input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
እንደ አጀማመሩ ከዘለቀም በሻምፒዮንስ ሊግ ፍልሚያ ከሪያል ማድሪድ ጋር በሚያደርገው ጨዋታም አይበገሬ ሊሆን ይችላል ተብሏል። |
በሳምንቱ መጨረሻ በተደረጉ የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የእግር ኳስ ግጥሚያዎች እንደ ማንቸስተር ሲቲ ኃያል በትር የሰነዘረ ቡድን የለም። |
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከአሜሪካ የብሔራዊ እግር ኳስ ሊግ ተጨዋቾች ጋር እሰጥ አገባ ገብተዋል። |
ፕሬዚዳንቱ ደግሞ ተጨዋቾቹ ይሰናበቱልኝ ጥሪ በተለመደው የትዊተር ገጻቸው አስተጋተዋል። |
ኬኒያዊው ውድድሩን በአንደኛነት ያጠናቀቀው ሰአት ከ ደቂቃ ከ ሰከንድ በመግባት ነው። |
ጉዬ አዶላ ለጥቂት በ ሰከንዶች ብቻ ተቀድሞ ሁለተኛ ደረጃ ማግኘት ችሏል። |
የሦስተኛ ደረጃን በ በመሮጥ የተቆናጠጠው ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሞስነት ገረመው ነው። |
በሴቶች የበርሊን ማራቶን የሩጫ ፉክክር ኢትዮጵያዊቷ ሩቲ አጋ በ ሰከንዶች ብቻ ተቀድማ ሁለተኛ ደረጃን አግኝታለች። |
የሀገሯ ልጅ ቫለሪ አያባይ ብርቱ ፉክክር በማድረግ በሩቲ አጋ ለጥቂት በ ሰከንድ ተበልጣ ሦስተኛ ኾናለች። |
እግር ኳስ በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የሳምንቱ መጨረሻ ግጥሚያዎች እንደ ማንቸስተር ሲቲ ኃያል ብትሩን ያሳረፈ ቡድን የለም። |
ማንቸስተር ሲቲ ክሪስታል ፓላስን አይቀጡ ቅጣት የቀጣው ለ በሆነ ሰፊ ልዩነት በማሸነፍ ነው። |
ቸልሲም የግብ ክልሉን ሳያስነካ ስቶክ ሲቲን ለ ኩም አድርጎ ሸኝቷል። |
ሊቨርፑል ላይስተር ሲቲን ለ ሲረታ ማንቸስተር ዩናይትድ ሳውዝሐምፕተንን ያሸነፈው ለ ነው። |
ሊቨርፑል የቅዳሜ ድሉ ለአራት ጊዜያት ድል አልባ የነበረው ጉዞውን ቀይሮለታል። |
ከ ዓመታት ወዲህ ደግሞ ከሜዳ ውጪ በተደረጉ ተከታታይ ጨዋታዎች ግብ ሲቆጠርበት የመጀመሪያው ኾኗል። |
በቅዳሜው ሌላ የፕሬሚየር ሊግ ጨዋታ ዋትፎርድ ስዋንሲ ሲቲን ለ አሸንፏል። |
ትናንት በተደረገ ጨዋታ ደግሞ ብሪንግቶን ኒውካስልን ለ በማሸነፍ በአንድ ደረጃ መሻሻል አሳይቷል። |
ቡንደስ ሊጋ በጀርመን ቡንደስሊጋ ስድስት ጨዋታዎች ቦሩስያ ዶርትሙንድ መሪነቱን አስጠብቋል። |
በተለይ ቅዳሜ ዕለት ቦሩስያ ሞይንሽን ግላድባኅን ለ በኾነ ሰፊ ልዩነት ማሸነፍ ችሏል። |
በዚህ አያያዙ ቦሩስያ ዶርትሙንድ በነገው የሻምፒዮንስ ሊግ ግጥሚያ ለስፔኑ ኃያል ሪያል ማድሪድ ብርቱ ተገዳዳሪ መኾኑ አይቀርም። |
ይህን ብቃት ታዲያ አሁን መተግበር የሚጠበቅባቸው በሻምፒዮን ሊጉ የሚገጥሙት የስፔኑ ኃያል ሪያል ማድሪድ ላይ ነው። |
በሲግናል ኢንዱንዳ ስታዲየም የሚገናኙት ሁለቱ ኃያላን ቡድኖች ከባድ ፉክክር ያሳያሉ ተብሎ ተጠብቋል። |
ሁለቱ ቡድኖች በስድስት የውድድር ዘመኖች ለአምስት ጊዜያት ተገናኝተው ያውቃሉ። |
በአጠቃላይ ውድድሩ ሪያል ማድሪድ በጠበበ መልኩ ቦሩስያ ዶርትሙንድን ይበልጣል። |
ከሪያል ማድሪድ ጋር በሜዳው ባደረጋቸው ግጥሚያዎች እስካሁን ድረስ አንድም ጊዜ ተሸንፎ አያውቅም። |
ዶርትሙንድ በሜዳው ሪያል ማድሪድን ለሦስት ጊዜያት ያሸነፈ ሲሆን ሦስት ጊዜ ደግሞ አቻ መውጣት ችሏል። |
የሳምንቱ ማሳረጊያ ቦሩስያ ሞይንሽን ግላድባኅን ለ ያንኮታኮተው ቦሩድያ ዶርትሙንድ እስካሁን በድል ጎዳና ላይ እየተረማመደ ነው። |
ከስድስት የቡንደስ ሊጋውእ ግጥሚያ አምስቱን ድል በማድረግ አንዱን አቻ ወጥቷል። |
በደርጃ ሠንጠረዡ ነጥብ የሰበሰው ቦሩስያ ዶርትሙንድ ግቦችን የግብ እዳ አስተናግዷል። |
በዋናነት ተቃውሞውን ያሰሙት ስፖርተኞች የአሜሪካ የብሔራዊ እግር ኳስ ሊግ ተጨዋቾች ናቸው። |
ፕሬዚዳንቱ በበርካታ ስፖርተኞች የተዛመተው እና ከጨዋታ በፊት የብሔራዊ መዝሙሩ ሲሰማ የሚታየው ተቃውሞ ከዘር ጋር አንዳችም ግንኙነት የለውም ብለዋል። |
ትናንት በተከናወኑ ጨዋታዎች ብቻ ተጨዋቾች አንድም በአንድ እግራቸው ሸብረክ ብለው በመንበርከክ አለያም እጅ ለእጅ በመያያዝ ተቃውሟቸውን ፕሬዚዳንቱ ላይ አንፀባርቀዋል። |
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው ታላቅ የኔነት ስሜት ለብሔራዊ መዝሙራችን እና ለሀገራችን። |
እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር ከ ወዲህ ስፖርተኞች በስፋት እና በጋራ ያሳዩት ተቃውሞ ተብሎለታል። |
ሁሉም የሻምፒዮንስ ሊግ ግጥሚያዎች በተመሳሳይ ሰአት ከምሽቱ ሰአት ከ ደቂቃ ነው የሚከናወኑት። |
ገዜልሻፍት ፊውር በድሮተ ፈልከር የተባለው ድርጅት እንዳመለከተው ስደተኞቹ ይመለሱ በሚባልባት ኤርትራ ውስጥ አሁንም ግዙፍ የሰብዓዊ መብት ረገጣ ይታያል። |
የአውሮጳ ህብረት ሁኔታውን በመመርመር ፈንታ ለምንድን ነው አንዳንድ ጥሪ በማቅረቡ ላይ ብቻ ራሱን የሚገድበው |
በኤርትራ እና በኢትዮጵያ መካከል ባለው ውዝግብ ላይ አዘውትረው የኢትዮጵያ መንግሥትን አቋም ነው የሚወስዱት። |
እና የኤርትራ መንግሥት አመራር ራሱን ያገለለበትን ርምጃ እየደገፉ ነው። |
ለዚህ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ለቀጠለው መጥፎ ውዝግብ ከኤርትራ አመራር ጋር የይስሙላ ያልሆነ ግንኙነት እንዲፈጥሩ ከማሳሰብ አልቦዘንም። |
በመሆኑም በውዝግቡ መንሥዔ ላይ በማትኮር መፍትሔ መሻቱ ትርጉም ይኖረዋል። |
አዎ ምክንያቱም በእጃችን ያሉትን መረጃዎች ስንመለከት የዴንማርክ የስደተኞች ጉዳይ መስሪያ ቤት ተሻሽሎዋል በሚል ያወጣው ዘገባ መሠረተ ቢስ ነው። |
ውሳኔው ስደተኞችን ወደሀገራቸው መመለስ የሚያስችል ሁኔታ አለመኖሩን የሚያሳይ ነው። |
ስደተኞች የመቀበል አለመቀበል ጉዳይ ለአውሮጳ በጠቅላላ ችግር በመሆኑ በዜርትራ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ለሚሻሻልበት ጉዳይ ትኩረት ሊሰጥ ይገባዋል። |
በትናንቱ ምርጫ በመቶ ድምጽ በማግኘት ያሸነፈው ፓርቲያቸው ሲሪዛ ነፃይቱ ግሪክ በአህፅሮቱ ከተባለው ፓርቲ ጋር ተጣምሮ መንግሥት እንደሚመሰርት ተገልጿል ። |
በእሁዱ ምርጫ ወግ አጥባቂው አዲስ ዲሞክራሲ በመቶ ድምፅ በማግኘት ሁለተኛውን ደረጃ ይዟል ። |
የናዚ አስተሳሰብ የሚያራምደው ጎልድን ዶውን የተባለው ፓርቲ በመቶ ድምፅ በማሸነፍ ተኛ ደረጃ አግኝቷል ። |
በእሁዱ ምርጫ ከ ግሪካውያን ከ በላይ የሚሆኑት ድምጻቸውን እንዳልሰጡ ተዘግቧል ። |
ስለ ግሪክ ምርጫና አንድምታው የብራሰልሱ ወኪላችን ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ። |
የሶማሌ ክልላዊ መንግሥት ሶስት የገጠር ቀበሌዎች ወደ አፋር ክልል እንዲተላለፉ ከአመታት በፊት የተላለፈውን ውሳኔ ውድቅ ያደረገው በትናንትናው ዕለት ነበር። |
ውሳኔው የአካባቢውን የጸጥታ ሁኔታ ላይ ስለሚያሳድረው ተጽዕኖ የተጠየቁት አቶ አብዱላሂ መጀመሪያም በሕገ መንግሥቱ አግባብ አይደለም የተካሔደው። |
በአካባቢው የሚኖሩት አፋር እና ሶማሌ የግጦሽ መሬት ለመቆጣጠር በሚያደርጉት ፉክክር ግንኙነታቸው ለዓመታት ሻክሮ ቆይቷል። |
የሶማሌ ክልል ካሳለፈው ውሳኔ በኋላ የፌድራል መንግሥቱም ይሁን የአፋር ክልል በይፋ እስካሁን ያሉት ነገር የለም። |
የትግራይ ክልል ምክር ቤት ውሳኔ በምሁራን እይታ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ቀዉስ መንስኤና መፍትሔዉ የኢትዮጵያ መሪዎች አዲስ አበባ ዉስጥ ይሰበሰባሉ ይነጋገራሉ ይናገራሉም። |
በሐገሪቱ ሠላም እንደሚያስከብሩ ጦር ሠራዊታቸዉን ይወዳል ያሉትን ሕዝብ ደሕንነት እንደሚያስጠብቁ ልማትን እንደሚያፋጥኑ ይደሰኩራሉ። |
የሰላም ደሕንነቱ ቃል ተስፋ ጭናቅሰን አይደለም ጫንጮ ሳይደርስ የወለፊንድ የመባረቁ ሐቅ እንጂ ሕቅታዉ። |
ከአምቦ እስከ ጭሮ ከጂጂጋ እስከ ቦሎ ዴዴሳ ሰዎች እየተገደሉ እየታሰሩ እየታገዙ መቶ ሺዎች እየተሰደዱ ነዉ። |
ሐብት ንብረት ወድሟል ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ የሸቀጦች ዝዉዉር ተገድቧል መተማመን ጠፍቷል። |
የቀድሞዉ የኢትዮጵያ መንግሥት ደርግ የተቃዋሚዎቹን ጩኸት ጥያቄ ለማጣጣል በጫጫታ የፈረሰች ሐገር ብትኖር እያሪኮ ብቻ ናት በሚል መግለጫ ያኪያኪስ ነበር። |
የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ መስራች እና የቀድሞ መሪ ዶክተር አረጋዊ በርሔ ቀዉሱን አስጊ ይሉታል። |
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፌደራሊዝም ጉዳይ መምሕር ናሁሰናይ በላይ እንደ ሂሳብ ያሰሉታል። |
ዶክተር አረጋዊ የረጅም ጊዜ ተደራራቢ ችግር ዉጤት ነዉ ባይ ናቸዉ። |
ካቢኔ ሽሮ አዲስ ሾሟል ጥልቅ ያለዉን ተሐድሶ ማድረጉን አስታዉቋል ወራት የቆየ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንግጓል ሁነኛ መፍትሔ ግን እስካሁን የለም። |
አቶ ናሆሰናይ በዴሞክራሲ እጦት ተፈጠረ ያሉት ችግር ከተፈጠረ በኋላም ዴሞክራሲያዊ መፍትሔ አልተሰጠም ይላሉ። |
አቶ ናሁሰናይ ተጠያቂነት የሚሰማዉ ባለሥልጣን አለመኖሩ ነዉ ባይ ናቸዉ። |
በኢሕአዲግ መሪዎች መካከል ሽኩቻ አለ የሚለዉን ግምትም የሚጋሩ ይመስላሉ። |
ፈረንሳሲዉ ጋዜጠኛ እና የፖለቲካ ተንታኝ ሬኔ ለፎ በቅርቡ እንደ ፃፈዉ ደግሞ በኢሕአዴግ ነባር እና አዳዲስ መሪዎች መካከል መግባባት ያለ አይመስልም። |
በጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የሚመራዉ ካቢኔ ሐገሪን ሙሉ በሙሉ ማስተዳደሩን ይጠራጠራል። |
ዶክተር አረጋዊ በርሔ ግን ጉዳዩን ሰፋ አድርገን ማየት አለብን ባይ ናቸዉ። |
የሐገሪቱን ፖለቲካዊ ሥርዓት በመዘወሩ ሒደት የኃያላን እጅም አለበት እንደ አንጋፋዉ ፖለቲከኛ። |
አቶ መለስ ለሁለተኛ ጊዜ ኪጋሊን ሲጎበኙ ትንሽቱ ሐገር የትልቅ ጥፋትዋን ማቅ እንዳጠለቀች በዓለም አደባባይ ብቅ ያለችበት ጊዜ ነበር። |
አቶ መለስ በያኔዉ የሩዋንዳ ምክትል ባሁኑ ፕሬዝደንት ፖል ካጋሚ ጋባዥነት አዲስ ለተከፈተዉ ለኪጋሊ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ንግግር አደረጉ። |
አሰቃቂዉን ግፍ አንስተዉ እንዳትረሱት ግን ይቅር በሉ አሉ ኢትዮጵያዊዉ መሪ አዳራሹን ላጨናነቀዉ ተማሪ ። |
ጠንካራ መሪዋን ከሸችበት ጊዜ ጀምሮ ግን እሳቸዉ ብሔራዊ ካሉት ዓይነት ትልቅ ቀዉስ ዉስጥ ናት። |
አሸባሪ ፀረ ሠላም የጎረቤት መንግሥታት ተላላኪ እየተባለ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችዋን ጋዜጠኞችዋን የመብት ተሟጋቾችዋን የኃይማኖት መሪዎችዋን ወሕኒ መወርወሩም የተከረዉ የለም። |
አውሮጳ ጀርመን የጋናዉ ፕሬዝደንት የጀርመን ቆይታ የጋና ፕሬዝደንት ናና አኩፎ አዶ ጀርመንን በመጎብኘት ላይ ናቸው። |
የጀርመን እና የጋና መሪዎች በዋናነት የኤኮኖሚ ትብብር ላይ ያተኮረ ዉይይት ቢያካሂዱም ሕገ ወጥ ስደትንም በመዋጋቱ ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል። |
ሆኖም ሊደረግ የነበረዉን ወታደራዊ አቀባበል ግን በዚሁ ምክንያት ቀርቷል። |
ጋና በምዕራብ አፍሪቃ የአርአያነት ገፅታ የገነባች ሀገር መሆኗን የጀርመን መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ገልጸዋል። |
ሁለቱም ፖለቲከኞች በሀገራቱ መካከል የኤኮኖሚ ትብብሩን ማስፋት እንደሚፈልጉ አመልክተዋል። |
ከጀርመንም ሆነ ከሌሎች የበለፁ ሃገራት ጋር የሚኖረን ትስስር ከእርዳታ ይልቅ በንግድ እና በመዋዕለ ንዋይ ፍሰት ላይ እንዲሆን እንፈልጋለን። |
እርዳታ የመቀበሉ ዘመን ለአገሮቻችን ልማት ጠቃሚ አልነበረም ብለን እናስባለን። |
ይህም ድጋፍ የመፈለግ አስተሳሰብን ፈጥሯል ይህ ደግሞ እኛን አልጠቀመንም። |
ሁለቱም ሃገራት የዉጭ የግል ባለወረቶች ትኩረት ወደ አፍሪቃ ቢሳብ ይሻሉ። |
ጀርመን የቡድን ፕሬዝደንት በነበረችበት ወቅት የመሠረተችዉ ኮምፓክት አፍሪቃ የተባለዉ የትብብር መድረክ ይህንኑ እንዲያመቻች የተቀየሰ ነው። |
ከፕሬዝደንት አኩፎ አዶ ጋር ከተነጋገሩ በኋላም ሜርክል የጀርመን የግል ባለወረቶች ወደጋና እንዲሄዱ ለማድረግ እያበረታቱ እንደሆነ ገልጸዋል። |
የጋና የፋይናስ ሚኒስትር ኮምፓክት ስኬታማ እንዲሆን አብሮ በመሥራት ላይ ይገኛል በተለይም ጋና ዉስጥ አስፈላጊ ማሻሻያዎችን በማድረግ ረገድ ማለት ነው። |
በእኛ በኩልም የጀርመን የግል ባለሃብቶች ወደጋና በመሄድ ፕሮጀክቶቻቸዉን ተግባራዊ እንዲያደርጉ በመገፋፋት ላይ ነን። |
ሜርክል አክለውም በመጪዉ የመፀው ወራትም የኮምፓክት አፍሪቃ አባል ሃገራት በዚሁ ጉዳይ ይመክሩ ዘንድ በርሊን ላይ ስብሰባ እንደሚጠሩም ከወዲሁ አስታዉቀዋል። |
እስካሁን ግን በዚህ ረገድ ስብስቡ ያከናወነው ተጨባጭ ነገር የለም። |
የጀርመን የአፍሪቃ ፖሊሲ በዚህ ስብስብ ላይ ነፍስ እንዲዘራበት በአፍሪቃ የጀርመን የንግድ ማኅበረሰብ ማኅበር ሊቀመንበር ሽቴፈን ሊቢንግ አሳስበዋል። |
የጀርመን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት አፍሪቃ ዉስጥ ለሚንቀሳቀሱ ኩባንያዎች ከመንግሥት የተሰጠ ተጨማሪ ዋስትና የለም ሲል ይወቅሳል። |
ፌደራል ጀርመን መንግሥት በዚህ ላይ ቃል ቢገባም ከምርጫ ጋር በተያያዘዉ ረዥም ጊዜ በወሰዱ የዉስጥ ፖለቲካዉ ምክንያት እንስካሁን ተግባራዊ አልሆነም። |
በጋናም በኩል ቢሆን መንግሥት ሊሠራቸዉ የሚገባ በርካታ ነገሮች አሉ። |
ከምንም በላይ የኃይል መቆራረጥ ሙስና እና የሠራተኞች ዝቅተኛ የትምህርት ደረጃ የዉጭ ባለሃብቶች ላይ ፍርሃት ፈጥሯል። |
ከኤኮኖሚ ጉዳዮች በተጨማሪም ሁለቱ መሪዎች ስደትን ለመከላከል በጋራ ለመሥራትም ተስማምተዋል። |
የጋናዉ መሪ ወጣቶች በስደት እና ሜዲትራኒያን ባህርን በማቋረጥ አቅማቸዉን ከሚያባክኑ የበለፀገች ሀገር በመገንባቱ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል። |
ጀርመን የጥገኝነት ጥያቄያቸዉ ተቀባይነት ያላገኘ የጋና ዜጎች ወደሀገራቸዉ የሚመለሱበትን ሁኔታ እያፋጠነች ነው። |
ሜርክል ይህን አስመልክተዉ ባለፈዉ ታኅሳ ወር እንዲህ ነበር ያሉት በግዳጅ ከመመለሱ አስቀድሞ በፈቃደኝነት የሚመለሱትን እናበረታታለች። |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.