input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ትላልቅ ኩባንያዎች የተዘጉ ለገንደቢ የመሳሰሉትን በተመለከተ የየራሳቸው ምክንያት አላቸው። |
እነዚህ ኩባንያዎች ያሉባቸውን ችግሮች በዝርዝር መፈተሽ ማየት ሰፊ ውይይት እና መግባባት ላይ መድረስ ያስፈልጋል ብለዋል ዶ ር ይናገር። |
ለመሆኑ የሀገሪቱ የማዕድን ዘርፍ ልማት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ከማጠናከር አንጻር ምን ፋይዳ ያለው ነው |
ሰለሞን ሙጬ ያዘጋጀው የኢኮኖሚው ዓለም መሰናዷችን ለእነዚህ ጥያቄዎች ምላሾችን ይዟል። |
ከስልጣን የተወገዱትና በስደት ሳዉዲ አረብያ የሚገኙት የቀድሞ የቱኒዝያ መሪ ዜን አብዲን ቤን አሊ ታመዉ ሆስፒታል መግባታቸዉ ተሰማ። |
ከፍተኛ የሆነ ስቃይ ደርሶብናል አቶ አግባው ሰጠኝ ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ እንዳሉት ግን የሟቾች ቁጥር እስከ ይደርሳል። |
ለአንድ አመት ገደማ ጋብ ብሎ የነበረው ግጭት እና ኹከት ምግብ ቤቶች ሻይ ቤቶች እና ፋብሪካዎች ጭምር የጥቃት ሰለባ ሆነዋል። |
ከረቡዕ እስከ አርብ ለዘለቀው ኹከት እና ለጠፋው የሰው ህይወት ተጠያቂው ማነው |
ጠቅላይ ምኒስትሩ የሰጡት ማብራሪያ መንግሥታቸው አሊያም በመንግሥታቸው ውስጥ ያሉ ሹማምንት ኃላፊነት ስለመውሰዳቸው ያለው ነገር የለም። |
ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሒቃን መቃቃር እየተነሳ ሕዝብ እና አገር የሚያምሰው ልዩነት እናትን ልጅ አሳጥቷል። |
ልጅን አባት ነጥቋል በርካቶችን አንገት አስደፍቷል እንዲያም ሆኖ ልሒቃኑ በድርድር እና በውይይት መፍትሔ ለመሻት ተዘጋጅው እንደሁ የተሰማ ነገር የለም። |
ይኸ የፖለቲካ እና የጸጥታ ቀውስ የበርካቶችን ሕይወት ከመቅጠፍ ባሻገር ማኅበራዊ እና ኤኮኖሚያዊ ዳፋ አስከትሏል። |
ባለፈው እሁድ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን መርሐቤቴ ወረዳ የገምሹ በየነ የግንባታ ኩባንያ ንብረት የሆኑ ተሽከርካሪዎች እና ቡልደዘሮች በእሳት ጋይተዋል። |
አቶ አመንሲሳ ዳባ በግንባታ ኩባንያው ተቀጥረው ከአራት አመታት በላይ በመሐልሜዳ አካባቢ ሰርተዋል። |
አቶ አመንሲሳ እንደሚሉት በዕለቱ እርሳቸው ከሚሰሩባቸው ማሽኖች በተጨማሪ ያከራይዋት የነበረች የግል ተሽከርካሪያቸው ጭምር ተቃጥሏል። |
አቶ አመንሲሳ እንደሚሉት በተቃጠለው ቦታ ቢያንስ እስከ የሚደርሱ ሰራተኞች ነበሩ። |
ከዕለተ እሁዱ ክስተት በኋላ አካባቢውን ለቀው ለመውጣት ተከልክለው እንደነበር አቶ አመንሲሳም እና አቶ እንዳልካቸው ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። |
የኩባንያው ባለቤት አቶ ገምሹ በየነ ከ ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት በቃጠሎው ጉዳት እንደደረሰበት ለዶይቼ ቬለ አረጋግጠዋል። |
በመሐልሜዳ በተፈጸመው ጉዳይ ላይ የአማራ ክልል እስካሁን በይፋ ማብራሪያ አልሰጠም። |
የኢትዮጵያ እና የአውሮጳ ህብረት የስደተኞች ጉዳይ ድርድር ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
በሙስሊም ሃገራት ተቃውሞና ውግዘት ባለፈው ሳምንት ቤንጋዚ ሊቢያ ውስጥ የአሜሪካ አምባሰደርና አሜሪካውያን ረዳቶቻቸው ከተገደሉ ወዲህ ያህል ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል። |
ከዚህ አንፃር ዓለም አቀፉ የግጭትና የቀዉስ ተንታኝ ቡድን የህብረቱን ዉይይት እንዴት ይመለከተዋል |
በአስተዳደሩ ይፋ የተደረገው ውሳኔ እውንነትም ያጠራጠራቸው አልጠፉም ቆይ ግን ፡ የምር ሞተርሳይክሎች ተከለከሉ |
ብላ ትጠይቃለች ሙኒት መስፍን አበበ ያዳን ካኑማ ከሰኔ በኋላ ይከለከላሉ አሁን ግን እየተለማመዱት ነው ወይ እያሟሟቁ። |
የሚል ምላሽ ሲሰጥ ዳዊት ፍቃዱ ደግሞ እንኳን ሞተር ቦይንግ አውሮፕላንም ተከልክሏል። |
ሲሉ አስናቀ ሸዋአሳየ ደግሞ አረ ሞተር ባይክ አያስፈልግም ግሩም ሥራ ነው። |
አሉ ሚኪራ ሞርካታም ሕይወትም ማትረፍ ነው በየቀኑ እየሞቱ አይደም እንዴ ሞተረኞቹ |
ዘካሪያስ ኪሩብ ደግሞ እንዲህ አሉ ምንም ነገር ስንወስን ጥቅም እና ጉዳት አለው ዋናው ግን የቱ ነው አመዛኙ ሚለው ነው። |
እውነት ነው በአግባቡ ሚሠሩ አሉ ግን ለጥቂቶች ተብሎ ሚሊየን ህዝብ በሞተር መሰቃየቱ ነው ሚሻለው |
ሞተር ካለው ጥቅም ይልቅ ጉዳቱ በዝቶዋል በተለይም አደጋው ወጣት እየጨረሰ ነው ስለዚህም ውሳኔው ትክክል ነው። |
የሞተር ባይስክል ከመጪው ሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ በአዲስ አበባ ላይ መታገድን በአዎንታዊነት የደገፉት እንዳሉ ሁሉ የተቃወሙም አልጠፉም። |
ውስን ወንጀለኛን መቆጣጠር ባለመቻል ብዙሃን ለፍቶ አዳሪን ማሸማቀቅ ተገቢ አይመስለኝም። |
ማሙሽ አከለው በበኩላቸው እንዲህ ብለዋል ይሄ ነገር በጣም አደጋ አለው። |
በትንሹ ከ ሺህ በላይ የሚሆኑ ሞተር ሳይክሎች ይሄንን ሥራዬ ብሎ የዕለት ጉርሱን የሚያገኝ እና ልጆቹንም የሚያስተምር አለ። |
ሌላው ነገር ከቀበሌ ተበርዶ የገዛ አለ ሴቶች እህቶቻችን አረብ ሀገር ሠርተው የገዙ አሉ። |
ቁድወቲ ሙሀመድ በበኩላቸው የማይመስል ወሬ ሌብነትን ለማጥፋት ሳይሆን ሌብነትን ማደራጀት መሆኑ መታወቅ አለበት። |
ብር የቀን ገቢ አለኝ ይህ ገቢ ሲቀርብኝ ገብቼ የምተኛ ይመስልሀል |
ይብላኝ ለሚያወሩት እነ ታከለ ብቻ ተውት ውስጡ ሌላ ዕቅድ አለ ጠርጥር ጠርጥር ጠርጥር አሁንም ጠርጥር። |
መቅደስ ታደሰ በበኩላቸው በአግባቡ የሚተዳደሩበት ሞልተዋል ግን በምን ይለዩ ወዳጄ የሕጋዊዎቹንም ሞተር ተከራይተው እኮ ነው መውጫ መግቢያ የሚያሳጡን። |
በትዊተር አስተያየታቸውን ካስነበቡት መካከል ደግሞ አጥናፍ ብርሃኔ ደግሞ በሞተረኛ ላክልኝ ሕይወት ያቀል ነበር። |
ሲል በፍቃዱ ዘሃይሉ ደግሞ የአዲስ አበባ አስተዳደር ቀውሱን ከመጥፎ ወደ ክፉ እየለወጠው ይሆን |
ሞተር ባይስልክን ማገዱ በርካታ ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዳድሩት ሰዎችን ሥራአጥ ማድረግ ነው። |
ይህ ደግሞ ምናልባት ለወንጀል እና ለተቃውሞዎች አስተዋፅኦ ሊኖረው ይችላል። |
ካምፓላ ዩጋንዳ ውስጥ ሺህ ቦዳ ቦዳ የሚሏቸው የሞተር ሳይክሎች ትራንስፖርት አገልግሎት ይሰጣሉ። |
ሥራአጥ ለሚበዛባት አፍሪቃ የሥራ ዕድል ሆኖ ሳለ ክልከላው የአስተዳደሩ ደካማነት ነው። |
በዚህ አመንክዮም የሚጎዳ እንቅስቃሴን ለመግታት ሁሉንም ነገር ማገድ ሊመጣ ነው ማለት ነው። |
ኤሊያም መሠረት በፌስቡክ የሰጠው አስተያየት ደግሞ እንዲህ ይነበባል የታይላንድ ሞተረኞች |
በታይላንድ ሞተረኞች እንዲህ ጎላ ተደርጎ የተፃፈ ልዩ የመለያ ቁጥር ይሰጣቸዋል። |
ከዛ ውጪ በከተሞች ይህን መለያ ሳያደርግ ቢዝነስ መስራት ይከለከላል። |
በሞተር የሚፈፀም ወንጀል ያስቸገራቸው ሌሎች ሀገራት ያስፈፀሙት ሌላው አማራጭ ደግሞ ሞተረኞች ሰው እንዳይጭኑ መከልከል ነው። |
ያው በአንድ ሰው ብቻም ወንጀል ሊፈፀም ይችላል ይህ ግን ተደራጅተው ድርጊቱን የሚፈፅሙትን ለመቀነስ ያግዛል። |
በሳምንቱ መጀመሪያ ያረፈው የ ዓመቱ ደራሲ በብዕር ስሙ ይጽፍ እንደነበር የገለፁት አስተያየት ሰጪዎች በዚሁ በማኅበራዊ መገናኛው ለቀብሩም ሲጠራሩ ታይቷል። |
ስትል ፍሬው አበበ ደግሞ ደራሲ ሕሩይ ሚናስ አውግቸው ተረፈ ዜና ዕረፍት አሳዝኖኛል። |
ነገርግን ሥራውን ጠልቶት እርግፍ አድርጎ በመተው ብሔራዊ ቲያትር አካባቢ ሜዳ ላይ የመጽሐፍ ችርቻሮ ንግድ ላይ መገኘቱ በወቅቱ ብዙዎቻችንን አስገርሞን ነበር፡፡ |
የማንበብ ፍላጎቴን ካሳደጉት ወዳጆቼ መካከል አውግቸው ተብሎ በብዕር ስም የሚጠራው ወዳጄ ነው። |
አንድም ቀን በብር እጦት ማንበብ እንዳላቆም የረዳኝ መልካም ሰው ነው። |
ያንገት ጌጡ ከምትለው የአጫጭር ልቦለዶች መድብል ውስጥ የተካተቱትን ያንገት ጌጡ የገና ስጦታ እና እቃ ቤት ጠባቂው ን አብዝቼ እወዳቸዋለሁ፡፡ |
ኦኦኦኦ ኢትዮጵያ ዛሬ አንድ የጥበብ ባለውለታዋን ሰው አጥታለች ። |
ዮናስ መስፍን ወይ አዲስ አበባ የተሰኘውን መጽሐፉን የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪ ሳለሁ አንብቤው ነበር። |
እያስመዘገብኩ ነው የሚለው ድርሰቱም ወደ ራዲዮ ድራማ ተቀይሮ በግሩም አተዋወን በጋሽ ፍቃዱ ተክለማርያም ቀርቦ እንደነበር አስታውሳለሁ። |
ጌዲኦ ጀባቲም ይች ሀገር ትልልቅ ሰዎቿን እየሸኘች ነው ማነው የነገ ሰው |
ሌላው በዚህ ሳምንት የብዙዎች ጥያቄ የሆነው ደግሞ አቶ ለማ መገርሣ የት ገቡ |
በአደባባይ ከታዩ ሰነበቱ በሚል ጥቂት የማይባሉ ወገኖች ፎቷቸውን በመለጠፍ አረ የትናቸው |
አላዲን አላዊ ሲዲቂ በፌስቡክ ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ። |
ስለ ድርጅቱ ፓርቲው አያገባንም እንድያገባንም አይፈልጉም የሳቸው ጉዳይ ግን ያሳስበናል። |
ብለዋል ታሬ ቶክቻው ፀጋዬም ዜጎች የዚህ አይነት ጥያቄ ሲያነሱ መልስ መስጠት ተገቢ ነው ብዬ አምናለሁ። |
በኢትዮጵያ ወላጅ አልባ የሆኑት ህፃናት ከመላው ህዝብ ቁጥር አምስት በመቶ ያህል ይሆናሉ። |
ኢትዮጵያ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ ቄለም ወለጋ ዞን የዶምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ መሆናቸው የተገለጸ ተማሪዎች መታገታቸው እየተነገረ ነው። |
ዩኒቨርሲቲው መረጃው እንደደረሰው እና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፀጥታ እና የትምህርት ዘርፍ አካላት ማሳወቁን ለዶቼ ቬለ ገልጿል። |
የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርም ጉዳዩን እየተከታተልኩ ነው ብሏል። |
ከታገቱት አብዛኞቹ ሴት ተማሪዎች ናቸው ታገቱ የተባለው የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቁጥር በውል የታወቀ አይመስልም። |
ቁጥራቸውን በርከት ያደረገው ወገን ታግተዋል ከሚላቸው ተማሪዎች አብዛኛው ደግሞ ሴት ተማሪዎች መሆናቸውን ያመለክታል። |
ጉዳዩን ለማጣራት ያነጋገርናቸው የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶክተር ለታ ተስፋዬ ድርጊቱ የተፈፀመው በዩኒቨርሲቲው አካባቢ ባለመሆኑ መረጃው እንደማንኛውም ወገን እንደደረሳቸው ነው የገለፁልን። |
እሳቸው እንደሚሉት በዩኒቨርሲቲው በተፈጠረ አለመረጋጋት ምክንያት ወደ አዲስ አበባ ለመሄድ ጉዟቸውን በጋምቤላ መስመር ያደረጉ ተማሪዎች አሉ። |
በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማሩን ሂደት ያደናቀፈ የተደጋገመ ረብሻ ተከስቶ እንደነበር ባለፈው ሳምንትም ተመሳሳይ ችግር እንደነበርም የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ገልጸዋል። |
ሆኖም ከተማሪዎቹ ጋር በመነጋገር ትምህርት ለመጀመር ከስምምነት መደረሱንም አመልክተዋል። |
የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለእገታ ተዳርገዋል የሚለው መረጃ እንደደረሰው ያመለከተው እና ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ እንደሚገኝ የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። |
ፌስቡክን ለበጎ ፈቃድ አገልግሎት ያዋሉ ወጣቶች ፌስ ቡክን የመሳሰሉ ማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሰዎችን በማቀራረብና ፈጣን መረጃ በመለዋወጥ ረገድ አስተዋፅኦ ያደርጋሉ። |
ኢትዮጵያ ዉስጥም ማሕበራዊ መገኛ ዘዴዎች የሚያስከትሉት ጠብና መለያየት እየተስፋፋ የመጣ ይመስላል ። |
ወጣት ገላውዴዎስ ብሩክና ናኦል ጌታቸው በሃያዎቹ መጀመሪያ የሚገኙ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ ኛ ዓመት ተማሪዎች ናቸው። |
ወጣት ገላውዴዎስ ብሩክ የጋዜጠኝነትና የኮሚኒኬሽን ወጣት ናኦል ደግሞ የፈረንሳይኛ ሥነ ፅሁፍ ተማሪዎች ናቸው። |
ወጣቶቹ በተለያዩ የትምህርት ክፍልና የትምህርት መስክ ላይ ቢሆኑም የሚጋሩት ተመሳሳይ ዓላማና ፍላጎት አላቸው። |
እናም በዩኒቨርስቲዉ በሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ላይ መሳተፍ ያዘወትራሉ። |
ወጣቶቹ በተገናኙ ቁጥር የሚወያዩባቸዉ እና የሚከነክናቸዉ በርካታ ችግሮች ነበሩ። |
እናም አውጥተው አውርደው የወጣትነትና የተማሪነት አቅማቸው የሚፈቅደውን ለማድረግ ወሰኑ። |
የዩኒቨርሲቲዉ የ ኛ ዓመት ተማሪ ከሆነዉ ጓደኛቸው ሙአዝ ጀማል ጋር በመሆንም በችግሩ ላይ ጥናት ለማድረግ ተስማሙ። |
ጓደኛሞቹ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና በአንዳንድ የመንግስት ተቋማት መጠይቆችን በመበተን ባሳሰቧቸዉ መረጃዎች ላይም መለስተኛ ጥናት አደረጉ። |
የዩንቨርሲቲ ተማሪ ሆኖ እያለ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎች ሆኖ እያለ ለምንድነው ወጣቱ በተለያዩ ልዩነቶች የሚጋጨዉ። |
ከሌላ ዩኒቨርስቲ ነው የሚኮረጆው መመረቂያ ጽሑፍን ጨምሮ አሳይመንት ተማሪው አይሰራም። |
እንደምታየው አብዛኛው ጊዜ ለዚህ ነገር ተጠቂ የሚሆኑት ተማሪዎች ናቸው። |
በጥናቱ ውጤት መሰረትም በወጣቶች መካከል ተቀራርቦ መነጋገር እና መወያየት ለችግሩ መፍትሄ ይሆናል የሚል ሀሳብ ያዙ። |
ይህንን ሃሳባቸዉንም በዩኒቨርሲቲዉ ለሚቀርቧቸዉ ጓደኞቻቸዉ እና ዓላማቸዉን ይደግፋሉ ላሏቸዉ ለዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ አባላት አቀረቡ። |
በዉይይቱ ማብቂያ ስድስት ኪሎ ኢንቴሌክቿል ሶሳይቲ በሚል ስም የበጎ አድራጎት ክበብ መሰረቱ። |
ወጣቶቹ እንሰራዋለን ላሉት የበጎ አድራጎት ስራ ድጋፍ ለማሰባሰብ በመጀመሪያ የመረጡትም የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በተለይም ፌስቡክን ነበር። |
በዚህም በርካታ ዓላማቸዉን የሚደግፉ ሰዎች ማፍራታቸዉን ወጣት ገላዉዲዮስ ይገልፃል። |
የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም ያገኟቸዉን የዓላማ ተጋሪዎቻቸዉን በመያዝም የመጀመሪያ የበጎ አድራጎት ስራቸዉን ጀመሩት የ ተከታታይ ቀናት ዘመቻዎችን በማድረግ ነበር። |
እነ ገላውዲዩስ ከአንድ ዓመት በፊት ሶስቱ ሆነዉ የመሰረቱት ክበብ አሁን በርካታ ደጋፊዎችና በየሁለት ሳምንቱ እየተገናኙ የሚመክሩ ቋሚ አባላት አሉት። |
አባላቱ በዩኒቨርሲቲዉ በትምህርት ላይ ያሉና ገሚሶቹ ደግሞ ተመርቀዉ በስራ ላይ ተሰማርተዉ የሚገኙ ናቸዉ። |
ቤዛዊት ከ ዓመት በፊት ነበር በሳይኮሎጂ የትምህርት ዘርፍ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪዋን የያዘችዉ። |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.