input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ይሁንና እዉነተኛ የምጣኔ ሐብት ትብብር ወይም ደግሞ የትምሕርት ማድረግ የሚገድ አይመስለኝም።
|
የያኔዎቹ ቅኝ ገዢዎች ለአፍሪቃዉያንን ለማስተማርና ለማሰልጠን ወጪ የሚሆን የሆነ የገንዘብ ተቋም መመሥረት ይላሉ።
|
አዉሮጶች የጠብ ጦርነት ምክንያትን አስወግደዉ ዛሬ አንድም ብዙም ሆነዉ አለምን መምራታቸዉ ብዙ አይገርምም።
|
በሽታ ጦርነት የሚያልቅ ሕዝባቸዉን ቁጥር ቀንሰዉ ፖለቲካዊ መብት እኩልነታቸዉን እያስከበሩ ነዉ።
|
የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ዉዝግብ በድርድ ይፈታ ቢባል ከስድስቱ ተደራዳሪዎቹ አራቱ እስያዎች ናቸዉ።
|
የሁንዱራስ ፖለቲከኞች ቢወዛገቡ ሽምጋዮች ግንባር ቀደም ሸምጋዮች እነ ብራዚል ናቸዉ።
|
በየአመቱ በሃያ በሰላሳ ሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ የሚራብባት አፍሪቃ የምግብ ምፅዋት ከመለመን አልፎ ላለፈ በደል፥
|
ሌላዉ ቀርቶ ነፃነትዋን አስከብራ በመኖርዋ የምትኮራዉ የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ደም አፋሳሽ ዉዝግብ ንትርካቸዉን መፍታት አቅቷቸዉ የለንደን፥
|
ብራስልስን ዉሳኔ እየጠበቁ አፍሪቃ በባሪያ ፈንጋይ ቅኝ ገዢዎች ተበድላለች የሚሉበት ልቡና ከየት ያመጣሉ ነዉ ጥያቄዉ።
|
የኢህአዴግ ምክር ቤት መግለጫ እና የሚኒስትሮች ሹመት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ኮሚሽነር አበረ እንደሚሉት ቀደም ሲል በጥርጣሬ ተይዘየዉ የነበሩ ከ በላይ አርሶ አደሮች በነፃ መለቀቃቸዉን አስታዉቀዋል።
|
የኢትዮጵያ መንግሥት የ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ባለዉ ግድያና ግጭት ከባለሥልጣናቱ በተጨማሪ በርካታ የፀጥታ አስከባሪ ባልደረቦች መገደላቸዉ ይነገራል።
|
የፖሊስ ኮሚሽነሩ ግን የተገደሉትን ሰዎችም ሆነ የተጠርጣሪዎችን ቁጥር በይፋ መናገር አልፈቀደሙም።
|
ኛዉ የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ጉባኤ ዛሬ ከቀትር በኃላ ባህርዳር ላይ ተጀምሮአል።
|
ድርጅቱ እስካሁን ያገዳቸዉ አቶ በረከት ስምኦን እና ታደሰ ካሳ ን በተመለከተ ዉሳኔ ይሰጣልም ተብሎአል።
|
በድርጅቱ የተጀመረውን የተሃድሶ ጉዞ ከግብ ለማድረስ የክልሉ ህዝብ ከጎኑ እንዲቆምም ጠይቀዋል።
|
የህወሓት መስራች የነበሩት አቶ አስገደ ገብረስላሴ በበኩላቸዉ ፓርቲዉ ከጉባኤዉ በኃላ ፋይዳ ማምጣቱን ይጠራጠራሉ።
|
በጉባኤ ብዙ ሴቶችን ያካተተ ወጣት አባላት በፓርቲዉ እንደሚያካት ፓርቲዉ ገልፆአል።
|
ቅዱስ ፓትርያርኩን አጅበው አርባ የሚሆኑ የሃይማኖት አባቶች ይጓዛሉ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አፍሪቃዉያን ተገን ጠያቂዎችና የመሰደዳቸዉ መንስዔ የስደተኞች ቀዉስን በተመለከተ የጀርመን ፖለቲካ አትኩሮቱ በአብዛኛዉ በሶርያ በኢራቅና በአፍጋኒስታን ላይ ነዉ።
|
ባለፈዉ ዓመት ጀርመን የገቡት አብዛኞቹ ስደተኞች ከነዚህ ሦስት ሃገራት ቢሆንም የሜዲተራንያ ባሕርን አቋርጠዉ ወደ አዉሮጳ የገቡ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ጥቂት አይደሉም።
|
አፍሪቃዉያኑ ስደተኞች ሜዲተራንያንን አቋርጠዉ በተለይ ወደ ኢጣልያ በመግባት ወደ ሌሎች የአዉሮጳ ሃገራት ለመሻገር ይሞክራሉ።
|
የአዉሮጳዉ ኅብረትና የጀርመን መንግሥት ስደተኞች ወደ ሃገራቱ እንዳይገቡ ርምጃዎችን እንደሚያካሂዱ ይገልፃሉ።
|
ዝርዝር በማዕከላዊ ኒጀር የምትገኘዋ አቧራሟዋና በቆሻሻ የተሞላችዉ አጋዴዝ ከተማ ከፍተኛ የሥራ አጥነትና ድኅነት ይታያል።
|
በዚች ከተማ በኩል በዓ መት ወደ ሺህ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ወደ አዉሮጳ ለመሻገር ይነሳሉ ሲል የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ግምቱን አስቀምጦአል።
|
ቤተሰቦቼን ለማስተዳደር ለትንንሽ እህቶቼ የትምህርት ቤት የወር ክፍያን የሚመገቡትን ሁሉ ለመክፈል ስል ትምህርቴን አቋርጬ ስሰራ ነበር።
|
ከዚህ ሌላ ይላል ማሃማዱ ወደ አዉሮጳ ለመሻገር እንድችል የሚያስፈልገኝን ገንዘብ ሁሉ ለማጠራቀም ሦስት ዓመታት ሌት ከቀን ሰርቼአለሁ።
|
ይህን ገንዘብ ለማጠራቀም መሃማዱ በቡርኪናፋሶ አለ የተባለ ሥራን ሁሉ ሳያማርጥ ነበር የሰራዉ።
|
በቅድምያ ግን ስለጉዞዉ ከባድነትና ቀላልነት እናቃለን ከሚሉት ባልንጀሮቹ ሁሉ መረጃን ሰብስቦ ነበር።
|
እሱና ሌሎች ስደተኞች ወደ አጋዴዝ የተጓዙበት አዉቶቡስ በየመንገዱ በተለያዩ ሰዎች ተገዶ ሲቆምና ሰዎች ገንዘብ ሲቀበሉም ነበር።
|
የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ፖሊሶች ይህን ዓይነት ድርጊት ይፈጽማሉ መባሉን በተለያዩ ዘገባች አረጋግጦአል።
|
ማሃማዱ ኮንቴ በኒጀርዋ አጋዴዝ ከተማ ሲደርስ በኪሱ ስባሪ ሳንቲም አልነበረዉም።
|
በአጋዴዝ የሚኖሩ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ሁሉ የመሃማዱን ዓይነት ተሞክሮን እንዳላቸዉ ነዉ የሚተርኩት።
|
የጀርመኑ የልማት ትብብር ሚኒስትር ጌርድ ሙለር በነሐሴ ዋር ላይ አጋዴዝን እንደጎበኙ የሰሙት ይህንኑ ዓይነት መሰል ታሪክ ነዉ።
|
የአዉሮጳ ኅብረት አንድ በአጋዴዝ ከተማ ለሚገኝ የስደተኞች መቀበያ ማዕከል ድጋፍ በመስጠት ወደ ሃገራቸዉ ለመመለስ የሚፈልጉ ስደተኞች ይረዳል።
|
ከነዚህ ሃገራት መካከል ኒጀር በተለይ ደግሞ የስደተኞች መሸጋገርያ የሆነችዉ የኒጀርዋ አጋዴዝ ከተማን ያካትታል።
|
እንደ አዉሮጳዉ ኮሚሽን ግምት በአንድ ሳምንት ጊዜ ዉስጥ ብቻ በሽዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች የኒጀርዋን አጋዴዝ ከተማን አቋርጠዉ ወደ ሰሜናዊ አፍሪቃ ይጓዛሉ።
|
ስደተኞቹ በቀጣይ በሊቢያ የባህር ጠረፍ በኩል አድርገዉ ሜዲተራንያን አቋርጠዉ ወደ አዉሮጳ ለመግባት የሚሞክሩ ናቸዉ።
|
አዉሮጳ አፍሪቃዉያኑ ስደተኞች በአፍሪቃ እዳሉ እንዲቆዩና በዝያዉ ተስፋን የሚያገኙበትን መንገድ ለማበጀት እንደሚፈልግ ተገልጾአል።
|
የአዉሮጳ ኅብረትም ሆነ የጀርመን መንግስት ከአፍሪቃ የሚሰዱ ወጣቶችን የስደት መንስዔ ለመቅረፍ የመጀመርያዉ ርምጃ አንድ መሆኑን ይስማማሉ።
|
ይህ መዋዕለ ንዋይ ትምህርት ቤቶችን የስልጠና ማዕከሎችን ለመዘርጋትና አስፈላጊ ለተባሉ መሰረተ ልማት ማሟያ የሚሚዉል ነዉ።
|
በዚህም አዉሮጳ እስከ ጎርጎረሳዉያኑ ዓ ም ድረስ እስከ ቢሊዮን ይሮ ርዳታ እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
|
ለአፍሪቃ ሃገራት ከዓመታት ጀምሮ የልማት ርዳታን በመስጠት ያለዉን የአኗኗር ሁኔታ ለማማሻሻል ቢሞክርም ዉጤቱ ግን እንብዛም አመርቂ አለመሆኑ እዉን ነዉ የተመለከተዉ።
|
እንድያም ሆኖ የጤና አጠባበቅ የትምህርት አሰጣጥ በመሳሰሉት መሻሻሎች መታየታቸዉ ተዘግቦአል።
|
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም ባለፉት ቀናት ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ሀገራቸው መግባታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል።
|
ቃል አቀባዩን ያነጋገራቸው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኳል።
|
ሶማሊያ የጉባኤ ጦርነት የርዳታ ረሐብ ምድር ጁቡቲ ላይ የተባለ የታቀደ ቃል የተገባዉ ሁሉ በነበር ቀረ።
|
ተክሌ የኋላ ኢትዮጵያ ኬንያና ደቡብ ሱዳን በአያሌ የመሠረተ ልማት በተለይም የመጓጓዣ መስመሮች የሚያገናኙአቸውን ግዙፍ ፕሮጀክቶች ለማካሄድ ቆርጠው የተነሱ ይመስላሉ።
|
እጅግ በዛ ያለ ገንዘብ የሚጠይቀው ፕሮዠ ተግባራዊ የሚሆንበት ዕድል እስከምን ድረስ ይሆን
|
ኢትዮጵያም ተመሳሳይ ችግር ያለባት እንደመሆኗ መጠን ይህን ሰፊ ፕሮጀክት መዘርጋቱ ተገቢ ይሆናል።
|
ይሁን እንጂ እንደኛ ግንዛቤ የኬንያ መንግሥት የተፈጥሮ አካባቢ ይዞታን መመርመሩ አልቀረም።
|
ፕሮጀክቱ ከንግድና ልማት ባሻገር በፀጥታ ረገድ ምን ዓይነት ድርሻ ያበረክታል
|
ኬንያ በአሁኑ ጊዜ ሶማልያ ውስጥ ጦር ጣልቃ ያስገባች በዚህ ጋር በተያያዘ ምክንያት ነው።
|
ኬንያ ወደ ሶማልያ ጦር ያዘመተች የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋ ሥጋት ላይ ስለወደቀ ነው የሚሉ አሉ።
|
ነገር ግን እውነተኛው ምክንያት ታማኝ ዜና ምንጮች እንደሚጠቁሙት ከአዲሱ ወደብ ጋር የተያያዘ ነው።
|
የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ ባቡር ሐዲድና የመሳሰሉት ሊዘረጉ የታቀዱት ከሶማልያና ፀጥታው እምብዛም የተረጋጋ እንዳልሆነ ከሚነገርለት ከደቡባዊው ኢትዮጵያ የሚርቅ አይደለም።
|
እንደታማኝ ዜና ምንጮች አገላለጽ ኬንያ ሶማልያ ውስጥ ጦር ያስገባችው ደቡባዊውን ሶማልያ በማረጋጋት ለራሷ የኤኮኖሚ ጥቅም በማሰላሰል ነው።
|
ሮይተርስ በእለቱ ይፋ ባደረገዉ ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ከ የተቀናቃኝ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችና ተወካዮች ጋር መወያየታቸዉን ነዉ የዘገበዉ።
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በመክፈቻ ንግግራቸዉ እንዳሉት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተቀራርበዉ አነስተኛ ቁጥር ያላቸዉ ጠንካራ ፓርቲዎችን መፍጠር ቢችሉ እንደሚጠቅማቸዉ መክረዋል።
|
የዉይይቱ ዓላማም በመጪዉ ዓመት የሚደረገዉ ምርጫ ነፃ እና ፍትሐዊ የሚሆንበትን ሥልት መቀየስ ነዉ ተብሎአል።
|
በዚህም የዉይይቱ ሒደት የመክፈቻ ዋና ዋና የምርጫ ሥራዎች እና የድሕረ ምርጫ ሥራዎች በሚባሉ ሦስት ደረጃዎች የተከፈለ መሆኑን ጠቅላይ ሚንስትሩ ገልፀዋል።
|
ነጋሲ ባራኪ የተባሉ የማኅበራዊ መገናኛ ተጠቃሚ ይሄ ዛሬ የተባለ ሳይሆን በፊተም ሲባል የነበረ ነው።
|
በጆሮአቸው ላጲስ ገብቶ እንደሆን እንጂ ለዲሞክራሲ መጎልበት የተቀናጀ አንድ ሁለት ተቀዋሚ ፓርቲ መኖር ጠቃሚ ነው።
|
አስታውሳለው የቀድሞው ክቡር አቶ መለስ ዜናዊ ይህን ይመክሩ እንደነበር አስረግጬ መናገር እችላለው።
|
መለያየት የተቃዋሚ ቁጥርን ማብዛት ግን የገዢዉ ፓርቲ የተንኮል ስራ ነው።
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፓርቲዎች ውህደትን በተመለከተም ሆኖ ከመቅረብ ይልቅ እና ሆኖ መቅረብ የበለጠ እንደሚያጠናክር፥
|
ሁላችንም ለሃገራችን ሰላምና አንድነት ከዶ ር አብይ አህመድ ጎን መቆም አለብን።
|
አሜሪካ ይሄንን ያክል አህጉር ይዛ ሁለት ተፎካካሪ ፓርቲወች ብቻ ነው ያላት።
|
እኛ ሀገር ደግሞ በግል ጉዳይ ካልተስማሙ አዲስ ፓርቲ ይመሰርታሉ።
|
የህዝቡን ድምጽ ከመከፋፈል በቀር አሁንም አንድ እንሁንም ቢሉ እንኳን ውስጣቸው ስለማይጸዳ ካሸነፉ ወዲያው ይለያያሉ።
|
እውነት ጠቅላይ ሚንስትሩ ይሄንን መምከራቸው ራሱ በጣም ቅን እንደሆኑ ያሳያል።
|
ይሁን ቢቻል ኣንደሌሎቹ ሀገሮች የዘር ፓርቲ ቢከለከል አገሪቱ ሰላም ታገኛለች።
|
መለስ ዜናዊ እና ተከታዮቻቸዉ ኢህአዴግ እንዲያሸንፍ ብቻ የፓርቲውን ብዛት ይፈልጉት ነበረ።
|
አሉ በርግጥ የጠቅላይ ሚኒስትሩንና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎቹን ስብሰባ በፎቶ ካዩ በኋላ የሰጡት አስተያየት ነዉ።
|
ዘብሔረ ኢትዮጵያ የተባሉ ተከታታይ ተከታዩን አስተያየት በ የ ገፅ ላይ አኑረዉ በርካታ ይሁንታን አግኝተዋል።
|
አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ሌንጮ ለታ በመጪው ምርጫ እንደማይሳተፉም አስታውቀዋል።
|
ሁለቱ የኦሮሞ ፓርቲዎች ኦዴፓ እና ኦዴግ በዚሁ በሳምንት መጀመርያ ላይ አዲስ አበባ በተካሄደ ስምምነት ለመዋሃድ የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።
|
አቶ ሌንጮ ኦዴግን በመወከል ስምምነቱን ሲፈርሙ በኦዴፓ በኩል ደግሞ ምክትል ሊቀመንበሩ አቶ ለማ መገርሳ በመግባቢያ የስምምነት ሰነዱ ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል።
|
ውህደቱን አስመልክቶ አቶ ሌንጮ ሲናገሩ በሁለቱም በኩል ኮሚቴ ተመድቧል።
|
ሂደቱ ከምርጫ በፊት ለመጠናቀቁ ሱ ምንም ጥያቄ የለውም ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
|
እነ ለማ ደግሞ ይህንን ተረክበው ከፍ ወዳ አለ ደረጃ ማድረስ አለባቸው።
|
ብለዋል ነብዩ ልዑል ሙሉጌታ በበኩላቸዉ ሀገራችን ከተስተካከለች ተቋማት ከተስተካከሉ ማን ይፈልጋል
|
አለሙ አብዲሳ የተባሉ አድማጭ በእንጊሊዘኛ ባስቀመጡት አስተያየት ደግሞ በአሁኑ ወቅት ቅድምያ ሊሰጠዉ የሚገባዉ የንጹሐንን ሕይወት ማትረፍ ነዉ ።
|
ይህን ስል የሁለቱን ፓርቲዎች ጥምረት ወይም ትብብርን ከቁም ነገር ሳልቆጥር መቅረቴ አይደለም።
|
በቅድምያ ትኩረት ል ጠዉ የሚገባዉ ግን የድሆችን የንፁሐንን ሕይወት መታደግና ሰላም ማስፈን ነዉ።
|
በጣም ጥሩ ጅምር ስለሆነ ሌሎችም አርአያነታቸዉን ቢከተሉ ሲሉ በዚህ በማኅበራዊ መገናኛ ሃይሉ ጎፍሪ የተባሉ የ ተከታታይ የሰጡት ምክር ነዉ።
|
ቦርዱ ቀደምሲል ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት መከናወን ያለባቸው ተግባራት ለጊዜው እንዲቆሙ መወሰኑንም አመልክቷል ።
|
ይህ የምርጫ ቦርድ መግለጫ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ተተቃሚዎችን ብዙ አነጋግሯል።
|
የሃ ሉሲ የተባሉ የፌሰ ቡክ ተጠቃሚ ተመራጭ ሚኖረው መራጭ ሲኖር ነው።
|
ሲሉ ሙለታ ገመቹ ደግሞ ትክክል መምረጥም መመረጥም ጤና ሲኖር ነዉ።
|
ሰንቄ አለማየሁ ደገሞ የሆነዉስ ይሁን ዉሳኔውን የሚመለከታቸዉ አካላት መክረውብታል
|
አድል ኤርሚያስ ዋናው ምርጫ መሆን ያለበት ሕዝቡን ተረባርቦ ከዚህ አስከፊ በሽታ ማውጣት ነው።
|
አነ እንቶኔ የኮረናን ውለታ መቼም እንዳትረሱት ሲሉ ይመር ካሴ በዚህ ወቅት ምርጫችን ጤናችን ነው ።
|
ሳቢሳው ነኝ በሚል የፌስ ቡክ ስም የሰፈረዉ አስተያየት ደግሞ የምርጫ ፈተናን የሚወድቁ አካላት በቦርዱ ውሳኔ ፈንጥዘዋል።
|
አይሌ አሊሾ የተባሉ አስተያት ሰጪ ደግሞ የቦርዱ ውሳኔ ትክክለኛና በህግም በሞራልም ተቀባይነት ያለው ይመስለኛል ።
|
ሰዉ ከለሌ ስለምርጫ ማሰብ አይደለም እንደ ሀገርም መቀጠል አይቻልም ።
|
ሲሉ ፋራህ ነቪል ደግሞ ባለስልጣናት እንኳን ደስ አላችሁ ኮረና የሚባል የስልጣን ማራዘሚያ መድሃኒት ተገኘ ብለዋል።
|
ነበዩ ተመስገን ደገሞ ወይ ሠውና አመሉ አሁን በዚህ ሰአት ስለ ምርጫ ስልጣንና ፓርላማ የምናስብበት ስዓት ነው
|
ሲሉ አየር መንገዳችን ግን ብሄራዊ ኩራት ነዉ ወይስ ብሄራዊ ስጋት
|
ህይወቴ ሰላም የተባሉ አስተያየት ሰጪ ደግሞ ማንም የቆመ ቢመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.