input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
በሁለቱ ፖለቲከኞች እና የውሳኔ ሐሳቡን ያጸደቁትን የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፖለቲከኞች ያወገዙም አሉ። |
የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ ውሳኔው ወቅቱን ያልጠበቀ እና ያልተገባ ነው ሲል ተችቷል። |
አሁን ገና የሰላም አየር መተንፈስ መጀመራችንን እንደሰሙ አፀደቅን ምናምን እሚሉን |
በውሳኔ ሐሳብ የተነሱትን ጥያቄዎች በተመለከተም ጽሑፉን ሲቀጥል፦ የአሁኑ ጠ ሚ እንደሚያደርጋቸው ባለሙሉ ተስፋ ነን። |
በዘር ተከፋፍለን አንዱ በይ ሌላው ተመልካች የሚል አስተያየት አስፍሯል። |
ጉራቻ ጉማባሱ የተባለ አስተያየት ሰጪ፦ ለወያኔዎቹ የመጨረሻዉ የራስ ምታትና ኮንትሮባንዳቸውን ዋጋ ያሳጣ ውሳኔ ስለሆነ ይወተውታሉ ግን ማምለጥ አይችሉም ብሏል። |
የኢትዮጵያ ችግር በኢትዮጵያውያን እንጂ በአሜሪካውያን ሊፈታ አይችልም የወርቁ ዋንታላ አስተያት ነው። |
ወያኔዎች ምንም አይነት በደል ካልሰሩ የተሰኘውን ሕግ ለምን እንደዚ አጥብቀው ጠሉት |
ማይክ ሐረር፦ የኢትዮጵያ አለቃ አሜሪካ ሳትሆን ህዝቦቿ ናቸው ። |
ሰብአዊ መብት ካወቁ በሶርያ ምንም በማያውቁት ህፃናት ላይ ቦምቦችን ለምን ያዘንባሉ ሲል ዮሴፍ ደሳለኝ፦ መግለጫ ብቻ ከሆነ ለምን እንዳይፀድቅ ጣሩ |
ለማስፈፀም የምሯሯጡት ዲያስፖራዎች ፀባቸው ከኢህአዴግ ጋር ነዉ ወይስ ከኢትዮጲያ እስቲ ይንገሩን። |
ዓላማዉ የኢትዮጲያን መንግስት ስልጣንና ተግባር በመድፈቅ ሙሉ በሙሉ በምዕራባዉያን ሕግ ለመተካት ያለመ ተግባር ነዉ ብሏል፡፡ |
ክሪስቶፈር መኮንን ደግሞ፦ ኤች አር ሕግ እንዲኾን ደግሞ እንግፋ የሚል አስተያየት ሰጥቷል። |
ከጥንቷ የሮማ ገዢዎች ዘር የሚወርሰዉ ያ ወጣት የቅዱስ ሮማ ሥርወ መንግሥት ከተሰኘዉ ጎራ ተሠልፎ ሲዋጋ ቡድኑ ተሸንፎ ከተማይቱ በጣሎቶቹ ተማረከች። |
የጳጳሱ ታማኞች ይባሉ የነበሩት አሸናፊዎቹ ዳንቴ አምስት ሺሕ ፍሎሪን የፍሎሬንሶች ገንዘብ እንዲከፍል አለያም በእሳት ተቃጥሎ እንዲገደል ፈረዱበት። |
ይሕ የሥነፅሁፍ በረከቱ ዳንቴን በወገኖቹ ዘንድ ኢል ሶሞ ፖኤታ፥ |
ልዕለ ገጣሚ ሲያሰኘዉ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ፔትሬርክና ከቦካሺዮ ጋር ተደምሮ የኢጣሊያ ሥነፅፍ ዘዉዶች የሚል አክብሮት አስችሮታል። |
ለዳንቴ ኢጣሊያ በተለይም ፍሎሬንስ ዉስጥ የተለያዩ መታሰቢያ ሐዉልቶች ቆመዉለታል። |
እንደ አዉሮጳዉያኑ አቆጣጠር በ ዎቹ መጀመሪያ የተበየነበት ፍርድ የተነሳለት ግን ባለፈዉ አመት ሰኔ ነበር። |
ዳንቴ በሕወቱ ኮሞዲያ ያለዉን መፅሐፉን የመጀሪያዉ የሕወት ታሪክ ፀሐፊዉ ቦካሺዮ ዲቪና ያከለበትን ቅኔ የሮማዉ ወኪላችን ተኽለ እግዚ ገብረየሱስ ባጭሩ ያወጋን። |
ኮሚሽኑ ሲቋቋም ጀምሮ ድጋፍ እና ተቃውሞ ገጥሞታል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
ቀጣዩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ሆነው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ዘመቻቸዉ ወቅት እንዳሉት የሙቀት ልቀት መጠንን ለመቀነስ አምና የተደረሰበትን ሥምምነት ያፈርሳሉ። |
ዩናይትድ ስቴትስ ጃፓንን ጨምሮ ከአስራ አንድ የፓሲፊክ አካባቢ ሐገራት ጋር ያደረገችዉን ዉል ን ይሰርዛሉ። |
ዩናይትድ ስቴትስ ከኩባ ጋር የነበራትን የግማሽ ምዕተ ዓመት ጠብ ለማርገብ ያደረገችዉ ስምምነት ኢራን የኑክሌር ጦር መሳሪያ እንዳታመርት የሚያግደዉን ዉሉ ይሰርዛሉ። |
በተገን ጠያቂዎች መኖሪያዎች ላይ የተባባሰው ጥቃት ጀርመን ለስደት አዲስ የምትባል ሃገር አይደለችም። |
ጀርመናውያንም በተለያዩ ሃገራት ተሰደው የሚኖሩ ህዝቦች እንደመሆናቸው ስደትን አያውቁትም ማለት አይቻልም ። |
ሆኖም ለስደተኞችም ሆነ ለስደት አዲስ ባልሆነችው በጀርመን በውጭ ዜጎች ላይ በተለያዩ ጊዜያት ጥቃቶች ይፈፀማሉ ። |
ከቅርብ ወራት ወዲህ ጀርመን ውስጥ በተገን ጠያቂዎች የመኖሪያ ህንፃዎች ላይ ተከታታይ ቃጠሎዎች ደርሰዋል። |
ይህም በጎርጎሮሳውያኑ ዓመተ ምህረት ከተመዘገቡት ጥቃቶች በልጦ ነው የተገኘው ። |
ጀርመን ውስጥ እነዚህን መሰል አደጋዎች ሲደርሱ ግን አዲስ አይደለም ። |
በጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር በ ዎቹ በተለይ በምሥራቅ ጀርመን በውጭ ዜጎች ላይ ተመሳሳይ ጥቃቶች ደርሰዋል ። |
ከዚያን ወዲህም በተለያዩ አጋጣሚዎች የሚደርሱ እነዚህን የመሳሰሉ የዘረኞች ጥቃቶች ሰለባ የሆኑ የውጭ ዜጎች ጥቂት የሚባሉ አይደሉም ። |
በዶክተር ሽፈራው አስተያየት ቀኝ አክራሪዎች ህብረተሰቡ ተገን ጠያቂዎች ጀርመን መግባታቸውን እንዲቃወም ልዩ ልዩ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ ። |
ጀርመን የምትቀበላቸው ተገን ጠያቂዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መሄድ እዚህ ሁሌም የሚያነጋግር ጉዳይ ነው ። |
የስደተኞች ቁጥር ባደገ መጠን እነርሱን ለማስተናገድ የሚወጣው ገንዘብም ማከራከሩ አልቆመም ። |
በጎርጎሮሳውያኑ ቱ የጀርመን ፌደራል ግዛቶች ለተገን ጠያቂዎች ጉዳይ የሚውል ተጨማሪ ቢሊዮን ዩሮ ያወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ። |
ይህ ገንዘብም ሃገሪቱ በ ለዚሁ ለተገን ጠያቂዎች ከመደበችው በጀት በእጥፍ የሚበልጥ ነው ። |
በዚህ ዓመት ጀርመን እንድትቀበላቸው ማመልከቻ ያስገቡ ተገን ጠያቂዎች ቁጥር ከ ሺህ ይበልጣል ። |
የአመልካቾቹ ቁጥር በዚሁ ዓመት ከ ሺህ በላይ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል ። |
ጀርመን ይህን ያህል መጠን ያላቸውን ተገን ጠያቂዎች መቀበሏን የሚቃወሙ ወገኖችና አንዳንድ ፖለቲከኞች ሃገሪቱ ጫናው በዝቶባታል ሲሉ ይከራከራሉ ። |
ከጥቃቶች አብዛኛዎቹ ጀርመን ለጀርመናውያን ብቻ የሚል አስተሳሰብ በሚያራምዱ ቀኝ አክራሪዎች ና ደጋፊዎቻቸው የሚፈፀሙ መሆናቸው ይታመናል ። |
ለምሳሌ ባለፉት ስድስት ወራት ከደረሱት አደጋዎች በመቶው በቀኝ አክራሪዎች የተፈፀሙ መሆናቸው ተነግሯል ። |
አሁን አሁን ከነዚህ ወገኖች ጋር ግንኙነት የሌላቸው ጀርመናውያንም የቀኝ አክራሪዎቹን አመለካከት እንደያዙ ዶክተር መኮንን ያስረዳሉ ። |
ሆኖም በንፅፅር የተሻለ ሲባል በቆየው በምዕራብ ጀርመንም በቀን አክራሪዎች የሚፈፀሙ ጥቃቶች እየተባባሱ መሆኑ ነው የተነገረው ። |
በርሳቸው እምነት ይህን ለማስተካከል ጥረት እየተደረገ ቢሆንም ብዙ ይቀረዋል ። |
መጽሐፍትን በተንቀሳቃሽ ስልክ በስልክ ወይም በተመሳሳይ የኮምፒውተር መገልገያዎች ለንባብ የቀረቡ መፅሀፍት ኢትዮጵያ ውስጥ መሸጥ እስካሁን ብዙም የተለመደ አይደለም። |
በአንድ በኩል ይህንን አገልግሎት የሚሰጥ አፕሊኬሽን አለመኖሩ ሲሆን በሌላ ወገን ደግሞ ክፍያው በኦንላይን መፈፀም ስላለበት ነው። |
ቴክኖሎጂውም እያደገ ሲሄድ ሰዎች መፅሀፉን በ ይገዙና እና ያነቡ ጀመር። |
የኢትዮጵያ መጽሀፎችን ለገበያ ያቀረበው ሎሚ ቡክስ ወይም ሎሚ መፅሀፍት ከነዚህ አንዱ ነው። |
ሰዎች በቀላሉ ስልካቸውን ተጠቅመው መፅሀፍ ማንበብ እንዲችሉ ነው ይላል የሎሚ መፅሀፍት መስራች ብሩክ ኃይሉ። |
ለጊዜው ግን የዚህ ተጠቃሚ የሚሆኑት የአንድሮይድ ተገልጋዮች ብቻ ናቸው። |
የኢ ቡክ ወይም በዲጂታል መልክ የሚቀርብ መፅሀፍ ከሚታተመው መፅሀፍ ጋር ሲነፃፀር ዋጋው መለስተኛ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ሌሎች አማራጮችንም ይሰጣል። |
አንባቢያን የማይችሉት ነገር ቢኖር አንዴ የገዙትን መፅፋት ለሌላ ሰው መላክ ወይም ማጋራት ነው። |
ሎሚ ቡክስ በአሁኑ ሰዓት ከ መፅሀፎች ለገበያ እንዳቀረበ ይናገራል። |
ከዚህም ሌላ ደራሲያኑ ምን ያህል መጽሀፋቸው እንደተሸጠ ራሳቸው ገብተው የሚቆጣጠሩበት መንገድ እንደተዘጋጀላቸው የሎሚ ቡክስ መስራች ይናገራል። |
አንባብያኑም ከዚህ ቀደም በቀላሉ የማያገኙትን አገልግሎት ይዘን ብቅ ስላልን ጥሩ አስተያየት እየሰጡን ነው ይላል ብሩክ። |
ደራሲ ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፋ መንገደኛ የሚለው መፅሀፉን በሎሚ መፅሀፍት አማካኝነት በኦንላይን ከሚሸጡ ደራስያን አንዱ ነው። |
ደራሲው መፅሀፎቹን በአፕሊኬሽን መልክ የመሸጡ ጥያቄ ሲቀርብለት በደስታ ነው የተቀበለው። |
ደራሲ አለማየሁ ገላጋይም ቢሆን ሎሚ መጽሀፍት ሶስት መፅሀፎቹን ኦንላይን ላይ እንዲሸጥ ፈቅዷል። |
ፍቃድ ጠይቀውት መፅሀፉ በኦንላይን ሲሸጥ ይህ የመጀመሪያ ጊዜው ነው። |
ከዚህ በፊት ግን ያለ ፍቃድ ስኬን እያደረጉ መፅሀፎቼን በኦንላይን አሰራጭተዋል ይላል። |
የፖለቲካ ፍጥጫ ያስከተለው ስጋት እኛና እነሱ የፖለቲካ አሰላለፍ አገሪቱን ወደ አልሆነ አቅጣጫ እየወሰዳት እንደሆነ ምሁራን አሳሰቡ። |
ከስልሳዎቹ አንስቶ የሚታየው የተቃራኒ ፖለቲካ አካሄድ ዛሬም ሐገሪቱን እያሰጋ መሆኑን አመልክተዋል። |
የሃሳብ ልዩነት መኖሩ መጥፎ እንዳልሆነ የጠቆሙት ምሁራኑ መነጋገርና መመካከሩ ግን መፍትሄ ያመጣል የሚል እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል። |
ይህን ተከትሎም የውህደቱ ደጋፊዎችና የውህደቱ ተቃዋሚዎች በየፊናቸው እኛ እና እነሱ በሚል የፖለቲካ አሰላለፍ ገብተዋል። |
ይህ የፖለቲካ አካሄድ አገሪቱን ወደ ባሰ ችግር ውስጥ እንደሚወስዳት ምሁራን ስጋታቸውን ገልፀዋል። |
የዲላ ዩኒቨርሲቲ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ተ ማርያምም የሁለቱን ምሁራን አስተያየት ይጋራሉ። |
አገሪቱና ህዝቦቿ አሁን ከደረሱበት አጣብቂኝ ውስጥ ለማውጣት ፖለቲከኞች የሃሳብ ትግል አድርገው አሸናፊውን ሀሳብ መቀበል ተገቢ እንደሆነ ዶ ር ሲሳ ተናግረዋል። |
ዶ ር ገብረ ኢየሱስ እንደሚሉት ደግሞ ወደግጭት ከሚመሩ ቃላትና ነገሮች መቆጠብና ከራስ ስልጣን ይልቅ የአገርን ጥቅም ማስቀድም ይገባል። |
የተቃውሞ ሰልፉን የጀመረችው አውስትራሊያ ስትኾን እንደ ተቃውሞ ሰልፉ አስተባባሪዎች ከኾነ ቢያንስ ሰው በተቃውሞው ተሳታፊ ኾኗል። |
በታይላንድ ሕንድ እና ደቡብ ኮሪያም ተማሪዎች እንዲሁም የሰልፉ ደጋፊዎች ተሳታፊ ኾነዋል። |
በርሊን ከተማ ውስጥ በተደረገው የከባቢ አየር ጥበቃ የተቃውሞ ሰልፍ ሰዎች መሳተፋቸው ተገልጧል። |
ቦን የሚገኘው የዶይቸ ቬለ ሠራተኞችም ዶይቸ ቬለ ከሚገኝበት ሕንጻ አቅራቢያ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት ተከናውኗል። |
በመላው ዓለም ዙሪያ በዛሬው ዕለት ከ በላይ የተቃውሞ ሰልፎች መከናወናቸው ታውቋል። |
የኢንተርኔት ጥሪ ቁለፋ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
አፍሪቃ የካሜሩን ቀውስ እና ቀጣዩ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በካሜሩን የፊታችን መስከረም ዓም ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ይካሄዳል። |
የሀገሪቱ ሕግ በሚፈቅደው መሰረትም የምርጫው ዘመቻ በዛሬው ዕለት በይፋ ዘመቻ ተጀምሯል። |
የካሜሩን ምርጫ ካሜሩንን ካለፉት ዓመት ወዲህ በሚመሩት ፕሬዚደንት ፖል ቢያ አንፃር ስምንት እጩዎች በተወዳዳሪነት ቀርበዋል። |
ይሁንና ውዝግብ በቀጠለበት እንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ በሆነው የሀገሪቱ አካባቢ ምርጫውን እና ዘመቻውን እንደታሰበው ማካሄድ መቻሉ አጠራጣሪ ሆኗል። |
ይህንኑ አካባቢ ከተቀረው ካሜሩን ለመገንጠል የሚንቀሳቀሱት ታጣቂዎች እነርሱ ሀገር በሚሉት በዚሁ አካባቢ የውጭ ምርጫ እንዲካሄድ እንደማይፈቅዱ ዝተዋል። |
ከ ሚልዮኑ የካሜሩን ህዝብ መካከል ፈረንሳይኛ ቋንቋ ተናጋሪ ነው። |
ይህን ተከትሎ ታድያ ብዙ ሕዝብ በአካባቢው ተደጋግሞ በመታየት ላይ ያለውን ግጭት መሸሹን መርጧል። |
የግዛቱ ዋና አስተዳዳሪ ቤርናር ኦካሊያ ቢላይ በሀገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቀርበው ነዋሪዎቹ ወደየመኖሪያቸው እንዲመለሱ ተማፅነዋል። |
የጦር ኃይሉ በዚያ ያለው ህዝቡን እና ንብረቱን ከጥቃት ለመከላከል እና ጥቃቱን ለማስቆም ነው። |
እንግሊዝኛ ተናጋሪዎቹ ዓማፅያን ናቸው የኃይል ተግባር እየፈጸሙ ያሉት በሚል ዋና አስተዳዳሪ ቤርናር ኦካሊያ ቢላይ ያካባቢውን ህዝብ ለማረጋጋት ሙከራቸውን ቀጥለዋል። |
ነዋሪዎች ከለላ እንደሚደረግላቸው በማስታወቅ በየቤታቸው እንዲቆዩ የተማፀኑት ዋና አስተዳዳሪው ራሳቸው በሚከ ላከሏቸው ወታደሮች ታጅበው ነው የሚዘዋወሩት። |
ባጠቃላይ ነዋሪዎቹ ውዝግቡ ባካባቢው እስካላበቃ ድረስ ነፃና ትክክለና ምርጫ ማካሄድ ይቻላል ብለው አያምኑም። |
በሰሜን ምዕራቡ እና በደቡብ ምዕራቡ ካሜሩን ግዛቶች ተዓማኒ ምርጫ ማካሄድ አይቻልም። |
እና በሁለቱ አካባቢዎች ነፃ እና ትክክለኛ ምርጫ ለማካሄድ ቢፈለግም ጊዜው በማለፉ በወቅቱ ምንም ሊደረግ አይችልም። |
ብዙ እጩዎች ሰዎች ድምፃቸውን እንዲሰጡ ለማበረታትት በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው። |
ይሁንና እስካሁን የተቃዋሚው የካሜሩን ብሔራዊ ዜግነት ንቅናቄ ፓርቲ እጩ አፋኑዊ ብቻ ናቸው ውዝግብ ወደሚታይበት አካባቢ የሄዱት። |
የህዝቡን ጥያቄ እና ፍላጎት የማያዳምጥ መንግሥት ስላለን ብቻ በውዝግብ ላይ የምትገ። |
ሌላው ፕሬዚደንታዊ እጩ ጆሹዋ ኦሲህ ለቀውሱ የተሻለ መፍትሔ እንዳላቸው ነው የገለጹት። |
ችግሩ ወደ መገንጠል ጥያቄ ያመራው ህዝቡን የማግለሉ ድርጊት እና በህዝቡም ላይ እየተፈጸመ ያለው ኢፍትሓዊ አሰራር ነው። |
ጉዳዩን የሚረዳ ፕሬዚደንት ካለ ችግሩን ለማስወገድ በመጀመሪያ ህዝብ ለሚገለልበት አሰራር መፍትሄ መስጠት ነው። |
እኔ ፕሬዚደንት ሆኜ ብመረጥ የመጀመሪያው ውሳኔዬ የሚሆነው ጉዳዩ የፖለቲካ ችግር መሆኑን አምኖ መቀበል ነው። |
የካሜሩን አስመራጭ ቦርድ ሊቀ መንበር ኤኖው አብራምስ ምርጫው በሁሉም አካባቢዎች በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑን አስታውቀዋል። |
ለምርጫ የሚያስፈልገው ቁሳቁስ ከሞላ ጎደል ተዘጋጅቷል የድምፅ መስጫ ወረቀቶችን የመሳሰሉት ቁሳቁሶችም ወዳካባቢው በመላክ ላይ ነው። |
በካሜሩን የአውሮጳ ህብረት ተጠሪ ሀንስ ፔተር ሻዴክ እንዳስታወቁት ህብረቱ በምርጫው በታዛቢነት ባይሰማራም የምርጫውን ሂደት መከታተሉ አይቀርም። |
ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ በጀርመን ቡንደስሊጋ ቦሩስያ ዶርትሙንድ አጀማመሩ የሰመረ ይመስላል። |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.