተው ዘመቻ አግባብነት የለውም። |
ንግድ ባንክ መስጠት ካልፈለገ ትዝብቱን ለህዝብ እንተወው የሚል ሐሳባቸውን አጋርተዋል። |
ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀጥሎ የሐገሪቱ እና የኢትዮጵያውያን ሐብት ነው በማለት ዘመቻውን ነቅፈዋል። |
በማኅበራዊ ድረ ገፆች የተደረገው ዘመቻ ፍሬ አፍርቶ ባንኩ ሚሊዮን ብር ለመስጠት ቃል መግባቱን የሚጠቁም ደብዳቤ ተሰራጭቶ ነበር። |
ወሬው ከተሰማ በኋላ ደጀን ምንይሉ ንግድ ባንክ ሚሊዮን ብር እያለቃቀሰ ሰጠ ነዉ ምትሉኝ |
በገዛ ገንዘባችንም አንደለልም ከዚህ በኋላ ለሁሉም ጉዳይ የራሳችን ምርጫዎች ይኖሩናል ሲሉ ሐሳባቸውን አጋርተዋል። |
ባንኩ ለአምቦ ስታዲየምም ሆነ ለአማራ ክልል ተፈናቃዮች የሰጠው የገንዘብ ድጋፍ የለም። |
ስለሆነም እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ የሚያገለግለውና የሚደግፈው ፍትሃዊና ምክንያታዊ በሆነ አግባብ በራሱ ተነሳሽነት መሆኑ ሊታወቅ ይገባል የሚል ሐሳብ ይዟል። |
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተፈናቃዮች ድጋፍ አልሰጠም የሚለው ዘመቻ የቀሰቀሰው ፍጭት ከፍ ብሎ የተቋሙን አመራሮች የብሔር ስብጥር ወደማጠያየቅ ተሻግሯል። |
የማኅበራዊ ድረ ገፆች ተጠቃሚዎች አራማጆች እና ፖለቲከኞች ይኸንንው የብሔር ስብጥር ያሳያል ያሉትን ቁጥር እያጋሩ ነው። |
ቆጠራው የኢትዮጵያ መንግሥት በመጪው መጋቢት ቀን ይጀመራል ተብሎ ይጠበቅ የነበረውን የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ለማራዘም ሐሳብ አቅርቧል። |
ዮሐንስ የተባሉ የትዊተር ተጠቃሚ የኢትዮጵያ የሕዝብ ቆጠራ ውጤትን ሳስበው ሳስበው በጣም ያስቀኛል። |
ኦሮሞ እና አማራ እያንዳንዳቸው ሚሊየን ነን ማለታቸው አይቀርም ሲሉ በቀልድ ሥራው የገጠመውን ፈተና አስቀድመው ለመጠቆም ሞክረው ነበር። |
የማራዘም ሐሳቡ በይፋ መቅረቡ ከመሰማቱ በፊት ማሒ የተባሉ ትዊተር ተጠቃሚ የሕዝብ እና የቤት ቆጠራውን እናራዝመው። |
በሚሊዮን የሚቆጠሩ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ቆጠራውን ለማካሔድ ትክክለኛው ጊዜ አይደለም። |
ኖሌ ጃላል የተባሉ የትዊተር ተጠቃሚ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ከቆጠራው አውጪኝ። |
ኖሌ ለመሆኑ ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን በቆጠራው እንዴት ሊያካትቷቸው አቅደዋል |
በተለያዩ ግጭቶች የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ መኖሪያ ቀያቸው አለመመለሳቸው ቆጠራውን ለማራዘም ካስገደዱ ምክንያቶች መካከል እንደሚገኝበት የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት አስታውቋል። |
ዐቢይ ኢትዮጵያውያን አቅማቸውን በማኅበራዊ ሚዲያ ዐውደ ውጊያ ሀገር ለማተራመስ ከመጠቀም እንዲቆጠቡ መክረዋል። |
አለሙ ማንአለብህ አንዳንድ ጊዜ ጠቅላይ ምኒስትሩ እንደ አራማጅ ይሆናሉ። |
ትክክል የሚሰሩ እውቅና ሊሰጣቸው የተሳሳተ ሥራ የሚሰሩ ደግሞ በሕግ ሊጠየቁ ይገባል የሚል አስተያየታቸውን በጠቅላይ ምኒስትሩ ደብዳቤ ግርጌ አስፍረዋል። |
ጴጥሮስ ታደሰ በበኩላቸው ያለውን እውነት ማወቅ አለበኝ ብዬ ሙሉ ፅሁፍን አነበብኩት። |
እውነት አለህ በፍቅር ታምናለህ እውነቱን ለህዝብ አስረዳ ውስጣችሁ ምንድን ነው የገባው |
ቆፍጠን መረር ጨከን ማለት ካልቻሉ ሀገራችን እንዳይሆን እየሆነች ነው። |
ከሙሉ አክብሮት ጋር ቦታዎን ለሚመጥነን ጉልቤ መሪ ይልቀቁና የመኖርም የመሥራትም ዋሥትናችን ይረጋገጥ የሚል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። |
ጃራ ፈጠነ በበኩላቸው የተከበሩ ጠቅላይ ምኒስትር የማኅበራዊ ድረ ገፆች አጠቃቀምን የሚገዛ መመሪያ ይዘጋጅ ዘንድ ያስቡበት። |
ፅንፈኞች ኹከት ከመፍጠራቸው በፊት ጊዜ ያለ አይመስለኝም ሲሉ ሥጋታቸውን ገልጸዋል። |
ጌታቸው ሳሙኤል ፈለቀ በወገናቸው እነዚህ የሀሰት ዜና የሚፈበርኩትን ለይቶ እርምጃ የማይወሰደው ለምንድ ነው |
ያም ከሆነ ሶሻል ሚዲያውን ድርግም አርጎ ሰው ልቡን እስኪገዛ መዝጋት ነው ሲሉ ከጃራ ፈጠነ ጋር ተመሳሳይ ሐሳብ አንጸባርቀዋል። |
ኢትዮጵያ ድሬደዋ አዲስ ከንቲባ ተሾመላት የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት አዲስ ምክትል ከንቲባ ሾመ። |
በፊደራል መንግሥት እና በአስሰተዳደሩ የተከናወነው የፖለቲካ ሪፎርም አካል ተደርጎ የሚወሰድ ነው የዛሬው የአመራር ለውጥና ሽግሽግ። |
በዚህ ሂደት በዛሬው ዕለት በምክትል ከንቲባነት አስተዳደሩን እንዲመሩ የተሾሙት አቶ መሀዲ ጌሬ እነዚህን ችግሮች ለመፍታት እንደሚሰሩ ተናግረዋል ፡፡ |
ምክትል ከንቲባው የወጣቶችን ችግሮችን ለመፍታት ከወጣቱ ጋር በሰለጠነ አግባብ እንሰራለን ብለዋል ፡፡ |
በዕለቱ የም ቤቱ ስብሰባ በሀላፊነት የተሾሙ አካለት ሀላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን በቃለ መሀላ አረጋግጠዋል ፡፡ |
በአስተዳደሩ የተካሄደው የፖለቲካ ሪፎርም በሚፈለገው መልኩ ውጤት ስለማምጣቱ ቀጣዩ ጊዜ ምላሽ ይሰጣል። |
ወባ መሰሉ ዴንጊ በሽታ በኢትዮጵያም መስፋፋት ጀምሯል በመላው ዓለም በበርካታ ሀገራት በስፋት የሚታየው የዴንጊ ትኩሳት በኢትዮጵያ እምብዛም ስሙ ሲነሳ አይሰማም። |
በቅርቡ የተደረገ ጥናት ግን በሽታው በሰሜን ኢትዮጵያ ባሉት በመተማ እና ሁመራ መታየቱን አመልክቷል። |
በአካባቢው በሽታውን እንደ ወባ የመውሰድ ችግር እንዳለ ጥናቱን በዋነኛነት ያካሄዱት የጎንደር ዩኒቨርስቲ ምሁር ይናገራሉ። |
በርካቶችን ለአልጋ በሚዳርግባቸው በእስያ ደቡብ አሜሪካ እና ምዕራብ ፓስፊክ ባሉ ሀገራት በከፍተኛ የጤና ችግርነት ተመዝግቧል። |
በመላው ዓለም ደግሞ በዓመት እስከ ሚሊዮን ሰዎች በበሽታው እንደሚለከፉ በጉዳዩ ላይ የተደረገ አንድ ጥናት ጠቁሟል። |
በበሽታው ተጋላጭነት ላይ የተደረገ ሌላ ጥናት ቁጥሩን ከሚሊዮን ወደ ቢሊዮን ያሻግረዋል። |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.