input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ይሁንና እዉነተኛ የምጣኔ ሐብት ትብብር ወይም ደግሞ የትምሕርት ማድረግ የሚገድ አይመስለኝም። |
የያኔዎቹ ቅኝ ገዢዎች ለአፍሪቃዉያንን ለማስተማርና ለማሰልጠን ወጪ የሚሆን የሆነ የገንዘብ ተቋም መመሥረት ይላሉ። |
አዉሮጶች የጠብ ጦርነት ምክንያትን አስወግደዉ ዛሬ አንድም ብዙም ሆነዉ አለምን መምራታቸዉ ብዙ አይገርምም። |
በሽታ ጦርነት የሚያልቅ ሕዝባቸዉን ቁጥር ቀንሰዉ ፖለቲካዊ መብት እኩልነታቸዉን እያስከበሩ ነዉ። |
የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ዉዝግብ በድርድ ይፈታ ቢባል ከስድስቱ ተደራዳሪዎቹ አራቱ እስያዎች ናቸዉ። |
የሁንዱራስ ፖለቲከኞች ቢወዛገቡ ሽምጋዮች ግንባር ቀደም ሸምጋዮች እነ ብራዚል ናቸዉ። |
በየአመቱ በሃያ በሰላሳ ሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ የሚራብባት አፍሪቃ የምግብ ምፅዋት ከመለመን አልፎ ላለፈ በደል፥ |
ሌላዉ ቀርቶ ነፃነትዋን አስከብራ በመኖርዋ የምትኮራዉ የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ደም አፋሳሽ ዉዝግብ ንትርካቸዉን መፍታት አቅቷቸዉ የለንደን፥ |
ብራስልስን ዉሳኔ እየጠበቁ አፍሪቃ በባሪያ ፈንጋይ ቅኝ ገዢዎች ተበድላለች የሚሉበት ልቡና ከየት ያመጣሉ ነዉ ጥያቄዉ። |
የኢህአዴግ ምክር ቤት መግለጫ እና የሚኒስትሮች ሹመት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
ኮሚሽነር አበረ እንደሚሉት ቀደም ሲል በጥርጣሬ ተይዘየዉ የነበሩ ከ በላይ አርሶ አደሮች በነፃ መለቀቃቸዉን አስታዉቀዋል። |
የኢትዮጵያ መንግሥት የ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ባለዉ ግድያና ግጭት ከባለሥልጣናቱ በተጨማሪ በርካታ የፀጥታ አስከባሪ ባልደረቦች መገደላቸዉ ይነገራል። |
የፖሊስ ኮሚሽነሩ ግን የተገደሉትን ሰዎችም ሆነ የተጠርጣሪዎችን ቁጥር በይፋ መናገር አልፈቀደሙም። |
ኛዉ የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ጉባኤ ዛሬ ከቀትር በኃላ ባህርዳር ላይ ተጀምሮአል። |
ድርጅቱ እስካሁን ያገዳቸዉ አቶ በረከት ስምኦን እና ታደሰ ካሳ ን በተመለከተ ዉሳኔ ይሰጣልም ተብሎአል። |
በድርጅቱ የተጀመረውን የተሃድሶ ጉዞ ከግብ ለማድረስ የክልሉ ህዝብ ከጎኑ እንዲቆምም ጠይቀዋል። |
የህወሓት መስራች የነበሩት አቶ አስገደ ገብረስላሴ በበኩላቸዉ ፓርቲዉ ከጉባኤዉ በኃላ ፋይዳ ማምጣቱን ይጠራጠራሉ። |
በጉባኤ ብዙ ሴቶችን ያካተተ ወጣት አባላት በፓርቲዉ እንደሚያካት ፓርቲዉ ገልፆአል። |
ቅዱስ ፓትርያርኩን አጅበው አርባ የሚሆኑ የሃይማኖት አባቶች ይጓዛሉ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። |
አፍሪቃዉያን ተገን ጠያቂዎችና የመሰደዳቸዉ መንስዔ የስደተኞች ቀዉስን በተመለከተ የጀርመን ፖለቲካ አትኩሮቱ በአብዛኛዉ በሶርያ በኢራቅና በአፍጋኒስታን ላይ ነዉ። |
ባለፈዉ ዓመት ጀርመን የገቡት አብዛኞቹ ስደተኞች ከነዚህ ሦስት ሃገራት ቢሆንም የሜዲተራንያ ባሕርን አቋርጠዉ ወደ አዉሮጳ የገቡ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ጥቂት አይደሉም። |
አፍሪቃዉያኑ ስደተኞች ሜዲተራንያንን አቋርጠዉ በተለይ ወደ ኢጣልያ በመግባት ወደ ሌሎች የአዉሮጳ ሃገራት ለመሻገር ይሞክራሉ። |
የአዉሮጳዉ ኅብረትና የጀርመን መንግሥት ስደተኞች ወደ ሃገራቱ እንዳይገቡ ርምጃዎችን እንደሚያካሂዱ ይገልፃሉ። |
ዝርዝር በማዕከላዊ ኒጀር የምትገኘዋ አቧራሟዋና በቆሻሻ የተሞላችዉ አጋዴዝ ከተማ ከፍተኛ የሥራ አጥነትና ድኅነት ይታያል። |
በዚች ከተማ በኩል በዓ መት ወደ ሺህ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ወደ አዉሮጳ ለመሻገር ይነሳሉ ሲል የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ግምቱን አስቀምጦአል። |
ቤተሰቦቼን ለማስተዳደር ለትንንሽ እህቶቼ የትምህርት ቤት የወር ክፍያን የሚመገቡትን ሁሉ ለመክፈል ስል ትምህርቴን አቋርጬ ስሰራ ነበር። |
ከዚህ ሌላ ይላል ማሃማዱ ወደ አዉሮጳ ለመሻገር እንድችል የሚያስፈልገኝን ገንዘብ ሁሉ ለማጠራቀም ሦስት ዓመታት ሌት ከቀን ሰርቼአለሁ። |
ይህን ገንዘብ ለማጠራቀም መሃማዱ በቡርኪናፋሶ አለ የተባለ ሥራን ሁሉ ሳያማርጥ ነበር የሰራዉ። |
በቅድምያ ግን ስለጉዞዉ ከባድነትና ቀላልነት እናቃለን ከሚሉት ባልንጀሮቹ ሁሉ መረጃን ሰብስቦ ነበር። |
እሱና ሌሎች ስደተኞች ወደ አጋዴዝ የተጓዙበት አዉቶቡስ በየመንገዱ በተለያዩ ሰዎች ተገዶ ሲቆምና ሰዎች ገንዘብ ሲቀበሉም ነበር። |
የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ፖሊሶች ይህን ዓይነት ድርጊት ይፈጽማሉ መባሉን በተለያዩ ዘገባች አረጋግጦአል። |
ማሃማዱ ኮንቴ በኒጀርዋ አጋዴዝ ከተማ ሲደርስ በኪሱ ስባሪ ሳንቲም አልነበረዉም። |
በአጋዴዝ የሚኖሩ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ሁሉ የመሃማዱን ዓይነት ተሞክሮን እንዳላቸዉ ነዉ የሚተርኩት። |
የጀርመኑ የልማት ትብብር ሚኒስትር ጌርድ ሙለር በነሐሴ ዋር ላይ አጋዴዝን እንደጎበኙ የሰሙት ይህንኑ ዓይነት መሰል ታሪክ ነዉ። |
የአዉሮጳ ኅብረት አንድ በአጋዴዝ ከተማ ለሚገኝ የስደተኞች መቀበያ ማዕከል ድጋፍ በመስጠት ወደ ሃገራቸዉ ለመመለስ የሚፈልጉ ስደተኞች ይረዳል። |
ከነዚህ ሃገራት መካከል ኒጀር በተለይ ደግሞ የስደተኞች መሸጋገርያ የሆነችዉ የኒጀርዋ አጋዴዝ ከተማን ያካትታል። |
እንደ አዉሮጳዉ ኮሚሽን ግምት በአንድ ሳምንት ጊዜ ዉስጥ ብቻ በሽዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች የኒጀርዋን አጋዴዝ ከተማን አቋርጠዉ ወደ ሰሜናዊ አፍሪቃ ይጓዛሉ። |
ስደተኞቹ በቀጣይ በሊቢያ የባህር ጠረፍ በኩል አድርገዉ ሜዲተራንያን አቋርጠዉ ወደ አዉሮጳ ለመግባት የሚሞክሩ ናቸዉ። |
አዉሮጳ አፍሪቃዉያኑ ስደተኞች በአፍሪቃ እዳሉ እንዲቆዩና በዝያዉ ተስፋን የሚያገኙበትን መንገድ ለማበጀት እንደሚፈልግ ተገልጾአል። |
የአዉሮጳ ኅብረትም ሆነ የጀርመን መንግስት ከአፍሪቃ የሚሰዱ ወጣቶችን የስደት መንስዔ ለመቅረፍ የመጀመርያዉ ርምጃ አንድ መሆኑን ይስማማሉ። |
ይህ መዋዕለ ንዋይ ትምህርት ቤቶችን የስልጠና ማዕከሎችን ለመዘርጋትና አስፈላጊ ለተባሉ መሰረተ ልማት ማሟያ የሚሚዉል ነዉ። |
በዚህም አዉሮጳ እስከ ጎርጎረሳዉያኑ ዓ ም ድረስ እስከ ቢሊዮን ይሮ ርዳታ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። |
ለአፍሪቃ ሃገራት ከዓመታት ጀምሮ የልማት ርዳታን በመስጠት ያለዉን የአኗኗር ሁኔታ ለማማሻሻል ቢሞክርም ዉጤቱ ግን እንብዛም አመርቂ አለመሆኑ እዉን ነዉ የተመለከተዉ። |
እንድያም ሆኖ የጤና አጠባበቅ የትምህርት አሰጣጥ በመሳሰሉት መሻሻሎች መታየታቸዉ ተዘግቦአል። |
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም ባለፉት ቀናት ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ሀገራቸው መግባታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል። |
ቃል አቀባዩን ያነጋገራቸው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኳል። |
ሶማሊያ የጉባኤ ጦርነት የርዳታ ረሐብ ምድር ጁቡቲ ላይ የተባለ የታቀደ ቃል የተገባዉ ሁሉ በነበር ቀረ። |
ተክሌ የኋላ ኢትዮጵያ ኬንያና ደቡብ ሱዳን በአያሌ የመሠረተ ልማት በተለይም የመጓጓዣ መስመሮች የሚያገናኙአቸውን ግዙፍ ፕሮጀክቶች ለማካሄድ ቆርጠው የተነሱ ይመስላሉ። |
እጅግ በዛ ያለ ገንዘብ የሚጠይቀው ፕሮዠ ተግባራዊ የሚሆንበት ዕድል እስከምን ድረስ ይሆን |
ኢትዮጵያም ተመሳሳይ ችግር ያለባት እንደመሆኗ መጠን ይህን ሰፊ ፕሮጀክት መዘርጋቱ ተገቢ ይሆናል። |
ይሁን እንጂ እንደኛ ግንዛቤ የኬንያ መንግሥት የተፈጥሮ አካባቢ ይዞታን መመርመሩ አልቀረም። |
ፕሮጀክቱ ከንግድና ልማት ባሻገር በፀጥታ ረገድ ምን ዓይነት ድርሻ ያበረክታል |
ኬንያ በአሁኑ ጊዜ ሶማልያ ውስጥ ጦር ጣልቃ ያስገባች በዚህ ጋር በተያያዘ ምክንያት ነው። |
ኬንያ ወደ ሶማልያ ጦር ያዘመተች የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋ ሥጋት ላይ ስለወደቀ ነው የሚሉ አሉ። |
ነገር ግን እውነተኛው ምክንያት ታማኝ ዜና ምንጮች እንደሚጠቁሙት ከአዲሱ ወደብ ጋር የተያያዘ ነው። |
የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ ባቡር ሐዲድና የመሳሰሉት ሊዘረጉ የታቀዱት ከሶማልያና ፀጥታው እምብዛም የተረጋጋ እንዳልሆነ ከሚነገርለት ከደቡባዊው ኢትዮጵያ የሚርቅ አይደለም። |
እንደታማኝ ዜና ምንጮች አገላለጽ ኬንያ ሶማልያ ውስጥ ጦር ያስገባችው ደቡባዊውን ሶማልያ በማረጋጋት ለራሷ የኤኮኖሚ ጥቅም በማሰላሰል ነው። |
ሮይተርስ በእለቱ ይፋ ባደረገዉ ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ከ የተቀናቃኝ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችና ተወካዮች ጋር መወያየታቸዉን ነዉ የዘገበዉ። |
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በመክፈቻ ንግግራቸዉ እንዳሉት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተቀራርበዉ አነስተኛ ቁጥር ያላቸዉ ጠንካራ ፓርቲዎችን መፍጠር ቢችሉ እንደሚጠቅማቸዉ መክረዋል። |
የዉይይቱ ዓላማም በመጪዉ ዓመት የሚደረገዉ ምርጫ ነፃ እና ፍትሐዊ የሚሆንበትን ሥልት መቀየስ ነዉ ተብሎአል። |
በዚህም የዉይይቱ ሒደት የመክፈቻ ዋና ዋና የምርጫ ሥራዎች እና የድሕረ ምርጫ ሥራዎች በሚባሉ ሦስት ደረጃዎች የተከፈለ መሆኑን ጠቅላይ ሚንስትሩ ገልፀዋል። |
ነጋሲ ባራኪ የተባሉ የማኅበራዊ መገናኛ ተጠቃሚ ይሄ ዛሬ የተባለ ሳይሆን በፊተም ሲባል የነበረ ነው። |
በጆሮአቸው ላጲስ ገብቶ እንደሆን እንጂ ለዲሞክራሲ መጎልበት የተቀናጀ አንድ ሁለት ተቀዋሚ ፓርቲ መኖር ጠቃሚ ነው። |
አስታውሳለው የቀድሞው ክቡር አቶ መለስ ዜናዊ ይህን ይመክሩ እንደነበር አስረግጬ መናገር እችላለው። |
መለያየት የተቃዋሚ ቁጥርን ማብዛት ግን የገዢዉ ፓርቲ የተንኮል ስራ ነው። |
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፓርቲዎች ውህደትን በተመለከተም ሆኖ ከመቅረብ ይልቅ እና ሆኖ መቅረብ የበለጠ እንደሚያጠናክር፥ |
ሁላችንም ለሃገራችን ሰላምና አንድነት ከዶ ር አብይ አህመድ ጎን መቆም አለብን። |
አሜሪካ ይሄንን ያክል አህጉር ይዛ ሁለት ተፎካካሪ ፓርቲወች ብቻ ነው ያላት። |
እኛ ሀገር ደግሞ በግል ጉዳይ ካልተስማሙ አዲስ ፓርቲ ይመሰርታሉ። |
የህዝቡን ድምጽ ከመከፋፈል በቀር አሁንም አንድ እንሁንም ቢሉ እንኳን ውስጣቸው ስለማይጸዳ ካሸነፉ ወዲያው ይለያያሉ። |
እውነት ጠቅላይ ሚንስትሩ ይሄንን መምከራቸው ራሱ በጣም ቅን እንደሆኑ ያሳያል። |
ይሁን ቢቻል ኣንደሌሎቹ ሀገሮች የዘር ፓርቲ ቢከለከል አገሪቱ ሰላም ታገኛለች። |
መለስ ዜናዊ እና ተከታዮቻቸዉ ኢህአዴግ እንዲያሸንፍ ብቻ የፓርቲውን ብዛት ይፈልጉት ነበረ። |
አሉ በርግጥ የጠቅላይ ሚኒስትሩንና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎቹን ስብሰባ በፎቶ ካዩ በኋላ የሰጡት አስተያየት ነዉ። |
ዘብሔረ ኢትዮጵያ የተባሉ ተከታታይ ተከታዩን አስተያየት በ የ ገፅ ላይ አኑረዉ በርካታ ይሁንታን አግኝተዋል። |
አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ሌንጮ ለታ በመጪው ምርጫ እንደማይሳተፉም አስታውቀዋል። |
ሁለቱ የኦሮሞ ፓርቲዎች ኦዴፓ እና ኦዴግ በዚሁ በሳምንት መጀመርያ ላይ አዲስ አበባ በተካሄደ ስምምነት ለመዋሃድ የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። |
አቶ ሌንጮ ኦዴግን በመወከል ስምምነቱን ሲፈርሙ በኦዴፓ በኩል ደግሞ ምክትል ሊቀመንበሩ አቶ ለማ መገርሳ በመግባቢያ የስምምነት ሰነዱ ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል። |
ውህደቱን አስመልክቶ አቶ ሌንጮ ሲናገሩ በሁለቱም በኩል ኮሚቴ ተመድቧል። |
ሂደቱ ከምርጫ በፊት ለመጠናቀቁ ሱ ምንም ጥያቄ የለውም ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። |
እነ ለማ ደግሞ ይህንን ተረክበው ከፍ ወዳ አለ ደረጃ ማድረስ አለባቸው። |
ብለዋል ነብዩ ልዑል ሙሉጌታ በበኩላቸዉ ሀገራችን ከተስተካከለች ተቋማት ከተስተካከሉ ማን ይፈልጋል |
አለሙ አብዲሳ የተባሉ አድማጭ በእንጊሊዘኛ ባስቀመጡት አስተያየት ደግሞ በአሁኑ ወቅት ቅድምያ ሊሰጠዉ የሚገባዉ የንጹሐንን ሕይወት ማትረፍ ነዉ ። |
ይህን ስል የሁለቱን ፓርቲዎች ጥምረት ወይም ትብብርን ከቁም ነገር ሳልቆጥር መቅረቴ አይደለም። |
በቅድምያ ትኩረት ል ጠዉ የሚገባዉ ግን የድሆችን የንፁሐንን ሕይወት መታደግና ሰላም ማስፈን ነዉ። |
በጣም ጥሩ ጅምር ስለሆነ ሌሎችም አርአያነታቸዉን ቢከተሉ ሲሉ በዚህ በማኅበራዊ መገናኛ ሃይሉ ጎፍሪ የተባሉ የ ተከታታይ የሰጡት ምክር ነዉ። |
ቦርዱ ቀደምሲል ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት መከናወን ያለባቸው ተግባራት ለጊዜው እንዲቆሙ መወሰኑንም አመልክቷል ። |
ይህ የምርጫ ቦርድ መግለጫ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ተተቃሚዎችን ብዙ አነጋግሯል። |
የሃ ሉሲ የተባሉ የፌሰ ቡክ ተጠቃሚ ተመራጭ ሚኖረው መራጭ ሲኖር ነው። |
ሲሉ ሙለታ ገመቹ ደግሞ ትክክል መምረጥም መመረጥም ጤና ሲኖር ነዉ። |
ሰንቄ አለማየሁ ደገሞ የሆነዉስ ይሁን ዉሳኔውን የሚመለከታቸዉ አካላት መክረውብታል |
አድል ኤርሚያስ ዋናው ምርጫ መሆን ያለበት ሕዝቡን ተረባርቦ ከዚህ አስከፊ በሽታ ማውጣት ነው። |
አነ እንቶኔ የኮረናን ውለታ መቼም እንዳትረሱት ሲሉ ይመር ካሴ በዚህ ወቅት ምርጫችን ጤናችን ነው ። |
ሳቢሳው ነኝ በሚል የፌስ ቡክ ስም የሰፈረዉ አስተያየት ደግሞ የምርጫ ፈተናን የሚወድቁ አካላት በቦርዱ ውሳኔ ፈንጥዘዋል። |
አይሌ አሊሾ የተባሉ አስተያት ሰጪ ደግሞ የቦርዱ ውሳኔ ትክክለኛና በህግም በሞራልም ተቀባይነት ያለው ይመስለኛል ። |
ሰዉ ከለሌ ስለምርጫ ማሰብ አይደለም እንደ ሀገርም መቀጠል አይቻልም ። |
ሲሉ ፋራህ ነቪል ደግሞ ባለስልጣናት እንኳን ደስ አላችሁ ኮረና የሚባል የስልጣን ማራዘሚያ መድሃኒት ተገኘ ብለዋል። |
ነበዩ ተመስገን ደገሞ ወይ ሠውና አመሉ አሁን በዚህ ሰአት ስለ ምርጫ ስልጣንና ፓርላማ የምናስብበት ስዓት ነው |
ሲሉ አየር መንገዳችን ግን ብሄራዊ ኩራት ነዉ ወይስ ብሄራዊ ስጋት |
ህይወቴ ሰላም የተባሉ አስተያየት ሰጪ ደግሞ ማንም የቆመ ቢመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ። |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.