input
stringlengths
1
130k
በሁለቱ ፖለቲከኞች እና የውሳኔ ሐሳቡን ያጸደቁትን የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፖለቲከኞች ያወገዙም አሉ።
የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ ውሳኔው ወቅቱን ያልጠበቀ እና ያልተገባ ነው ሲል ተችቷል።
አሁን ገና የሰላም አየር መተንፈስ መጀመራችንን እንደሰሙ አፀደቅን ምናምን እሚሉን
በውሳኔ ሐሳብ የተነሱትን ጥያቄዎች በተመለከተም ጽሑፉን ሲቀጥል፦ የአሁኑ ጠ ሚ እንደሚያደርጋቸው ባለሙሉ ተስፋ ነን።
በዘር ተከፋፍለን አንዱ በይ ሌላው ተመልካች የሚል አስተያየት አስፍሯል።
ጉራቻ ጉማባሱ የተባለ አስተያየት ሰጪ፦ ለወያኔዎቹ የመጨረሻዉ የራስ ምታትና ኮንትሮባንዳቸውን ዋጋ ያሳጣ ውሳኔ ስለሆነ ይወተውታሉ ግን ማምለጥ አይችሉም ብሏል።
የኢትዮጵያ ችግር በኢትዮጵያውያን እንጂ በአሜሪካውያን ሊፈታ አይችልም የወርቁ ዋንታላ አስተያት ነው።
ወያኔዎች ምንም አይነት በደል ካልሰሩ የተሰኘውን ሕግ ለምን እንደዚ አጥብቀው ጠሉት
ማይክ ሐረር፦ የኢትዮጵያ አለቃ አሜሪካ ሳትሆን ህዝቦቿ ናቸው ።
ሰብአዊ መብት ካወቁ በሶርያ ምንም በማያውቁት ህፃናት ላይ ቦምቦችን ለምን ያዘንባሉ ሲል ዮሴፍ ደሳለኝ፦ መግለጫ ብቻ ከሆነ ለምን እንዳይፀድቅ ጣሩ
ለማስፈፀም የምሯሯጡት ዲያስፖራዎች ፀባቸው ከኢህአዴግ ጋር ነዉ ወይስ ከኢትዮጲያ እስቲ ይንገሩን።
ዓላማዉ የኢትዮጲያን መንግስት ስልጣንና ተግባር በመድፈቅ ሙሉ በሙሉ በምዕራባዉያን ሕግ ለመተካት ያለመ ተግባር ነዉ ብሏል፡፡
ክሪስቶፈር መኮንን ደግሞ፦ ኤች አር ሕግ እንዲኾን ደግሞ እንግፋ የሚል አስተያየት ሰጥቷል።
ከጥንቷ የሮማ ገዢዎች ዘር የሚወርሰዉ ያ ወጣት የቅዱስ ሮማ ሥርወ መንግሥት ከተሰኘዉ ጎራ ተሠልፎ ሲዋጋ ቡድኑ ተሸንፎ ከተማይቱ በጣሎቶቹ ተማረከች።
የጳጳሱ ታማኞች ይባሉ የነበሩት አሸናፊዎቹ ዳንቴ አምስት ሺሕ ፍሎሪን የፍሎሬንሶች ገንዘብ እንዲከፍል አለያም በእሳት ተቃጥሎ እንዲገደል ፈረዱበት።
ይሕ የሥነፅሁፍ በረከቱ ዳንቴን በወገኖቹ ዘንድ ኢል ሶሞ ፖኤታ፥
ልዕለ ገጣሚ ሲያሰኘዉ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ፔትሬርክና ከቦካሺዮ ጋር ተደምሮ የኢጣሊያ ሥነፅፍ ዘዉዶች የሚል አክብሮት አስችሮታል።
ለዳንቴ ኢጣሊያ በተለይም ፍሎሬንስ ዉስጥ የተለያዩ መታሰቢያ ሐዉልቶች ቆመዉለታል።
እንደ አዉሮጳዉያኑ አቆጣጠር በ ዎቹ መጀመሪያ የተበየነበት ፍርድ የተነሳለት ግን ባለፈዉ አመት ሰኔ ነበር።
ዳንቴ በሕወቱ ኮሞዲያ ያለዉን መፅሐፉን የመጀሪያዉ የሕወት ታሪክ ፀሐፊዉ ቦካሺዮ ዲቪና ያከለበትን ቅኔ የሮማዉ ወኪላችን ተኽለ እግዚ ገብረየሱስ ባጭሩ ያወጋን።
ኮሚሽኑ ሲቋቋም ጀምሮ ድጋፍ እና ተቃውሞ ገጥሞታል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
ቀጣዩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ሆነው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ዘመቻቸዉ ወቅት እንዳሉት የሙቀት ልቀት መጠንን ለመቀነስ አምና የተደረሰበትን ሥምምነት ያፈርሳሉ።
ዩናይትድ ስቴትስ ጃፓንን ጨምሮ ከአስራ አንድ የፓሲፊክ አካባቢ ሐገራት ጋር ያደረገችዉን ዉል ን ይሰርዛሉ።
ዩናይትድ ስቴትስ ከኩባ ጋር የነበራትን የግማሽ ምዕተ ዓመት ጠብ ለማርገብ ያደረገችዉ ስምምነት ኢራን የኑክሌር ጦር መሳሪያ እንዳታመርት የሚያግደዉን ዉሉ ይሰርዛሉ።
በተገን ጠያቂዎች መኖሪያዎች ላይ የተባባሰው ጥቃት ጀርመን ለስደት አዲስ የምትባል ሃገር አይደለችም።
ጀርመናውያንም በተለያዩ ሃገራት ተሰደው የሚኖሩ ህዝቦች እንደመሆናቸው ስደትን አያውቁትም ማለት አይቻልም ።
ሆኖም ለስደተኞችም ሆነ ለስደት አዲስ ባልሆነችው በጀርመን በውጭ ዜጎች ላይ በተለያዩ ጊዜያት ጥቃቶች ይፈፀማሉ ።
ከቅርብ ወራት ወዲህ ጀርመን ውስጥ በተገን ጠያቂዎች የመኖሪያ ህንፃዎች ላይ ተከታታይ ቃጠሎዎች ደርሰዋል።
ይህም በጎርጎሮሳውያኑ ዓመተ ምህረት ከተመዘገቡት ጥቃቶች በልጦ ነው የተገኘው ።
ጀርመን ውስጥ እነዚህን መሰል አደጋዎች ሲደርሱ ግን አዲስ አይደለም ።
በጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር በ ዎቹ በተለይ በምሥራቅ ጀርመን በውጭ ዜጎች ላይ ተመሳሳይ ጥቃቶች ደርሰዋል ።
ከዚያን ወዲህም በተለያዩ አጋጣሚዎች የሚደርሱ እነዚህን የመሳሰሉ የዘረኞች ጥቃቶች ሰለባ የሆኑ የውጭ ዜጎች ጥቂት የሚባሉ አይደሉም ።
በዶክተር ሽፈራው አስተያየት ቀኝ አክራሪዎች ህብረተሰቡ ተገን ጠያቂዎች ጀርመን መግባታቸውን እንዲቃወም ልዩ ልዩ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ ።
ጀርመን የምትቀበላቸው ተገን ጠያቂዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መሄድ እዚህ ሁሌም የሚያነጋግር ጉዳይ ነው ።
የስደተኞች ቁጥር ባደገ መጠን እነርሱን ለማስተናገድ የሚወጣው ገንዘብም ማከራከሩ አልቆመም ።
በጎርጎሮሳውያኑ ቱ የጀርመን ፌደራል ግዛቶች ለተገን ጠያቂዎች ጉዳይ የሚውል ተጨማሪ ቢሊዮን ዩሮ ያወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ።
ይህ ገንዘብም ሃገሪቱ በ ለዚሁ ለተገን ጠያቂዎች ከመደበችው በጀት በእጥፍ የሚበልጥ ነው ።
በዚህ ዓመት ጀርመን እንድትቀበላቸው ማመልከቻ ያስገቡ ተገን ጠያቂዎች ቁጥር ከ ሺህ ይበልጣል ።
የአመልካቾቹ ቁጥር በዚሁ ዓመት ከ ሺህ በላይ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል ።
ጀርመን ይህን ያህል መጠን ያላቸውን ተገን ጠያቂዎች መቀበሏን የሚቃወሙ ወገኖችና አንዳንድ ፖለቲከኞች ሃገሪቱ ጫናው በዝቶባታል ሲሉ ይከራከራሉ ።
ከጥቃቶች አብዛኛዎቹ ጀርመን ለጀርመናውያን ብቻ የሚል አስተሳሰብ በሚያራምዱ ቀኝ አክራሪዎች ና ደጋፊዎቻቸው የሚፈፀሙ መሆናቸው ይታመናል ።
ለምሳሌ ባለፉት ስድስት ወራት ከደረሱት አደጋዎች በመቶው በቀኝ አክራሪዎች የተፈፀሙ መሆናቸው ተነግሯል ።
አሁን አሁን ከነዚህ ወገኖች ጋር ግንኙነት የሌላቸው ጀርመናውያንም የቀኝ አክራሪዎቹን አመለካከት እንደያዙ ዶክተር መኮንን ያስረዳሉ ።
ሆኖም በንፅፅር የተሻለ ሲባል በቆየው በምዕራብ ጀርመንም በቀን አክራሪዎች የሚፈፀሙ ጥቃቶች እየተባባሱ መሆኑ ነው የተነገረው ።
በርሳቸው እምነት ይህን ለማስተካከል ጥረት እየተደረገ ቢሆንም ብዙ ይቀረዋል ።
መጽሐፍትን በተንቀሳቃሽ ስልክ በስልክ ወይም በተመሳሳይ የኮምፒውተር መገልገያዎች ለንባብ የቀረቡ መፅሀፍት ኢትዮጵያ ውስጥ መሸጥ እስካሁን ብዙም የተለመደ አይደለም።
በአንድ በኩል ይህንን አገልግሎት የሚሰጥ አፕሊኬሽን አለመኖሩ ሲሆን በሌላ ወገን ደግሞ ክፍያው በኦንላይን መፈፀም ስላለበት ነው።
ቴክኖሎጂውም እያደገ ሲሄድ ሰዎች መፅሀፉን በ ይገዙና እና ያነቡ ጀመር።
የኢትዮጵያ መጽሀፎችን ለገበያ ያቀረበው ሎሚ ቡክስ ወይም ሎሚ መፅሀፍት ከነዚህ አንዱ ነው።
ሰዎች በቀላሉ ስልካቸውን ተጠቅመው መፅሀፍ ማንበብ እንዲችሉ ነው ይላል የሎሚ መፅሀፍት መስራች ብሩክ ኃይሉ።
ለጊዜው ግን የዚህ ተጠቃሚ የሚሆኑት የአንድሮይድ ተገልጋዮች ብቻ ናቸው።
የኢ ቡክ ወይም በዲጂታል መልክ የሚቀርብ መፅሀፍ ከሚታተመው መፅሀፍ ጋር ሲነፃፀር ዋጋው መለስተኛ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ሌሎች አማራጮችንም ይሰጣል።
አንባቢያን የማይችሉት ነገር ቢኖር አንዴ የገዙትን መፅፋት ለሌላ ሰው መላክ ወይም ማጋራት ነው።
ሎሚ ቡክስ በአሁኑ ሰዓት ከ መፅሀፎች ለገበያ እንዳቀረበ ይናገራል።
ከዚህም ሌላ ደራሲያኑ ምን ያህል መጽሀፋቸው እንደተሸጠ ራሳቸው ገብተው የሚቆጣጠሩበት መንገድ እንደተዘጋጀላቸው የሎሚ ቡክስ መስራች ይናገራል።
አንባብያኑም ከዚህ ቀደም በቀላሉ የማያገኙትን አገልግሎት ይዘን ብቅ ስላልን ጥሩ አስተያየት እየሰጡን ነው ይላል ብሩክ።
ደራሲ ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፋ መንገደኛ የሚለው መፅሀፉን በሎሚ መፅሀፍት አማካኝነት በኦንላይን ከሚሸጡ ደራስያን አንዱ ነው።
ደራሲው መፅሀፎቹን በአፕሊኬሽን መልክ የመሸጡ ጥያቄ ሲቀርብለት በደስታ ነው የተቀበለው።
ደራሲ አለማየሁ ገላጋይም ቢሆን ሎሚ መጽሀፍት ሶስት መፅሀፎቹን ኦንላይን ላይ እንዲሸጥ ፈቅዷል።
ፍቃድ ጠይቀውት መፅሀፉ በኦንላይን ሲሸጥ ይህ የመጀመሪያ ጊዜው ነው።
ከዚህ በፊት ግን ያለ ፍቃድ ስኬን እያደረጉ መፅሀፎቼን በኦንላይን አሰራጭተዋል ይላል።
የፖለቲካ ፍጥጫ ያስከተለው ስጋት እኛና እነሱ የፖለቲካ አሰላለፍ አገሪቱን ወደ አልሆነ አቅጣጫ እየወሰዳት እንደሆነ ምሁራን አሳሰቡ።
ከስልሳዎቹ አንስቶ የሚታየው የተቃራኒ ፖለቲካ አካሄድ ዛሬም ሐገሪቱን እያሰጋ መሆኑን አመልክተዋል።
የሃሳብ ልዩነት መኖሩ መጥፎ እንዳልሆነ የጠቆሙት ምሁራኑ መነጋገርና መመካከሩ ግን መፍትሄ ያመጣል የሚል እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል።
ይህን ተከትሎም የውህደቱ ደጋፊዎችና የውህደቱ ተቃዋሚዎች በየፊናቸው እኛ እና እነሱ በሚል የፖለቲካ አሰላለፍ ገብተዋል።
ይህ የፖለቲካ አካሄድ አገሪቱን ወደ ባሰ ችግር ውስጥ እንደሚወስዳት ምሁራን ስጋታቸውን ገልፀዋል።
የዲላ ዩኒቨርሲቲ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ተ ማርያምም የሁለቱን ምሁራን አስተያየት ይጋራሉ።
አገሪቱና ህዝቦቿ አሁን ከደረሱበት አጣብቂኝ ውስጥ ለማውጣት ፖለቲከኞች የሃሳብ ትግል አድርገው አሸናፊውን ሀሳብ መቀበል ተገቢ እንደሆነ ዶ ር ሲሳ ተናግረዋል።
ዶ ር ገብረ ኢየሱስ እንደሚሉት ደግሞ ወደግጭት ከሚመሩ ቃላትና ነገሮች መቆጠብና ከራስ ስልጣን ይልቅ የአገርን ጥቅም ማስቀድም ይገባል።
የተቃውሞ ሰልፉን የጀመረችው አውስትራሊያ ስትኾን እንደ ተቃውሞ ሰልፉ አስተባባሪዎች ከኾነ ቢያንስ ሰው በተቃውሞው ተሳታፊ ኾኗል።
በታይላንድ ሕንድ እና ደቡብ ኮሪያም ተማሪዎች እንዲሁም የሰልፉ ደጋፊዎች ተሳታፊ ኾነዋል።
በርሊን ከተማ ውስጥ በተደረገው የከባቢ አየር ጥበቃ የተቃውሞ ሰልፍ ሰዎች መሳተፋቸው ተገልጧል።
ቦን የሚገኘው የዶይቸ ቬለ ሠራተኞችም ዶይቸ ቬለ ከሚገኝበት ሕንጻ አቅራቢያ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት ተከናውኗል።
በመላው ዓለም ዙሪያ በዛሬው ዕለት ከ በላይ የተቃውሞ ሰልፎች መከናወናቸው ታውቋል።
የኢንተርኔት ጥሪ ቁለፋ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
አፍሪቃ የካሜሩን ቀውስ እና ቀጣዩ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በካሜሩን የፊታችን መስከረም ዓም ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ይካሄዳል።
የሀገሪቱ ሕግ በሚፈቅደው መሰረትም የምርጫው ዘመቻ በዛሬው ዕለት በይፋ ዘመቻ ተጀምሯል።
የካሜሩን ምርጫ ካሜሩንን ካለፉት ዓመት ወዲህ በሚመሩት ፕሬዚደንት ፖል ቢያ አንፃር ስምንት እጩዎች በተወዳዳሪነት ቀርበዋል።
ይሁንና ውዝግብ በቀጠለበት እንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ በሆነው የሀገሪቱ አካባቢ ምርጫውን እና ዘመቻውን እንደታሰበው ማካሄድ መቻሉ አጠራጣሪ ሆኗል።
ይህንኑ አካባቢ ከተቀረው ካሜሩን ለመገንጠል የሚንቀሳቀሱት ታጣቂዎች እነርሱ ሀገር በሚሉት በዚሁ አካባቢ የውጭ ምርጫ እንዲካሄድ እንደማይፈቅዱ ዝተዋል።
ከ ሚልዮኑ የካሜሩን ህዝብ መካከል ፈረንሳይኛ ቋንቋ ተናጋሪ ነው።
ይህን ተከትሎ ታድያ ብዙ ሕዝብ በአካባቢው ተደጋግሞ በመታየት ላይ ያለውን ግጭት መሸሹን መርጧል።
የግዛቱ ዋና አስተዳዳሪ ቤርናር ኦካሊያ ቢላይ በሀገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቀርበው ነዋሪዎቹ ወደየመኖሪያቸው እንዲመለሱ ተማፅነዋል።
የጦር ኃይሉ በዚያ ያለው ህዝቡን እና ንብረቱን ከጥቃት ለመከላከል እና ጥቃቱን ለማስቆም ነው።
እንግሊዝኛ ተናጋሪዎቹ ዓማፅያን ናቸው የኃይል ተግባር እየፈጸሙ ያሉት በሚል ዋና አስተዳዳሪ ቤርናር ኦካሊያ ቢላይ ያካባቢውን ህዝብ ለማረጋጋት ሙከራቸውን ቀጥለዋል።
ነዋሪዎች ከለላ እንደሚደረግላቸው በማስታወቅ በየቤታቸው እንዲቆዩ የተማፀኑት ዋና አስተዳዳሪው ራሳቸው በሚከ ላከሏቸው ወታደሮች ታጅበው ነው የሚዘዋወሩት።
ባጠቃላይ ነዋሪዎቹ ውዝግቡ ባካባቢው እስካላበቃ ድረስ ነፃና ትክክለና ምርጫ ማካሄድ ይቻላል ብለው አያምኑም።
በሰሜን ምዕራቡ እና በደቡብ ምዕራቡ ካሜሩን ግዛቶች ተዓማኒ ምርጫ ማካሄድ አይቻልም።
እና በሁለቱ አካባቢዎች ነፃ እና ትክክለኛ ምርጫ ለማካሄድ ቢፈለግም ጊዜው በማለፉ በወቅቱ ምንም ሊደረግ አይችልም።
ብዙ እጩዎች ሰዎች ድምፃቸውን እንዲሰጡ ለማበረታትት በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው።
ይሁንና እስካሁን የተቃዋሚው የካሜሩን ብሔራዊ ዜግነት ንቅናቄ ፓርቲ እጩ አፋኑዊ ብቻ ናቸው ውዝግብ ወደሚታይበት አካባቢ የሄዱት።
የህዝቡን ጥያቄ እና ፍላጎት የማያዳምጥ መንግሥት ስላለን ብቻ በውዝግብ ላይ የምትገ።
ሌላው ፕሬዚደንታዊ እጩ ጆሹዋ ኦሲህ ለቀውሱ የተሻለ መፍትሔ እንዳላቸው ነው የገለጹት።
ችግሩ ወደ መገንጠል ጥያቄ ያመራው ህዝቡን የማግለሉ ድርጊት እና በህዝቡም ላይ እየተፈጸመ ያለው ኢፍትሓዊ አሰራር ነው።
ጉዳዩን የሚረዳ ፕሬዚደንት ካለ ችግሩን ለማስወገድ በመጀመሪያ ህዝብ ለሚገለልበት አሰራር መፍትሄ መስጠት ነው።
እኔ ፕሬዚደንት ሆኜ ብመረጥ የመጀመሪያው ውሳኔዬ የሚሆነው ጉዳዩ የፖለቲካ ችግር መሆኑን አምኖ መቀበል ነው።
የካሜሩን አስመራጭ ቦርድ ሊቀ መንበር ኤኖው አብራምስ ምርጫው በሁሉም አካባቢዎች በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑን አስታውቀዋል።
ለምርጫ የሚያስፈልገው ቁሳቁስ ከሞላ ጎደል ተዘጋጅቷል የድምፅ መስጫ ወረቀቶችን የመሳሰሉት ቁሳቁሶችም ወዳካባቢው በመላክ ላይ ነው።
በካሜሩን የአውሮጳ ህብረት ተጠሪ ሀንስ ፔተር ሻዴክ እንዳስታወቁት ህብረቱ በምርጫው በታዛቢነት ባይሰማራም የምርጫውን ሂደት መከታተሉ አይቀርም።
ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ በጀርመን ቡንደስሊጋ ቦሩስያ ዶርትሙንድ አጀማመሩ የሰመረ ይመስላል።