input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የኬንያ ጦር የአሸባብ የጦር ሰፈር ያላቸውን አካባቢዎች በተዋጊ የጦር አውሮፕላኖች ለሁለት ተከታታይ ቀናት መደብደቡን አሶሼትድ ፕሬስ የዜና ወኪል ዘግቧል። |
በኢትዮጵያ የሰላምና የልማት ዓለም ዓቀፍ ተቋም የምሥራቅ አፍሪቃ ጉዳዮች የፖለቲካ ተንታኝ አቶ አቤል አባተ ጥቃት ተፈጽሞብን ዝም አላልንም። |
በጋሪሳ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አራት የአሸባብ ታጣቂዎች ሰዎችን ሲገድሉ ከጸጥታ ሃይሎች ይልቅ ጋዜጠኞች ቀድመው በቦታው መድረስ ችለዋል ተብሏል። |
ከአራቱ ታጣቂዎች መካከል አንደኛው የኬንያ ማንዴራ ግዛት ባለስልጣን ልጅ እና በናይሮቢ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪ ነበር። |
ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጥቃቱ በተፈጸመ ማግስት ጥቃቱን እንዳይደርስ ባለመከላከላቸዉ ተጠያቂ ያደረጉት ባለስልጣን ባይኖርም ተጨማሪ የጸጥታ ሃይል ያስፈልገናል ሲሉ ተደምጠዋል። |
አምስቱ ተመርማሪዎች ለጥቃቱ ፈጻሚዎች የጦር መሳሪያ ሳያቀብሉ አይቀርም በሚል ጥርጣሬ መያዛቸውን አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የዜና ወኪል ዘግቧል። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ሮበርት ሙጋቤ ዚምባዌ ሮበርት ሙጋቤ በ ዓመታቸው ከአፍሪቃ በእድሜ የገፉት መሪ ናቸው። |
እኢአ በ ዓም የዝምባዌ ፕሬዚዳንት ሆነው ሲመረጡ ትልቅ ተስፋ ተጥሎባቸው ነበር። |
ይሁንና በሀገሪቷ ከፍተኛው የፋይናንስ እና የምግብ እጦት ቀውስ ተከሰተ። |
ባለፈው ዓመት ሙጋቤ የአንድ መሪ የስልጣን ዘመን ለአምስት ዓመታት ቢበዛ ሁለት ጊዜ እንዲመረጥ ገደብ ጣሉ። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ቴዎድሮ ኦቢያንግ ኤኻቶሪያል ጊኒ እንደ ኦቢያንግ እስካሁን አፍሪቃ ውስጥ ለረዥም ዓመታት የመራ መሪ የለም። |
እኢአ ዓም ነበር የዛሬው ዓመት አዛውንት በነዳጅ ዘይት ሀብታም የሆነችውን የኤኻቶሪያል ጊኒ ስልጣን የተቆናጠጡት። |
ሥልጣን ከያዙ ከ ዓመታት በኋላም ህዝቡ በነፃ ምርጫ ለፕሬዚዳንትነት መረጣቸው። |
በዚህም ሕግ መሰረት ለአንድ መሪ ሁለት ባለ ዓመት የስልጣን ዘመን ብቻ ይፈቅዳል። |
ከዚህም ሌላ የአንድ መሪ እድሜን በፊት ከነበረበት ወደ ዓመት ከፍ አድርጓል። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶሽ አንጎላ የአንጎላው መሪ በእድሜ ከኦቢያንግ ሁለት ወር ያንሳሉ። |
ለመጀመሪያ ጊዜ ህገ መንግሥቱ ተገግባራዊ ከሆነ በኋላ የተመረጡት ግን ገና እኢአ በ ዓ ም ነው። |
በ ሩ ህገ መንግሥት መሰረት አብዛኛውን ድምፅ ያገኘው የፓሪቲ ሊቀመንበር የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ይሆናል። |
የአንጎላ ጠንካራ ፓርቲ አሁንም የዶስ ሳንቶሽ ፓርቲ ስለሆነ የ ዓመቱ መሪ አሁንም ለተወሰኑ ዓመታት ስልጣን ላይ የመቆየት እድል አላቸው። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ዮዌሪ ሙሴቬኒ ዩጋንዳ እኢአ በ ሙሴቬኒ አምባገነን የሚሉትን የአቦቴን ስርዓት ገርስሰው ስልጣን ያዙ። |
በ ዎቹ መጨረሻ የቀድሞው የጦር ባልደረባቸውን ሂሰኔ ሀብሬን አስወግደው በ የቻድ ፕሬዚዳንት ሆኑ። |
በ እና በ ዓም እሳቸውን ከስልጣን ለማውረድ የተደረጉ የአማፂያን ሙከራ አክሽፈዋል። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ፓውል ቢያ ካሜሮን እኢአ ከ ዓም አንስቶ ፓውል ቢያ ምዕራብ አፍሪቃዊቷን ሀገር ካሜሮንን ይመራሉ። |
በህገ መንግሥቱ መሰረት ከ ዓ ም ጀምሮ ዳግም ለምርጫ መቅረብ አይችሉም ነበር። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ጆሴብ ካቢላ ኮንጎ ዶሞክራቲክ ሪፖብሊክ ካቢላ ከሌሎች አቻቸው ጋር ሲነፃፀሩ ወጣት ሊባሉ ይችላሉ። |
የ ዓመቱ መሪ ስልጣን የጨበጡት እኢአ በ ዓ ም ሲሆን ይህም አባታቸውን ተክተው ነው። |
አባታቸው ሎራ ዲሴሬ ካቢላ በአንድ አንጋቻቸው ሲገደሉ ልጃቸው ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ። |
በሌላ በኩል የፕሬዚዳንቱን የስልጣን ጊዜ ለ ዓመታት በሁለት ጊዜ ምርጫ እንዲገደብ እና የሕገ መንግሥት እንዲለወጥ ጠይቀዋል። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ዴኒስ ሳሶ ንጉሶ ኮንጎ ግትር አቋም አላቸው። |
እኢአ ዓም ስልጣን የያዙት ንጉሶ በ በነፃው ምርጫ ተሸንፈዋል። |
ከዛም ለ ዓመታት ውጭ ሀገር ከቆዩ በኋላ ተመልሰው አገራቸው በመግባት በኃይል ስልጣኑን ተረክበዋል። |
የ ቱ ህገ መንግሥት የአንድ መሪን የእድሜ ገደብ ቢበዛ ዓመት ላይ ይደነግጋል። |
በዚህ መሰረት የ ዓመቱ ንጉሶ በ ቱ ምርጫ መሳተፍ አይችሉም። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ብሌዝ ኮምፓኦሬ ይበቃል። |
የ ዓመቱ ኮምፖኦሬ እኢአ በ ዓ ም ነው በመፈንቅለ መንግሥት ስልጣን ለመጀመሪያ ጊዜ የያዙት። |
ከ ዓመታት በኋላ በሀገሪቱ የመጀመሪያው ምርጫ ተካሄደ ከዛን ጊዜ አንስቶ ኮምፓኦሬ ሁሌም ምርጫ እንዳሸነፉ ነው። |
በ ዓም ህገ መንግሥቱን ቀይረውም ሁለት ጊዜ የስልጣን ጊዜያቸውን አራዘሙ። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ምዋቲ ሳልሳዊ ስዋዚላንድ ንጉሱ ያለ ምንም ህገ መንግሥት ለውጥ ነው የመሩት። |
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ያለ ምንም የዲሞክራሲ መመሪያ ሀገሪቷን እየመሩ ይገኛሉ። |
በሌጎስ የውሃ ዳርቻ በርብራብ እንጨት ላይ ነው ሰፈሩ የተገነባው ። |
ትምህርት ድህነትን ለመዋጋት እንድ ጠንካራ መሳሪያ ተድርጎ ይታያል ። |
ድህነት የተስፋፋበት የማኮኮ ሰፈር ልጆች ግን ትምህርት የማግኘት እድል የላቸውም ። |
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት ጥቃት በፖሊስ ሌጎስ ውስጥ አንድ የሞተርሳይክል ታክሲ ነጂ በአደባባይ ይቅርታ ይጠይቃል ። |
እጎአ ዓም የሌጎስ የከተማ አስተዳድር የሞተርሳይክል ታክሲዎች አውራ ጎዳና ላይ እንዳያሽከረክሩ ከልክሏል ። |
ይህንንም ትዕዛዝ ፖሊስ በኃይል ርምጃ ተግባራዊ ለማድረግ ሲጥር ይታያል ። |
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት የመዘገብ መብት የሶማሊያ ጋዜጠኞች ባልደረቦቻቸው መታሰራቸውን እና መገደላቸውን በመቃወም ሰልፍ ወጥተዋል። |
የዚህ የተቃውሞ ሰልፍ ዋና ምክንያት የአንድ ጋዜጠኛ መታሰር ነበር ። |
ጋዜጠኛው የታሰረው የመንግስት ወታደሮች ደፈሩኝ ላለች አንዲት ሴት ቃለ መጠይቅ በማድረጉ ነበር ። |
በዚህ የተነሳም ሶማሊያ ከዓለም ለጋዜጠኞች አደገኛ ከሚባሉት አገሮች አንዷ ናት። |
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት የወሲብ ጥቃት ኒኪዌ ማሳንጎ በ አመታቸው ነበር ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ የወሲብ ጥቃት የደረሰባቸው ። |
በጭስ አደንዝዞኝ መሆን አለበት ድብን ያለ እንቅልፍ ወስዶኝ ነበር። |
ማንነቱን እንዳላውቅ አይንሽን ጨፍኚ ይል ነበር ሲሉ ይገልፃሉ ማሳንጎ ። |
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት ናፍቆት እኚህ ደቡብ አፍሪቃዊ ከ ዓመታት በላይ ወህኒ ቤት ቆይተዋል ። |
ፊታቸው ላይ ያለው እያንዳንዱ ንቅሳት የአንድ ቡድን አባል መሆናቸውን እና ያላቸውን ደረጃ የሚያሳይ ነው። |
ማንም ሰው ምንም ዓይነት የኑሮ ደረጃ ይኑረው ውበት እንዳለው ጉርድ ፎቶዋቸው ያመላክታል ። |
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት ጤናማ ልጅ ዛይቱኒ በደስታ ጨቅላዋን ታቅፋለች ። |
ዛይቱኒ ሆስፒታል እስክታገኝ ከምትኖርበት ቤት ጥቂት ሜትር ብቻ ነበር መሄድ የነበረባት ። |
ይህ ትንሽ ሆስፒታል ዲፍ በሚባል መንደር በኬንያ እና ሶማሊያ ድንበር ላይ ይገኛል ። |
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት የህዝብ የቁጣ እርምጃ አንድ ሰውዬ በደቡብ አፍሪቃ ኬፕታውን በአደባባይ መንገድ ላይ በገመድ ታስሮ ይጎተታል ። |
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት ማፈናቀል እኚህ እናት ከ ልጆቻቸው ጋ መንገድ ላይ ያለቅሳሉ ። |
እሳቸው እና ቤተሰባቸው ከሚኖሩበት የቻድ መዲና ንጃሜና በጉልበት ተባረዋል ። |
መኖሪያ ቤታቸው የሚገኝበት ቦታ ላይ ዘመናዊ ሆቴል ይሰራል ተብሏል ። |
ለዚህ ሆቴል ሥራ ሲባል ከ ሰዎች በላይ ከመኖሪያ ቤታቸው ተፈናቅለዋል ። |
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት የድብደባ ቅጣት የኬንያ ሰላም አስከባሪዎች ቦኒፌስ ዋንጊ የተባለውን የመብት ተሟጋች ተሸክመው ይወስዳሉ ። |
ይህ የሆነውም የሰራተኛ ማህበር አባልን ከሃዲ ሲል በመሳደቡ ነው ። |
በደሉ ሀሳቡን በነፃ የመግለፅ ሰብዓዊ መብቱን ተጠቅሞ በመናገሩ ነው ። |
በኬፕታውን ዙሪያ በሚገኙ ጎስቋላ ሰፈሮች የሚኖሩ ሰዎች መፀዳጃ ክፍል ማግኘት ጭራሽ የማይታሰብ ነው ። |
የከተማው መፀዳጃ ቤቶች በሙሉ ከመጠን በላይ የሞሉና የቆሸሹ ናቸው ። |
ሰዎች ባለው ከፍተኛ ወንጀል ሳቢያ ከቤታቸው ወጥተው መፀዳጃ ቤት ከመሄድ ይልቅ ቤታቸው ውስጥ በፖፖ መፀዳዳቱን ይመርጣሉ። |
ባላደራስ ዛሬ ከባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አደረገ |
ኤኮኖሚ ማይክሮ ክሬዲት በኢትዮጵያ በዓለም ላይ ከአንዲት ዶላር ባነሰች የዕለት ገቢ ኑሮውን የሚገፋው ድሃ ሕዝብ ዛሬ ከሚሊያርድ ይበልጣል። |
የኦክስፋም ግብረ ሰናይ ድርጅት ዓለምአቀፍ አማካሪ ሊንዳ ማዮክስ ዛሬ ከለንደን በስልክ እንደገለጹልኝ ከሆነ በጉባዔው ላይ ያንያህል የረባ ዕርምጃ ለማድረግ አልተቻለም። |
ግን ለሴቶች በኤኮኖሚ መጠናከር የሚያመች ይህ ነው የሚባል ራዕይ እስካሁን ገሀድ አልሆነም። |
ሁሉም ነገር መሠረታዊ ፍላጎቶችን በማሟላቱን ምርትን በመሸጡ የተወሰነ ነው። |
ኩባንያዎቹ በአውሮጳ ገበያ የሚሸጡት የነዳጅ ዘይት ከ በመቶ በላይ የድኝ ሰልፈር ይዘት እንዲኖረው አይፈቀድላቸውም። |
የምዕራብ አፍሪቃ አገራት የነዳጅ ዘይት ከውጭ አገራት ሲሸምቱ ያስቀመጡት መሥፈርት ዜጎቻቸውን ለውስብስብ ሕመሞች የሚዳርግ እንደሆነ ባለሙያዎች ይናገራሉ። |
እንዲህ ዝቅተኛ የጥራት ደረጃ ያለው የነዳጅ ዘይት ሲሸምቱ ከከረሙ የአፍሪቃ አገሮች መካከል ጋና እና ናይጄሪያ ቁርጥ ውሳኔ አሳልፈዋል። |
እንደ አይቮሪ ኮስት ቤኒን ቶጎ አሊያም ማሊን የመሳሰሉ ሌሎች የምዕራብ አፍሪቃ አገሮችም ይኸንኑ ይከተላሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን። |
ይኸኛው ግን በአውሮጳ አሊያም በአሜሪካ ከተቀመጠው የጥራት ደረጃ አኳያ አምስት እጥፍ ብልጫ ያለው ነው። |
ነገር ግን ቀድሞ ከነበረው እጥፍ የሚቀንስ በመሆኑ ደስተኞች ነን። |
ምን አልባት የጋና እና የናይጄሪያን ተምሳሌታዊ እርምጃ ሌሎች አገሮች ይከተሉ ይሆናል። |
ፐብሊክ አይ የተባለው መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት በስምንት የአፍሪቃ አገሮች የሚሸጠውን ነዳጅ ዘይት ለሦስት ዓመታት ባደረገው ምርመራ ፈትሿል። |
ድርጅቱ በናሙና ከፈተሸው የነዳጅ ዘይት ውስጥ ከሁለት ሦስተኛው በላይ የሚሆነው ከአውሮጳ ገበያ ከሚሸጠው እጥፍ የድኝ ሰልፈር ይዞታ ያለው ነበር። |
የናይጄሪያዋ ሌጎስ ሚሊዮን ነዋሪዎች አሏት የከተማይቱ የሕዝብ ቁጥር በጎርጎሮሳዊው ዓ ም በእጥፍ ይጨምራል ተብሎ ይጠበቃል። |
የምዕራብ አፍሪቃዎቹ ከተሞች ፈጣን እድገት እና በቀጣናው እየተበራከተ የመጣው አሮጌ መኪኖች አጠቃቀም ለከተሞቹ የአየር ብክለት ተጠቃሽ ምክንያቶች ናቸው። |
ዝቅተኛ የጥራት ደረጃ ያለው የነዳጅ ዘይት አስተዋፅዖም ቀላል አይደለም። |
የነዳጅ ዘይት ብክለት ለአስም የሳንባ ነቀርሳ እና የሰርሰር ሕመሞች ያጋልጣል። |
ኦሊቨር ክላሰን ድርጅታቸው በነዳጅ ዘይት ግብይት ኢንደስትሪው ውስጥ መሠረታዊ ለውጥ እንዲመጣ ጥረት ሲያደርግ መቆየቱን ያስታውሳሉ። |
በአውሮጳ በተለይም በአገራቸው የማይሸጡትን ወደ አፍሪቃ የሚልኩት የስዊዘርላንድ ኩባንያዎች የንግድ ሥልት ሕገ ወጥ ነው ሲሉ ሥራ አስፈፃሚው ይወቅሳሉ። |
ባለፈው መስከረም ይፋ ያደረግንው ዘገባ የስዊዘርላንድ የሸቀጥ ነጋዴዎች የሚከተሉትን ሕገ ወጥ የንግድ ሥልት አጋልጧል። |
የሚሸጡት የነዳጅ ዘይት በውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው ሰልፈር ስለያዘ በጃፓን አውሮጳ አሊያም በዩናይትድ ስቴትስ ለመሸጥ የተከለከለ ነው። |
ኩባንያዎቹ የተከተሉት በሌሎች አገሮች የተከለከለውን ዝቅተኛ ጥራት ያለው ነዳጅ ዘይት ለአፍሪቃ በመሸጥ ላይ የተመሠረተ የንግድ ሥርዓት ነው የተከተሉት። |
ይኸን ጥናት ስናከናውን የንግድ ሥርዓቱን በጥልቀት ፈትሸን በቀዳሚዎቹ የስዊዘርላንድ ኩባንያዎች ላይ ተፅዕኖ ለማሳረፍ ሞክረናል። |
በአፍሪቃ የሚገኙ አጋር ድርጅቶቻችን በመንግሥቶቻቸው ላይ ጫና እንዲያደርጉ አድርገናል። |
ምክንያቱም ይኸ የንግድ አካሔድ ፍትኃዊ አይሁን እንጂ ሕገወጥ አይደለም። |
በምዕራብ አፍሪቃ ገበያዎች የሚሸጠው የነዳጅ ዘይት መርምረን ያገኘነው አስደንጋጭ ውጤት ነው። |
በአንድ በኩል በስዊዘርላንድ ያለሐፍረት በትጋት እና በሥልታዊ አካሔድ ጥራቱ የተጓደለ የነዳጅ ዘይት የሚሸጡ ኩባንያዎችን ስንሟገት ነበር። |
በሌላ በኩል በምዕራብ አፍሪቃ የሚገኙ አጋሮቻችን በዚህ የነዳጅ ዘይት የጤና እክል የገጠማቸው ዜጎች ዋይታ በመንግሥቶቻቸው እንዲደመጥ ግፊት ያደርጉ ነበር። |
ዘገባው በተለይ ጥራቱ የተጠበቀ የነዳጅ ዘይት እጅግ ከተበከለው ጋር በመቀላቀል በአፍሪቃ ገበያ የሚነግዱት ላይ ትኩረት አድርጓል። |
ሙሉ በሙሉ ጥራቱን ያልጠበቀው ቅልቅል ነዳጅ ዘይት በገበያው የአፍሪቃ የጥራት ደረጃ ተብሎ ይታወቃል። |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.